# am/Amharic.xml.gz
# xh/Xhosa.xml.gz


(src)="b.GEN.1.1.1"> በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ ።
(trg)="b.GEN.1.1.1"> Ekuqalekeni uThixo wadala amazulu nehlabathi .

(src)="b.GEN.1.2.1"> ምድርም ባዶ ነበረች ፥ አንዳችም አልነበረባትም ፤ ጨለማም በጥልቁ ላይ ነበረ ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር ።
(trg)="b.GEN.1.2.1"> Ke ehlabathini kwakusenyanyeni , kuselubala ; kwakumnyama phezu kwamanzi enzonzobila .
(trg)="b.GEN.1.2.2"> UMoya kaThixo wafukama phezu kwamanzi lawo .

(src)="b.GEN.1.3.1"> እግዚአብሔርም ። ብርሃን ይሁን ኣለ ፤ ብርሃንም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.3.1"> Wathi uThixo , Makubekho ukukhanya .
(trg)="b.GEN.1.3.2"> Kwabakho ke ukukhanya .

(src)="b.GEN.1.4.1"> እግዚአብሔርም ብርሃኑ መልካም እንደ ሆነ አየ ፤ እግዚብሔርም ብርሃንንና ጨለማን ለየ ።
(trg)="b.GEN.1.4.1"> Wakubona ke uThixo ukukhanya ukuba kulungile , wahlula uThixo phakathi kokukhanya nobumnyama .

(src)="b.GEN.1.5.1"> እግዚአብሔርም ብርሃኑን ቀን ብሎ ጠራው ፥ ጨለማውንም ሌሊት አለው ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ አንድ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.5.1"> Wathi uThixo ukukhanya yimini , wathi ubumnyama bubusuku .
(trg)="b.GEN.1.5.2"> Kwahlwa , kwasa : yangumhla wokuqala .

(src)="b.GEN.1.6.1"> እግዚአብሔርም ። በውኆች መካከል ጠፈር ይሁን ፥ በውኃና በውኃ መካከልም ይክፈል አለ ።
(trg)="b.GEN.1.6.1"> Wathi uThixo , Makubekho isibhakabhaka phakathi kwawo amanzi , sibe ngumahlulo wokwahlula amanzi kumanzi .

(src)="b.GEN.1.7.1"> እግዚአብሔርም ጠፈርን አደረገ ፥ ከጠፈር በታችና ከጠፈር በላይ ያሉትንም ውኆች ለየ ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.7.1"> Wasenza uThixo isibhakabhaka , wawahlula amanzi angaphantsi kwesibhakabhaka kuwo amanzi angaphezu kwesibhakabhaka .
(trg)="b.GEN.1.7.2"> Kwaba njalo .

(src)="b.GEN.1.8.1"> እግዚአብሔር ጠፈርን ሰማይ ብሎ ጠራው ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ ሁለተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.8.1"> Wathi uThixo isibhakabhaka ngamazulu .
(trg)="b.GEN.1.8.2"> Kwahlwa , kwasa : yangumhla wesibini .

(src)="b.GEN.1.9.1"> እግዚአብሔርም ። ከሰማይ በታች ያለው ውኃ በአንድ ስፍራ ይሰብሰብ ፥ የብሱም ይገለጥ አለ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.9.1"> Wathi uThixo , Amanzi angaphantsi kwamazulu makahlanganiselwe ndaweni-nye , kubonakale okomileyo .
(trg)="b.GEN.1.9.2"> Kwaba njalo .

(src)="b.GEN.1.10.1"> እግዚአብሔርም የብሱን ምድር ብሎ ጠራው ፤ የውኃ መከማቻውንም ባሕር አለው ፤ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.10.1"> Wathi uThixo okomileyo ngumhlaba , wathi intlanganisela yamanzi ziilwandle .
(trg)="b.GEN.1.10.2"> Wabona uThixo ukuba kulungile .

(src)="b.GEN.1.11.1"> እግዚአብሔርም ። ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.11.1"> Wathi uThixo , Umhlaba mawuphume uhlaza , imifuno evelisa imbewu , imithi yeziqhamo , eyenza iziqhamo ngohlobo lwayo , embewu ikuyo , emhlabeni .
(trg)="b.GEN.1.11.2"> Kwaba njalo .

(src)="b.GEN.1.12.1"> ምድርም ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ አበቀለች ። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.12.1"> Umhlaba waphuma uhlaza , nemifuno evelisa imbewu ngohlobo lwayo , nemithi eyenza iziqhamo , embewu ikuyo , ngohlobo lwayo .
(trg)="b.GEN.1.12.2"> Wabona uThixo ukuba kulungile .

(src)="b.GEN.1.13.1"> ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ ሦስተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.13.1"> Kwahlwa kwasa : yangumhla wesithathu .

(src)="b.GEN.1.14.1"> እግዚአብሔርም አለ ። ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ ብርሃናት በሰማይ ጠፈር ይሁኑ ፤ ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ ፤
(trg)="b.GEN.1.14.1"> Wathi uThixo , Makubekho izikhanyiso esibhakabhakeni samazulu , zibe ngumahlulo wokwahlula imini kubusuku ; zibe zezemiqondiso , zibe zezamaxesha amisiweyo , zibe zezemihla neminyaka ;

(src)="b.GEN.1.15.1"> በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር ብርሃናት ይሁኑ ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.15.1"> mazibe zizikhanyiso esibhakabhakeni samazulu , zikhanyise ehlabathini .
(trg)="b.GEN.1.15.2"> Kwaba njalo .

(src)="b.GEN.1.16.1"> እግዚአብሔርም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን ፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን ፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ ።
(trg)="b.GEN.1.16.1"> Wenza uThixo izikhanyiso ezikhulu zazibini , esona sikhulu isikhanyiso ukuba silawule imini , esona sincinane isikhanyiso ukuba silawule ubusuku ; wenza neenkwenkwezi .

(src)="b.GEN.1.17.1"> እግዚአብሔርም በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር አኖራቸው ፤
(trg)="b.GEN.1.17.1"> Wazibeka uThixo esibhakabhakeni samazulu , ukuba zikhanyise ehlabathini , zilawule imini nobusuku ,

(src)="b.GEN.1.18.1"> በቀንም በሌሊትም እንዲሠለጥኑ ፥ ብርሃንንና ጨለማንም እንዲለዩ ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.18.1"> zahlule ukukhanya kubumnyama .
(trg)="b.GEN.1.18.2"> Wabona uThixo ukuba kulungile .

(src)="b.GEN.1.19.1"> ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ አራተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.19.1"> Kwahlwa , kwasa : yangumhla wesine .

(src)="b.GEN.1.20.1"> እግዚአብሔርም አለ ። ውኃ ሕያው ነፍስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾች ታስገኝ ፥ ወፎችም ከምድር በላይ ከሰማይ ጠፈር በታች ይብረሩ ።
(trg)="b.GEN.1.20.1"> Wathi uThixo , Amanzi la makanyakazele inyakanyaka , imiphefumlo ephilileyo ; zithi neentaka ziphaphazele ehlabathini , esibhakabhakeni sezulu .

(src)="b.GEN.1.21.1"> እግዚአብሔርም ታላላቆች አንበሪዎችን ፥ ውኃይቱ እንደ ወገኑ ያስገኘቻቸውንም ተንቀሳቃሾቹን ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ ፥ እንደ ወገኑ የሚበሩትንም ወፎች ሁሉ ፈጠረ ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.21.1"> Wadala uThixo oominenga mikhulu , nayo yonke imiphefumlo ephilileyo enambuzelayo , awanyakazela ngayo amanzi ngohlobo lwayo , neentaka zonke ezinamaphiko ngohlobo lwazo .
(trg)="b.GEN.1.21.2"> Wabona uThixo ukuba kulungile .

(src)="b.GEN.1.22.1"> እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ባረካቸው ። ብዙ ተባዙም የባሕርንም ውኃ ሙሉአት ፤ ወፎችም በምድር ላይ ይብዙ ።
(trg)="b.GEN.1.22.1"> Wazisikelela uThixo , esithi , Qhamani , nande , niwazalise amanzi aselwandle ; zithi iintaka zande ehlabathini .

(src)="b.GEN.1.23.1"> ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ አምስተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.23.1"> Kwahlwa , kwasa : yangumhla wesihlanu .

(src)="b.GEN.1.24.1"> እግዚአብሔርም አለ ። ምድር ሕያዋን ፍጥረታትን እንደ ወገኑ ፥ እንስሳትንና ተንቀሳቃሾችን የምድር አራዊትንም እንደ ወገኑ ፥ ታውጣ ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.24.1"> Wathi uThixo , Umhlaba mawuphume imiphefumlo ephilileyo ngohlobo lwayo : izinto ezizitho zine , nezinambuzane , nezinto eziphilileyo zomhlaba ngohlobo lwazo .
(trg)="b.GEN.1.24.2"> Kwaba njalo .

(src)="b.GEN.1.25.1"> እግዚአብሔር የምድር አራዊትን እንደ ወገኑ አደረገ ፥ እንስሳውንም እንደ ወገኑ ፥ የመሬት ተንቀሳቃሾችንም እንደ ወገኑ አደረገ ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.25.1"> Wenza uThixo izinto eziphilileyo zomhlaba ngohlobo lwazo , nezinto ezizitho zine ngohlobo lwazo , nazo zonke izinambuzane zomhlaba ngohlobo lwazo .
(trg)="b.GEN.1.25.2"> Wabona uThixo ukuba kulungile .

(src)="b.GEN.1.26.1"> እግዚአብሔርም አለ ። ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር ፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን ፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ ።
(trg)="b.GEN.1.26.1"> Wathi uThixo , Masenze umntu ngokomfanekiselo wethu ngokufana nathi .
(trg)="b.GEN.1.26.2"> Mababe nobukhosi ezintlanzini zolwandle , nasezintakeni zezulu , nasezintweni ezizitho zine , nasemhlabeni wonke , nasezinambuzaneni zonke ezinambuzela emhlabeni .

(src)="b.GEN.1.27.1"> እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው ፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው ።
(trg)="b.GEN.1.27.1"> Wamdala ke uThixo umntu ngokomfanekiselo wakhe ; wamdala ngokomfanekiselo kaThixo ; wadala indoda nenkazana .

(src)="b.GEN.1.28.1"> እግዚአብሔርም ባረካቸው ፥ እንዲህም አላቸው ። ብዙ ፥ ተባዙ ፥ ምድርንም ሙሉአት ፥ ግዙአትም ፤ የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ግዙአቸው ።
(trg)="b.GEN.1.28.1"> Wabasikelela uThixo , wathi kubo uThixo , Qhamani , nande , niwuzalise umhlaba niweyise ; nibe nobukhosi ezintlanzini zolwandle , nasezintakeni zezulu , nasezintweni zonke eziphilileyo ezinambuzelayo emhlabeni .

(src)="b.GEN.1.29.1"> እግዚአብሔርም አለ ። እነሆ መብል ይሆናችሁ ዘንድ በምድር ፊት ሁሉ ላይ ዘሩ በእርሱ ያለውን ሐመልማል ሁሉ ፥ የዛፍን ፍሬ የሚያፈራውንና ዘር ያለውንም ዛፍ ሁሉ ሰጠኋችሁ ፤
(trg)="b.GEN.1.29.1"> Wathi uThixo , Yabonani , ndininikile yonke imifuno evelisa imbewu , esemhlabeni wonke , nayo yonke imithi eneziqhamo zemithi evelisa imbewu : yoba kukudla kuni .

(src)="b.GEN.1.30.1"> ለምድርም አራዊት ሁሉ ፥ ለሰማይም ወፎች ሁሉ ፥ ሕያው ነፍስ ላላቸው ለምድር ተንቀሳቃሾችም ሁሉ የሚበቅለው ሐመልማል ሁሉ መብል ይሁንላቸው ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.30.1"> Nezinto zonke eziphilileyo zomhlaba , neentaka zonke zezulu , nezinambuzane zonke ezisemhlabeni , ezinomphefumlo ophilileyo , ndizinike yonke imifuno eluhlaza ukuba ibe kukudla .
(trg)="b.GEN.1.30.2"> Kwaba njalo .

(src)="b.GEN.1.31.1"> እግዚአብሔርም ያደረገውን ሁሉ አየ ፥ እነሆም እጅግ መልካም ነበረ ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ ስድስተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.31.1"> Wakubona uThixo konke akwenzileyo , nanko , kulungile kunene .
(trg)="b.GEN.1.31.2"> Kwahlwa , kwasa : yangumhla wesithandathu .

(src)="b.GEN.2.1.1"> ሰማይና ምድር ሠራዊታቸውም ሁሉ ተፈጸሙ ።
(trg)="b.GEN.2.1.1"> Agqitywa ke amazulu nehlabathi , nawo wonke umkhosi wezo zinto .

(src)="b.GEN.2.2.1"> እግዚአብሔርም የሠራውን ሥራ በሰባተኛው ቀን ፈጸመ ፤ በሰባተኛውም ቀን ከሠራው ሥራ ሁሉ ዐረፈ ።
(trg)="b.GEN.2.2.1"> Wawugqiba ke uThixo ngomhla wesixhenxe umsebenzi wakhe awawenzayo ; waphumla ngomhla wesixhenxe kuwo wonke umsebenzi wakhe awawenzayo .

(src)="b.GEN.2.3.1"> እግዚአብሔርም ሰባተኛውን ቀን ባረከው ቀደሰውም ፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው ከፈጠረው ሥራ ሁሉ በእርሱ ዐርፎአልና ።
(trg)="b.GEN.2.3.1"> Wawusikelela uThixo umhla wesixhenxe , wawungcwalisa ; ngokuba waphumla ngawo kuwo wonke umsebenzi wakhe awawudalayo uThixo , wawenza .

(src)="b.GEN.2.4.1"> እግዚአብሔር አምላክ ሰማይንና ምድርን ባደረገ አምላክ ሰማይንና ምድርን ቀን ፥ በተፈጠሩ ጊዜ የሰማይና የምድር ልደት ይህ ነው ።
(trg)="b.GEN.2.4.1"> Yiyo le ke inzala yamazulu nehlabathi ekudalweni kwezo zinto , mini wenza uYehova uThixo ihlabathi namazulu ,

(src)="b.GEN.2.5.1"> የሜዳ ቁጥቋጦ ሁሉ በምድር ላይ ገና አልነበረም ፤ የሜዳውም ቡቃያ ሁሉ ገና አልበቀለም ነበር ፤ እግዚአብሔር አምላክ ምድር ላይ አላዘነበም ነበርና ፥ ምድርንም የሚሠራባት ሰው አልነበረም ፤
(trg)="b.GEN.2.5.1"> onke amatyholo asendle engekaveli emhlabeni , nayo yonke imifuno yasendle ingekantshuli ; kuba uYehova uThixo ebengekanisi mvula emhlabeni ; kwaye kungekho mntu wokuwusebenza umhlaba .

(src)="b.GEN.2.6.1"> ነገር ግን ጉም ከምድር ትወጣ ነበር ፥ የምድርንም ፊት ሁሉ ታጠጣ ነበር ።
(trg)="b.GEN.2.6.1"> Kwaye kunyuka inkungu iphuma ehlabathini , yawunyakamisa wonke umhlaba .

(src)="b.GEN.2.7.1"> እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ከምድር አፈር አበጀው ፤ በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስን እፍ አለበት ፤ ሰውም ሕያው ነፍስ ያለው ሆነ ።
(trg)="b.GEN.2.7.1"> UYehova uThixo wambumba umntu ngothuli lwasemhlabeni , waphefumlela emathatheni akhe impefumlo yobomi ; umntu ke waba ngumphefumlo ophilileyo .

(src)="b.GEN.2.8.1"> እግዚአብሔር አምላክም በምሥራቅ በዔድን ገነትን ተከለ የፈጠረውንም ሰው ከዚያው አኖረው ።
(trg)="b.GEN.2.8.1"> UYehova uThixo watyala umyezo e-Eden ngasempumalanga ; wambeka khona umntu abembumbile .

(src)="b.GEN.2.9.1"> እግዚአብሔር አምላክም ለማየት ደስ የሚያሰኘውን ፥ ለመብላትም መልካም የሆነውን ዛፍ ሁሉ ከምድር አበቀለ ፤ በገነትም መካከል የሕይወትን ዛፍ ፥ መልካምንና ክፉን የሚያስታውቀውንም ዛፍ አበቀለ ።
(trg)="b.GEN.2.9.1"> UYehova uThixo wantshulisa emhlabeni yonke imithi enqwenelekayo ngokukhangeleka , nelungele ukudliwa ; nomthi wobomi emyezweni phakathi , nomthi wokwazi okulungileyo nokubi .

(src)="b.GEN.2.10.1"> ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከዔድን ይወጣ ነበር ፤ ከዚያም ለአራት ክፍል ይከፈል ነበር ።
(trg)="b.GEN.2.10.1"> Kwaphuma umlambo e-Eden wokuwunyakamisa umyezo ; wahluka apho , waba ziimbaxa ezine .

(src)="b.GEN.2.11.1"> የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው ፤ እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል ፤ የዚያም ምድር ወርቅ ጥሩ ነው ፤
(trg)="b.GEN.2.11.1"> Igama lowokuqala yiPishon ; nguwo lowo ujikeleze lonke ilizwe laseHavila , apho ikhona igolide .

(src)="b.GEN.2.12.1"> ከዚያም ሉልና የከበረ ድንጋይ ይገኛል ።
(trg)="b.GEN.2.12.1"> Igolide yelo lizwe intle , ikhona ibhedolaki nelitye lebherilo .

(src)="b.GEN.2.13.1"> የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው ፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል ።
(trg)="b.GEN.2.13.1"> Igama lowesibini umlambo yiGihon ; nguwo lowo ujikeleze lonke ilizwe lakwaKushi .

(src)="b.GEN.2.14.1"> የሦስተኛውም ወንዝ ስም ጤግሮስ ነው ፤ እርሱም በአሦር ምሥራቅ የሚሄድ ነው ።
(trg)="b.GEN.2.14.1"> Igama lowesithathu umlambo yiHidekele ; nguwo lowo uya phambi kwelakwa-Asiriya .
(trg)="b.GEN.2.14.2"> Owesine umlambo ngumEfrati .

(src)="b.GEN.2.15.1"> አራተኛውም ወንዝ ኤፍራጥስ ነው ። እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ወስዶ ያበጃትም ይጠብቃትም ዘንድ በዔድን ገነት አኖረው ።
(trg)="b.GEN.2.15.1"> UYehova uThixo wamthabatha umntu , wambeka emyezweni we-Eden , ukuba awusebenze , awugcine .

(src)="b.GEN.2.16.1"> እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው ። ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ ፤
(trg)="b.GEN.2.16.1"> UYehova uThixo wamwisela umthetho umntu , esithi , Yonke imithi yomyezo ungayidla uyidle ;

(src)="b.GEN.2.17.1"> ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና ።
(trg)="b.GEN.2.17.1"> ke wona umthi wokwazi okulungileyo nokubi uze ungawudli ; kuba mhlana uthe wawudla , uya kufa .

(src)="b.GEN.2.18.1"> እግዚአብሔር አምላክም አለ ። ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም ፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት ።
(trg)="b.GEN.2.18.1"> Wathi uYehova uThixo , Akulungile ukuba umntu abe yedwa , ndiya kumenzela umncedi onguwabo .

(src)="b.GEN.2.19.1"> እግዚአብሔር አምላክም የምድር አራዊትንና የሰማይ ወፎችን ሁሉ ከመሬት አደረገ ፤ በምን ስም እንደሚጠራቸውም ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸው ፤ አዳምም ሕያው ነፍስ ላለው ሁሉ በስሙ እንደ ጠራው ስሙ ያው ሆነ ።
(trg)="b.GEN.2.19.1"> UYehova uThixo wabumba ngomhlaba zonke izinto eziphilileyo zasendle , nazo zonke iintaka zezulu , wazisa kuye uAdam ukubona ukuba wothini na ukuzibiza , ukuze oko azibize ngako uAdam zonke izinto eziphilileyo , ibe ligama lazo elo .

(src)="b.GEN.2.20.1"> አዳምም ለእንስሳት ሁሉ ፥ ለሰማይ ወፎችም ሁሉ ፥ ለምድር አራዊትም ሁሉ ስም አወጣላቸው ፤ ነገር ግን ለአዳም እንደ እርሱ ያለ ረዳት አልተገኘለትም ነበር ።
(trg)="b.GEN.2.20.1"> Wazithiya amagama uAdam zonke izinto ezizitho zine , neentaka zasezulwini , nazo zonke izinto eziphilileyo zasendle ; ke uAdam akafunyanelwanga mncedi unguwabo .

(src)="b.GEN.2.21.1"> እግዚአብሔር አምላክም በአዳም ከባድ እንቅልፍን ጣለበት ፥ አንቀላፋም ፤ ከጎኑም አንዲት አጥንትን ወስዶ ስፍራውን በሥጋ ዘጋው ።
(trg)="b.GEN.2.21.1"> UYehova uThixo wawisa ubuthongo obukhulu phezu koAdam , walala .
(trg)="b.GEN.2.21.2"> Wathabatha lwalunye ezimbanjeni zakhe , wavingca ngenyama esikhundleni salo .

(src)="b.GEN.2.22.1"> እግዚአብሔር አምላክም ከአዳም የወሰዳትን አጥንት ሴት አድርጎ ሠራት ፤ ወደ አዳምም አመጣት ።
(trg)="b.GEN.2.22.1"> UYehova uThixo walwakha ubambo abeluthabathe kuAdam , lwaba ngumfazi ; wamzisa kuAdam .

(src)="b.GEN.2.23.1"> አዳምም አለ ። ይህች አጥንት ከአጥንቴ ናት ፥ ሥጋም ከሥጋዬ ናት ፤ እርስዋ ከወንድ ተገኝታለችና ሴት ትባል ።
(trg)="b.GEN.2.23.1"> Wathi uAdam , Eli ke ngoku lithambo lasemathanjeni am , yinyama yasenyameni yam ; lo yena ukubizwa kothiwa ngumfazi , ngokuba ethatyathwe endodeni .

(src)="b.GEN.2.24.1"> ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል ፥ በሚስቱም ይጣበቃል ፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ ።
(trg)="b.GEN.2.24.1"> Ngenxa yoko indoda yomshiya uyise nonina , inamathele kumkayo , babe nyama-nye ke .

(src)="b.GEN.2.25.1"> አዳምና ሚስቱ ሁለቱም ዕራቁታቸውን ነበሩ ፥ አይተፋፈሩም ነበር ።
(trg)="b.GEN.2.25.1"> Baye bobabini behamba ze , umntu lowo nomkakhe , bengenazintloni .

(src)="b.GEN.3.1.1"> እባብም እግዚአብሔር አምላክ ከፈጠረው ከምድር አውሬ ሁሉ ይልቅ ተንኰለኛ ነበረ ። ሴቲቱንም ። በውኑ እግዚአብሔር ከገነት ዛፍ ሁሉ እንዳትበሉ አዝዞአልን ? አላት ።
(trg)="b.GEN.3.1.1"> Ke kaloku inyoka yaye inobuqhophololo ngaphezu kwazo zonke izinto eziphilileyo zasendle , abezenzile uYehova uThixo .
(trg)="b.GEN.3.1.2"> Yathi kumfazi Utshilo na okunene uThixo ukuthi , Ze ningadli kuyo yonke imithi yomyezo ?

(src)="b.GEN.3.2.1"> ሴቲቱም ለእባቡ አለችው ። በገነት ካለው ከዛፍ ፍሬ እንበላለን ፤
(trg)="b.GEN.3.2.1"> Wathi umfazi kwinyoka , Eziqhameni zemithi yomyezo singadla ;

(src)="b.GEN.3.3.1"> ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ ፥ እግዚአብሔር አለ ። እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም ።
(trg)="b.GEN.3.3.1"> ke eziqhameni zomthi osemyezweni phakathi , uthe uThixo , Ze ningadli kuzo ; ze ningazichukumisi , hleze nife .

(src)="b.GEN.3.4.1"> እባብም ለሴቲቱ አላት ። ሞትን አትሞቱም ፤
(trg)="b.GEN.3.4.1"> Yathi inyoka kumfazi , Anisayi kufa :

(src)="b.GEN.3.5.1"> ከእርስዋ በበላችሁ ቀን ዓይኖቻችሁ እንዲከፈቱ እንደ እግዚአብሔርም መልካምንና ክፉን የምታውቁ እንድትሆኑ እግዚአብሔር ስለሚያውቅ ነው እንጂ ።
(trg)="b.GEN.3.5.1"> kuba esazi uThixo ukuba , mhlana nithe nadla kuzo , oqabuka amehlo enu , nibe njengoThixo , nazi okulungileyo nokubi .

(src)="b.GEN.3.6.1"> ሴቲቱም ዛፉ ለመብላት ያማረ እንደ ሆነ ፥ ለዓይንም እንደሚያስጎመጅ ፥ ለጥበብም መልካም እንደ ሆነ አየች ፤ ከፍሬውም ወሰደችና በላች ፤ ለባልዋም ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስዋ ጋር በላ ።
(trg)="b.GEN.3.6.1"> Wabona umfazi ukuba umthi ulungele ukudliwa , nokuba uyakhanukeka emehlweni , ingumthi onqwenelekela ukuqiqisa , wathabatha eziqhameni zawo , wadla ; wanika nendoda yakhe inaye , yadla .

(src)="b.GEN.3.7.1"> የሁለቱም ዓይኖች ተከፈቱ ፥ እነርሱም ዕራቁታቸውን እንደ ሆኑ አወቁ ፤ የበለስንም ቅጠሎች ሰፍተው ለእነርሱ ለራሳቸው ግልድም አደረጉ ።
(trg)="b.GEN.3.7.1"> Aqabuka amehlo abo bobabini , bazi ukuba bahamba ze ; bathunga amagqabi omkhiwane , bazenzela imibhinqo .

(src)="b.GEN.3.8.1"> እነርሱም ቀኑ በመሸ ጊዜ የእግዚአብሔርን የአምላክን ድምፅ ከገነት ውስጥ ሲመላለስ ሰሙ ፤ አዳምና ሚስቱም ከእግዚአብሔር ከአምላክ ፊት በገነት ዛፎች መካከል ተሸሸጉ ።
(trg)="b.GEN.3.8.1"> Basiva isandi sikaYehova uThixo , ehamba emyezweni empepheni yasemini ; basuka bazimela uAdam nomkakhe ebusweni bukaYehova uThixo , phakathi kwemithi yomyezo .

(src)="b.GEN.3.9.1"> እግዚአብሔር አምላክም አዳምን ጠርቶ ። ወዴት ነህ ? አለው ።
(trg)="b.GEN.3.9.1"> UYehova uThixo wambiza uAdam , wathi kuye , Uphi na ?

(src)="b.GEN.3.10.1"> እርሱም አለ ። በገነት ድምፅህን ሰማሁ ፤ ዕራቁቴንም ስለ ሆንሁ ፈራሁ ፥ ተሸሸግሁም ።
(trg)="b.GEN.3.10.1"> Wathi yena , Ndive isandi sakho emyezweni , ndasuka ndoyika , ngokuba ndihamba ze ; ndazimela .

(src)="b.GEN.3.11.1"> እግዚአብሔርም አለው ። ዕራቁትህን እንደ ሆንህ ማን ነገረህ ? ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍ በውኑ በላህን ?
(trg)="b.GEN.3.11.1"> Wathi , Uxelelwe ngubani na , ukuba uhamba ze ?
(trg)="b.GEN.3.11.2"> Udlile na kuwo umthi , endakuwisela umthetho ngawo , ndathi , Uze ungadli kuwo ?

(src)="b.GEN.3.12.1"> አዳምም አለ ። ከእኔ ጋር እንድትሆን የሰጠኸኝ ሴት እርስዋ ከዛፉ ሰጠችኝና በላሁ ።
(trg)="b.GEN.3.12.1"> Wathi uAdam , Umfazi owandinikayo ukuba abe nam , nguye ondinikileyo kuwo umthi , ndadla ke .

(src)="b.GEN.3.13.1"> እግዚአብሔር አምላክም ሴቲቱን ። ይህ ያደረግሽው ምንድር ነው ? አላት ። ሴቲቱም አለች ። እባብ አሳተኝና በላሁ ።
(trg)="b.GEN.3.13.1"> Wathi uYehova uThixo kumfazi , Yintoni na le nto uyenzileyo ?
(trg)="b.GEN.3.13.2"> Wathi umfazi , Inyoka indilukuhlile , ndadla ke .

(src)="b.GEN.3.14.1"> እግዚአብሔር አምላክም እባቡን አለው ። ይህን ስላደረግህ ከእንስሳት ከምድር አራዊትም ሁሉ ተለይተህ አንተ የተረገምህ ትሆናለህ ፤ በሆድህም ትሄዳለህ ፥ አፈርንም በሕይወትህ ዘመን ሁሉ ትበላለህ ።
(trg)="b.GEN.3.14.1"> Wathi uYehova uThixo kwinyoka , Ngokuba uyenzile le nto , uqalekisiwe wena ngaphezu kwezinto zonke ezizitho zine , neento zonke eziphilileyo zasendle ; uya kuhamba ngesisu , udle uthuli , yonke imihla yobomi bakho .

(src)="b.GEN.3.15.1"> በአንተና በሴቲቱ መካከል ፥ በዘርህና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ ፤ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል ፥ አንተም ሰኰናውን ትቀጠቅጣለህ ።
(trg)="b.GEN.3.15.1"> Ndiya kumisa ubutshaba phakathi kwakho nomfazi , naphakathi kwembewu yakho nembewu yakhe ; yona iya kukutyumza intloko , wena uya kuyityumza isithende .

(src)="b.GEN.3.16.1"> ለሴቲቱም አለ ። በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል ፥ እርሱም ገዥሽ ይሆናል ።
(trg)="b.GEN.3.16.1"> Wathi kumfazi , Ndiya kukwandisa kakhulu ukubulaleka kwakho ekumitheni , uzale abantwana unembulaleko ; inkanuko yakho ibe sendodeni yakho , ikulawule yona .

(src)="b.GEN.3.17.1"> አዳምንም አለው ። የሚስትህን ቃል ሰምተሃልና ፥ ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍም በልተሃልና ምድር ከአንተ የተነሣ የተረገመች ትሁን ፤ በሕይወት ዘመንህም ሁሉ በድካም ከእርስዋ ትበላለህ ፤
(trg)="b.GEN.3.17.1"> KuAdam wathi , Ngokuba uphulaphule izwi lomkakho , wadla kuwo umthi endakuwisela umthetho ngawo , ndathi , Uze ungadli kuwo , uqalekisiwe umhlaba ngenxa yakho ; uya kudla kuwo ubulaleka , yonke imihla yobomi bakho .

(src)="b.GEN.3.18.1"> እሾህንና አሜከላን ታበቅልብሃለች ፤ የምድርንም ቡቃያ ትበላለህ ።
(trg)="b.GEN.3.18.1"> Uya kukuntshulela imithana enameva neenkunzane , udle umfuno wasendle .

(src)="b.GEN.3.19.1"> ወደ ወጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ በፊትህ ወዝ እንጀራን ትበላለህ ፤ አፈር ነህና ፥ ወደ አፈርም ትመለሳለህና ።
(trg)="b.GEN.3.19.1"> Uya kudla ukudla kokubila kobuso bakho , ude ubuyele emhlabeni kobuso bakho , ude ubuyele emhlabeni , kuba uthatyathwe kuwo ; ngokuba uluthuli , uya kubuyela kwaseluthulini .

(src)="b.GEN.3.20.1"> አዳምም ለሚስቱ ሔዋን ብሎ ስም አወጣ ፥ የሕያዋን ሁሉ እናት ናትና ።
(trg)="b.GEN.3.20.1"> UAdam walibiza igama lomkakhe ngokuthi nguEva , ngokuba yena engunina wabaphilileyo bonke .

(src)="b.GEN.3.21.1"> እግዚአብሔር አምላክም ለአዳምና ለሚስቱ የቁርበትን ልብስ አደረገላቸው ፥ አለበሳቸውም ።
(trg)="b.GEN.3.21.1"> UYehova uThixo wabenzela iingubo zezintsu uAdam nomkakhe , wabambathisa .

(src)="b.GEN.3.22.1"> እግዚአብሔር አምላክም አለ ። እነሆ አዳም መልካምንና ክፉን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፤ አሁንም እጁን እንዳይዘረጋ ፥ ደግሞም ከሕይወት ዛፍ ወስዶ እንዳይበላ ፥ ለዘላለምም ሕያው ሆኖ እንዳይኖር ፤
(trg)="b.GEN.3.22.1"> Wathi uYehova uThixo , Yabonani , umntu usuke waba njengomnye wethu , ukwazi okulungileyo nokubi ; hleze ke olule isandla sakhe , athabathe nakuwo umthi wobomi , adle , aphile ngonaphakade :

(src)="b.GEN.3.23.1"> ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክ ከዔድን ገነት አስወጣው ፥ የተገኘባትን መሬት ያርስ ዘንድ ።
(trg)="b.GEN.3.23.1"> uYehova uThixo wamndulula emyezweni we-Eden , ukuba asebenze umhlaba abethatyathwe kuwo .

(src)="b.GEN.3.24.1"> አዳምንም አስወጣው ፥ ወደ ሕይወት ዛፍ የሚወስደውንም መንገድ ለመጠበቅ ኪሩቤልንና የምትገለባበጥ የነበልባል ሰይፍን በዔድን ገነት ምሥራቅ አስቀመጠ ።
(trg)="b.GEN.3.24.1"> Wamgxotha ke umntu ; wamisa ngasempumalanga kuwo umyezo we-Eden iikerubhi , nelangatye lekrele elijikajikayo lokugcina indlela eya emthini wobomi .

(src)="b.GEN.4.1.1"> አዳምም ሚስቱን ሔዋንን አወቀ ፤ ፀነሰችም ፥ ቃየንንም ወለደች ። እርስዋም ። ወንድ ልጅ ከእግዚአብሔር አገኘሁ አለች ።
(trg)="b.GEN.4.1.1"> Ke kaloku uAdam wamazi uEva umkakhe ; wamitha wazala uKayin , wathi , Ndizuze indoda ngoYehova .

(src)="b.GEN.4.2.1"> ደግሞም ወንድሙን አቤልን ወለደች ። አቤልም በግ ጠባቂ ነበረ ፤ ቃየንም ምድርን የሚያርስ ነበረ ።
(trg)="b.GEN.4.2.1"> Waphinda wazala umninawa wakhe , uAbheli ; uAbheli waba ngumalusi wezimvu , uKayin waba ngumsebenzi womhlaba .

(src)="b.GEN.4.3.1"> ከብዙ ቀን በኋላም ቃየን ከምድር ፍሬ ለእግዚአብሔር መሥዋዕትን አቀረበ ፤
(trg)="b.GEN.4.3.1"> Kwathi ekupheleni kwamihla ithile , uKayin wathabatha eziqhameni zomhlaba , wazisa umnikelo kuYehova .

(src)="b.GEN.4.4.1"> አቤልም ደግሞ ከበጎቹ በኵራትና ከስቡ አቀረበ ። እግዚአብሔርም ወደ አቤልና ወደ መሥዋዕቱ ተመለከተ ፤
(trg)="b.GEN.4.4.1"> UAbheli wazisa naye , ethabathe kumazibulo ezimvu zakhe , kwezinamanqatha .
(trg)="b.GEN.4.4.2"> Waza uYehova wambheka uAbheli nomnikelo wakhe .

(src)="b.GEN.4.5.1"> ወደ ቃየንና ወደ መሥዋዕቱ ግን አልተመለከተም ። ቃየንም እጅግ ተናደደ ፊቱም ጠቆረ ።
(trg)="b.GEN.4.5.1"> Akambheka uKayin nomnikelo wakhe .
(trg)="b.GEN.4.5.2"> Waqumba kunene uKayin , basangana ubuso bakhe .

(src)="b.GEN.4.6.1"> እግዚአብሔርም ቃየንን አለው ። ለምን ተናደድህ ? ለምንስ ፊትህ ጠቆረ ?
(trg)="b.GEN.4.6.1"> Wathi uYehova kuKayin , Yini na ukuba uqumbe , yini na ukuba busangane ubuso bakhe ?

(src)="b.GEN.4.7.1"> መልካም ብታደርግ ፊትህ የሚበራ አይደለምን ? መልካም ባታደርግ ግን ኃጢአት በደጅ ታደባለች ፤ ፈቃድዋም ወደ አንተ ነው ፥ አንተ ግን በእርስዋ ንገሥባት ።
(trg)="b.GEN.4.7.1"> Ukuba uthe walungisa , abuyi kuswabuluka ubuso yini na ?
(trg)="b.GEN.4.7.2"> Ukuba uthe akwalungisa , isono sibuthumile ngasesangweni , singxamele wena ; ke wena , silawule .

(src)="b.GEN.4.8.1"> ቃየንም ወንድሙን አቤልን ። ና ወደ ሜዳ እንሂድ አለው ። በሜዳም ሳሉ ቃየን በወንድሙ በአቤል ላይ ተነሣበት ፥ ገደለውም ።
(trg)="b.GEN.4.8.1"> Wathetha uKayin noAbheli umninawa wakhe , kwathi besendle , wesuka uKayin wamvunukela uAbheli umninawa wakhe , wambulala .

(src)="b.GEN.4.9.1"> እግዚአብሔርም ቃየንን አለው ። ወንድምህ አቤል ወዴት ነው ? እርሱም አለ ። አላውቅም ፤ የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን ?
(trg)="b.GEN.4.9.1"> Wathi uYehova kuKayin , Uphi na uAbheli , umninawa wakho ?
(trg)="b.GEN.4.9.2"> Wathi yena , Andazi ; ndingumgcini womninawa wam , yini na ?

(src)="b.GEN.4.10.1"> አለውም ። ምን አደረግህ ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል ።
(trg)="b.GEN.4.10.1"> Wathi , Wenze ntoni na ?
(trg)="b.GEN.4.10.2"> Izwi legazi lomninawa wakho liyakhala emhlabeni kum .

(src)="b.GEN.4.11.1"> አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ ።
(trg)="b.GEN.4.11.1"> Ngoko uqalekisiwe emhlabeni , owakhamise umlomo wawo ukuba ulithabathe igazi lomninawa wakho esandleni sakho .

(src)="b.GEN.4.12.1"> ምድርንም ባረስህ ጊዜ እንግዲህ ኃይልዋን አትሰጥህም ፤ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ ትሆናለህ ።
(trg)="b.GEN.4.12.1"> Xenikweni uwusebenzayo umhlaba , awusayi kuphinda ukunike amandla awo ; uya kubhadula uphalaphale ehlabathini .

(src)="b.GEN.4.13.1"> ቃየንም እግዚአብሔርን አለው ። ኃጢአቴ ልሸከማት የማልችላት ታላቅ ናት ።
(trg)="b.GEN.4.13.1"> Wathi uKayin kuYehova , ityala lam likhulu ngokungenakuthwalwa .

(src)="b.GEN.4.14.1"> እነሆ ዛሬ ከምድር ፊት አሳደድኸኝ ፤ ከፊትህም እሰወራለሁ ፤ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ እሆናለሁ ፤ የሚያገኘኝም ሁሉ ይገድለኛል ።
(trg)="b.GEN.4.14.1"> Yabona , undigxdothile namhla phezu komhlaba ; ndiya kusithela nasebusweni bakho , ndibhadule ndiphalaphale ehlabathini bathi bonke abantu abandifumanayo bandibulale .

(src)="b.GEN.4.15.1"> እግዚአብሔርም እርሱን አለው ። እንግዲህ ቃየንን የገደለ ሁሉ ሰባት እጥፍ ይበቀልበታል ። እግዚአብሔርም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት ።
(trg)="b.GEN.4.15.1"> Wathi uYehova kuye , xa kunjalo , bonke ababulala uKayin kophindezelwa kubo kasixhenxe .
(trg)="b.GEN.4.15.2"> UYehova wammisela uKayin umqondiso , ukuze bonke abamfumanayo bangamsiki .

(src)="b.GEN.4.16.1"> ቃየንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ ፤ ከዔድንም ወደ ምሥራቅ በኖድ ምድር ተቀመጠ ።
(trg)="b.GEN.4.16.1"> Waphuma uKayin , wemka ebusweni bukaYehova ; wahlala ezweni lakwaKuphalaphala phambi kwe-Eden .

(src)="b.GEN.4.17.1"> ቃየንም ሚስቱን አወቀ ፤ ፀነሰችም ፥ ሄኖሕንም ወለደች ። ከተማም ሠራ ፥ የከተማይቱንም ስም በልጁ ስም ሄኖሕ አላት ።
(trg)="b.GEN.4.17.1"> UKayin wamazi umkakhe , wamitha , wazala uEnoki .
(trg)="b.GEN.4.17.2"> Wakha umzi , wawuthiya loo mzi ngegama lonyana wakhe uEnoki .

(src)="b.GEN.4.18.1"> ሄኖሕም ጋይዳድን ወለደ ፤ ጋይዳድም ሜኤልን ወለደ ፤ ሜኤልም ማቱሣኤልን ወለደ ፤ ማቱሣኤልም ላሜሕን ወለደ ።
(trg)="b.GEN.4.18.1"> UEnoki wazalelwa uIradi ; uIradi wazala uMehuyaheli ; uMehuyaheli wazala uMetusaheli ; uMetusaheli wazala uLameki .

(src)="b.GEN.4.19.1"> ላሜሕም ለራሱ ሁለት ሚስቶችን አገባ ፤ የአንዲቱ ስም ዓዳ ፥ የሁለተኛይቱ ስም ሴላ ነበረ ።
(trg)="b.GEN.4.19.1"> ULameki wazeka abafazi ababini ; igama lomnye belinguAda , igama lowesibini belinguZila .

(src)="b.GEN.4.20.1"> ዓዳም ያባልን ወለደች ፤ እርሱም በድንኳን የሚቀመጡት የዘላኖች አባት ነበረ ።
(trg)="b.GEN.4.20.1"> UAda wazala uYabhali yena waba nguyise wabahlala ezintenteni , nabafuyileyo .