ከክርስቶስ ልደት በፊት ቀዳማዊ ምኒልክ ከነገሡበት ከ፱፻፹፪ ዓመት ጀምሮ ክርስቶስ እስከ ተወለደበት እስከ ፩ ዓመተ ምሕረት እስከ ባዚን በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ፷፯ ናቸው። ዘመኑም ፱፻፹፪ ይሆናል። ነገር ግን ባዚን ከክርስቶስም ልደት በኋላ ፱ ዓመት ነግስዋልና ይህ ሲጨመር ፱፻፺፩ ይሆናል።
مسیح کی پیدائش سے پہلے مینیلک اول کے دور حکومت سے لے کر 992 سال کے دور سے لے کر مسیح کی پیدائش تک، رحمت کے سال سے لے کر بازین تک، ایتھوپیا میں 77 بادشاہوں نے حکومت کی۔ اور وقت 992 ہوگا۔ لیکن بازین نے مسیح کی پیدائش کے بعد 9 سال حکومت کی، اس لیے جب اس کو شامل کیا جائے گا تو یہ 991 ہو گا۔
ከባዚን ጀምሮ የቀዳማዊ ምኒልክ መንግሥት ወደ ነገደ ዛጔ እስከ ፈለሰበት እስከ ድልነዓድ ድረስ ከ፩ እስከ ፱፻፲፪ ዓመተ ምሕረት በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ፺፬ ናቸው። ነገር ግን ባዚን ሁለት ጊዜ ያልተቆጠረ እንደ ሆነ ፺፫ ይሆናል። ዘመኑም ፱፻፲፪ (፱፻፳) ዓመት ይሆናል። ክርስትና በኢትዮጵያ የገባው በነዚሁ ዓመታት ውስጥ ከ፪፻፺፰ እስከ ፫፻፳፬ ዓ.ም. በአብርሃና አጽብሓ ዘመን ነው።
4 بادشاہ ہیں جنہوں نے ایتھوپیا میں بازین سے 1 سے 912 سال تک حکومت کی، جب مینیلک اول کی سلطنت نے زین کے قبیلے کی طرف ہجرت کی، دلناد تک۔ لیکن اگر بازین کو دو بار شمار نہ کیا جائے تو یہ ፺3 ہو گا۔ مدت 912 (920) سال ہوگی۔ عیسائیت ایتھوپیا میں ان سالوں میں 288 سے 324 عیسوی میں داخل ہوئی۔ یہ روشنی اور خوشحالی کا وقت ہے۔
ከድልነዓድ በኋላ ከመራ ተክለ ሃይማኖት (ስመ መንግሥታቸው ዛጔ) ጀምሮ እስከ ይትባረክ በኢትዮጵያ ነገሡ የዛጔ ወገኖች ፲፩ ነገሥታት ናቸው። ዘመኑም ፫፻፴፫ ዓመት ይሆናል።
دلناد کے بعد میرا ٹیکلے ہیمان (ان کی بادشاہی زین کہلاتی تھی) سے یتبارک تک، ایتھوپیا کے بادشاہ 11 بادشاہ تھے۔ اور وقت 3333 سال ہوگا۔