# am/Amharic.xml.gz
# uk/Ukranian-NT.xml.gz


(src)="b.MAT.1.1.1"> የዳዊት ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ መጽሐፍ ።
(trg)="b.MAT.1.1.1"> Книга родоводу Ісуса Христа , сина Давидового , сина Авраамового .

(src)="b.MAT.1.2.1"> አብርሃም ይስሐቅን ወለደ ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ ፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.2.1"> Авраам породив Ісаака ; а Ісаак породив Якова ; а Яков породив Юду та братів його ;

(src)="b.MAT.1.3.1"> ይሁዳም ከትዕማር ፋሬስንና ዛራን ወለደ ፤ ፋሬስም ኤስሮምን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.3.1"> а Юда породив Фареса та Зару від Тамари ; а Фарес породив Єсрома ; а Єсром породив Арама ;

(src)="b.MAT.1.4.1"> ኤስሮምም አራምን ወለደ ፤ አራምም አሚናዳብን ወለደ ፤ አሚናዳብም ነአሶንን ወለደ ፤ ነአሶንም ሰልሞንን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.4.1"> а Арам породив Аминадава ; а Амннадав породив Насона ; а Насон погодив Салмона ;

(src)="b.MAT.1.5.1"> ሰልሞንም ከራኬብ ቦኤዝን ወለደ ፤ ቦኤዝም ከሩት ኢዮቤድን ወለደ ፤ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.5.1"> а Салмон породив Вооза від Рахави ; а Вооз породив Овида від Рути ; а Овид породив Єссея ;

(src)="b.MAT.1.6.1"> እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ ።
(trg)="b.MAT.1.6.1"> а Єссей породив Давида царя ; а Давид цар породив Соломона від Урієвої ;

(src)="b.MAT.1.7.1"> ሰሎሞንም ሮብዓምን ወለደ ፤ ሮብዓምም አቢያን ወለደ ፤ አቢያም አሣፍን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.7.1"> а Соломон породив Ровоама ; а Ровоам породив Авію ; а Авія породив Асу ;

(src)="b.MAT.1.8.1"> አሣፍም ኢዮሣፍጥን ወለደ ፤ ኢዮሣፍጥም ኢዮራምን ወለደ ፤ ኢዮራምም ዖዝያንን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.8.1"> а Аса породив Йосафата ; а Йосафат породив Йорама ; а Йорам породив Озію ;

(src)="b.MAT.1.9.1"> ዖዝያንም ኢዮአታምን ወለደ ፤ ኢዮአታምም አካዝን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.9.1"> а Озія породив Йоатама ; а Йоатам породив Ахаза ; а Ахаз породив Єзекію ;

(src)="b.MAT.1.10.1"> አካዝም ሕዝቅያስን ወለደ ፤ ሕዝቅያስም ምናሴን ወለደ ፤ ምናሴም አሞፅን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.10.1"> а Єзекія породив Манассію , а Манассія породив Амона ; а Амон породив Йосію ;

(src)="b.MAT.1.11.1"> አሞፅም ኢዮስያስን ወለደ ፤ ኢዮስያስም በባቢሎን ምርኮ ጊዜ ኢኮንያንንና ወንድሞቹን ወለደ ።
(trg)="b.MAT.1.11.1"> а Йосія породив Єхонїю та братів його , під час переселення у Вавилон ;

(src)="b.MAT.1.12.1"> ከባቢሎንም ምርኮ በኋላ ኢኮንያን ሰላትያልን ወለደ ፤ ሰላትያልም ዘሩባቤልን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.12.1"> а після того , як переселено їх у Вавидон , Єхонїя породив Салатиїла , а Салатиїл породив Зоровавеля ;

(src)="b.MAT.1.13.1"> ዘሩባቤልም አብዩድን ወለደ ፤ አብዩድም ኤልያቄምን ወለደ ፤ ኤልያቄምም አዛርን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.13.1"> а Заровавель породив Авіюда ; а Авіюд породив Єліякима ; а бліяким породив Азора ;

(src)="b.MAT.1.14.1"> አዛርም ሳዶቅን ወለደ ፤ ሳዶቅም አኪምን ወለደ ፤ አኪምም ኤልዩድን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.14.1"> а Азор породив Садока ; а Садок породив Ахима ; а Ахим породив Єліюда ;

(src)="b.MAT.1.15.1"> ኤልዩድም አልዓዛርን ወለደ ፤ አልዓዛርም ማታንን ወለደ ፤ ማታንም ያዕቆብን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.15.1"> а Єліюд породив Єліазара ; а Єліазар породив Маттана ; а Маттан породив Якова ;

(src)="b.MAT.1.16.1"> ያዕቆብም ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያምን እጮኛ ዮሴፍን ወለደ ።
(trg)="b.MAT.1.16.1"> а Яков породив ЙосиФа , чоловіка Мариїного , що від неї родивсь Ісус , на прізвище Христос .

(src)="b.MAT.1.17.1"> እንግዲህ ትውልድ ሁሉ ከአብርሃም እስከ ዳዊት አሥራ አራት ትውልድ ፥ ከዳዊትም እስከ ባቢሎን ምርኮ አሥራ አራት ትውልድ ፥ ከባቢሎንም ምርኮ እስከ ክርስቶስ አሥራ አራት ትውልድ ነው ።
(trg)="b.MAT.1.17.1"> То всїх родів од Авраама до Давида чотирнайцять родів ; а від Давида до переселення у Вавилон чотирнайцять родів ; і від переселення у Вавилон до Христа чотирнайцять родів .

(src)="b.MAT.1.18.1"> የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበረ ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች ።
(trg)="b.MAT.1.18.1"> Різдво ж Ісуса Христа стало ся так .
(trg)="b.MAT.1.18.2"> Скоро Його матїр Марию заручено Иосифові , перш ніж вони зійшли ся , постережено , що вона пала в утробі від сьвятого Духа .

(src)="b.MAT.1.19.1"> እጮኛዋ ዮሴፍም ጻድቅ ሆኖ ሊገልጣት ስላልወደደ በስውር ሊተዋት አሰበ ።
(trg)="b.MAT.1.19.1"> Йосиф же , чоловік її , будучи праведний , і не хотячи ославити її , хотїв був потай відпустити її .

(src)="b.MAT.1.20.1"> እርሱ ግን ይህን ሲያስብ ፥ እነሆ የጌታ መልአክ በሕልም ታየው ፥ እንዲህም አለ ። የዳዊት ልጅ ዮሴፍ ሆይ ፥ ከእርስዋ የተፀነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነውና እጮኛህን ማርያምን ለመውሰድ አትፍራ ።
(trg)="b.MAT.1.20.1"> Та як він про се думав , аж ось явивсь йому вві снї ангел Господень , глаголючи : Йосифе , сину Давидів , не бій ся взяти до себе Марию , жінку твою ; бо що в нїй зачалось , те від сьвятого Духа .

(src)="b.MAT.1.21.1"> ልጅም ትወልዳለች ፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ ።
(trg)="b.MAT.1.21.1"> І вродить вона сина , і даси йому імя Ісус ; бо він спасе людей своїх од гріхів їх .

(src)="b.MAT.1.22.1"> በነቢይ ከጌታ ዘንድ ።
(trg)="b.MAT.1.22.1"> Усе ж се стало ся , щоб справдилось , що промовив Господь через пророка , глаголючи :

(src)="b.MAT.1.23.1"> እነሆ ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች ፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል ፥ ትርጓሜውም ። እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው ።
(trg)="b.MAT.1.23.1"> Ось дїва матиме в утробі , і вродить сина , і дадуть йому імя Емануіл , що перекладом є : 3 нами Бог .

(src)="b.MAT.1.24.1"> ዮሴፍም ከእንቅልፉ ነቅቶ የጌታ መልአክ እንዳዘዘው አደረገ ፤ እጮኛውንም ወሰደ ፤
(trg)="b.MAT.1.24.1"> Прокинувшись тодї Йосиф од сна , зробив так , як ангел Господень повелїв йому , й узяв до себе жінку свою ;

(src)="b.MAT.1.25.1"> የበኩር ልጅዋንም እስክትወልድ ድረስ አላወቃትም ፤ ስሙንም ኢየሱስ አለው ።
(trg)="b.MAT.1.25.1"> і не знав її , аж поки вона вродила сина свого перворідня , і дав йому імя Ісус .

(src)="b.MAT.2.1.1"> ኢየሱስም በይሁዳ ቤተ ልሔም በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን በተወለደ ጊዜ ፥ እነሆ ፥ ሰብአ ሰገል ። የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው ? ኮከቡን በምሥራቅ አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና እያሉ ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ ።
(trg)="b.MAT.2.1.1"> Як же народивсь Ісус у Витлеемі Юдейському за царя Ірода , прийшли мудрцї зі сходу в Єрусалим ,

(src)="b.MAT.2.3.1"> ንጉሡ ሄሮድስም ሰምቶ ደነገጠ ፥ ኢየሩሳሌምም ሁሉ ከእርሱ ጋር ፤
(trg)="b.MAT.2.3.1"> Почувши ж цар Ірод , стрівожив ся , і ввесь Єрусалим із ним .

(src)="b.MAT.2.4.1"> የካህናትንም አለቆች የሕዝቡንም ጻፎች ሁሉ ሰብስቦ ክርስቶስ ወዴት እንዲወለድ ጠየቃቸው ።
(trg)="b.MAT.2.4.1"> І , зібравши всіх архиєреїв і письменників людьских , допитував ся в них , де Христу родити ся .

(src)="b.MAT.2.5.1"> እነርሱም ። አንቺ ቤተ ልሔም ፥ የይሁዳ ምድር ፥ ከይሁዳ ገዢዎች ከቶ አታንሽም ፤ ሕዝቤን እስራኤልን የሚጠብቅ መስፍን ከአንቺ ይወጣልና ተብሎ በነቢይ እንዲህ ተጽፎአልና በይሁዳ ቤተ ልሔም ነው አሉት ።
(trg)="b.MAT.2.5.1"> Вони ж казали йому : В Витлеемі Юдейському , бо ось як написано в пророка :

(src)="b.MAT.2.7.1"> ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገልን በስውር ጠርቶ ኮከቡ የታየበትን ዘመን ከእነርሱ በጥንቃቄ ተረዳ ፥
(trg)="b.MAT.2.7.1"> Закликавши тодї Ірод тайкома мудрцїв , пильно в них випитував , якого часу показалась зоря .

(src)="b.MAT.2.8.1"> ወደ ቤተ ልሔምም እነርሱን ሰድዶ ። ሂዱ ፥ ስለ ሕፃኑ በጥንቃቄ መርምሩ ፤ ባገኛችሁትም ጊዜ እኔ ደግሞ መጥቼ እንድሰግድለት ንገሩኝ አላቸው ።
(trg)="b.MAT.2.8.1"> І послав їх у Витлеєм , і каже : Йдїть та розпитайтесь пильно про те хлопятко ; а як знайдете , принесіть менї звістку , щоб і мені пійти поклонитись йому .

(src)="b.MAT.2.9.1"> እነርሱም ንጉሡን ሰምተው ሄዱ ፤ እነሆም ፥ በምሥራቅ ያዩት ኮከብ ሕፃኑ ባለበት ላይ መጥቶ እስኪቆም ድረስ ይመራቸው ነበር ።
(trg)="b.MAT.2.9.1"> Вони ж , вислухавши царя , вийшли ; коли се зоря , що бачили на сходї , йде поперед них , поки прийшла та й стала зверху , де було хлопятко .

(src)="b.MAT.2.10.1"> ኮከቡንም ባዩ ጊዜ በታላቅ ደስታ እጅግ ደስ አላቸው ።
(trg)="b.MAT.2.10.1"> Побачивши ж вони зорю , зрадїли вельми великою радостю .

(src)="b.MAT.2.11.1"> ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት ፥ ወድቀውም ሰገዱለት ፥ ሣጥኖቻቸውንም ከፍተው እጅ መንሻ ወርቅና ዕጣን ከርቤም አቀረቡለት ።
(trg)="b.MAT.2.11.1"> І , ввійшовши в господу , знайшли хлопятко з Мариєю , матїрю його , й , припавши , поклонились йому ; й , відкривши скарби свої , піднесли йому дари : золото , ладан і миро .

(src)="b.MAT.2.12.1"> ወደ ሄሮድስም እንዳይመለሱ በሕልም ተረድተው በሌላ መንገድ ወደ አገራቸው ሄዱ ።
(trg)="b.MAT.2.12.1"> І , бувши остережені вві снї , не вертатись до Ірода , вернулись в свою землю иншим шляхом .

(src)="b.MAT.2.13.1"> እነርሱም ከሄዱ በኋላ እነሆ ፥ የጌታ መልአክ በሕልም ለዮሴፍ ታይቶ ። ሄሮድስ ሕፃኑን ሊገድለው ይፈልገዋልና ተነሣ ፥ ሕፃኑንና እናቱንም ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ ፥ እስክነግርህም ድረስ በዚያ ተቀመጥ አለው ።
(trg)="b.MAT.2.13.1"> Як же вони вийшли , ось ангел Господень являєть ся Йосифові вві снї , глаголючи : Встань , візьми хлопятко й матір його , та втїкай в Єгипет , і перебудь там , поки сповіщу тебе ; бо Ірод шукати ме хлопятка , щоб убити його .

(src)="b.MAT.2.14.1"> እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን በሌሊት ያዘና ከጌታ ዘንድ በነቢይ ። ልጄን ከግብፅ ጠራሁት የተባለው እንዲፈጸም ወደ ግብፅ ሄደ ፥ ሄሮድስም እስኪሞት ድረስ በዚያ ኖረ ።
(trg)="b.MAT.2.14.1"> Він же , вставши , взяв хлопятко й матїр його в ночі , та й пійшов у Єгипет .

(src)="b.MAT.2.16.1"> ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገል እንደ ተሣለቁበት ባየ ጊዜ እጅግ ተቆጣና ልኮ ከሰብአ ሰገል እንደ ተረዳው ዘመን በቤተ ልሔምና በአውራጃዋ የነበሩትን ፥ ሁለት ዓመት የሆናቸውን ከዚያም የሚያንሱትን ሕፃናት ሁሉ አስገደለ ።
(trg)="b.MAT.2.16.1"> Бачивши тоді Ірод , що мудрцї насьміялись із него , розлютував ся вельми , та й послав повбивати всїх дїтей у Витлеємі й у всіх гряницях його , од двох років і меньще , по тому часу , що про него він пильно довідував ся в мудрцїв .

(src)="b.MAT.2.17.1"> ያን ጊዜ በነቢዩ በኤርምያስ ፥ ድምፅ በራማ ተሰማ ፥ ልቅሶና ብዙ ዋይታ ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች ፥ መጽናናትም አልወደደችም ፥ የሉምና የተባለው ተፈጸመ ።
(trg)="b.MAT.2.17.1"> Тоді справдилось , що промовив Єремія пророк , глаголючи :

(src)="b.MAT.2.19.1"> ሄሮድስም ከሞተ በኋላ ፥ እነሆ ፥ የጌታ መልአክ በግብፅ ለዮሴፍ በሕልም ታይቶ ።
(trg)="b.MAT.2.19.1"> Як же вмер Ірод , ось являєть ся ангел Господень уві снї Йосифу в Єгиптї ,

(src)="b.MAT.2.20.1"> የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ ።
(trg)="b.MAT.2.20.1"> глаголючи : Устань , та візьми хлопятко й матїр його , та йди в землю Ізраїлеву : бо ті померли , що шукали душі хлопятка .

(src)="b.MAT.2.21.1"> እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን ያዘና ወደ እስራኤል አገር ገባ ።
(trg)="b.MAT.2.21.1"> І встав він , і взяв хлопятко й матір його , та й пійшов у землю Ізраїлеву .

(src)="b.MAT.2.22.1"> በአባቱም በሄሮድስ ፈንታ አርኬላዎስ በይሁዳ እንደ ነገሠ በሰማ ጊዜ ፥ ወደዚያ መሄድን ፈራ ፤ በሕልምም ተረድቶ ወደ ገሊላ አገር ሄደ ፤
(trg)="b.MAT.2.22.1"> Та , почувши , що Архелай царюв в Юдеї замість батька свого Ірода , побоявсь ійти туди ; а , бувши остережений уві снї , звернув у сторони Галилейські :

(src)="b.MAT.2.23.1"> በነቢያት ። ናዝራዊ ይባላል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ፥ ናዝሬት ወደምትባል ከተማ መጥቶ ኖረ ።
(trg)="b.MAT.2.23.1"> і , прийшовши , жив у городі , що його звали Назарет , щоб справдилось сказане в пророків : Що звати меть ся Назореєм .

(src)="b.MAT.3.1.1"> በዚያም ወራት መጥምቁ ዮሐንስ ። መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ ብሎ በይሁዳ ምድረ በዳ እየሰበከ መጣ ።
(trg)="b.MAT.3.1.1"> Того часу прийшов Йоан Хреститель , проповідуючи в пустинї Юдейській ,

(src)="b.MAT.3.3.1"> በነቢዩ በኢሳይያስ ። የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ የተባለለት ይህ ነውና ።
(trg)="b.MAT.3.3.1"> Се ж бо той , про кого казав пророк Ісаїя , глаголючи : Голос покликуючого в пустині : Приготовте дорогу Господню , правими робіть стежки Його .

(src)="b.MAT.3.4.1"> ራሱም ዮሐንስ የግመል ጠጉር ልብስ ነበረው ፥ በወገቡም ጠፍር ይታጠቅ ነበር ፤ ምግቡም አንበጣና የበረሀ ማር ነበረ ።
(trg)="b.MAT.3.4.1"> Сам же Йоан мав одежу свою з верблюжого волосу , й шкуряний пояс на поясниш своїй ; а їдою його була сарана та дикий мед .

(src)="b.MAT.3.5.1"> ያን ጊዜ ኢየሩሳሌም ይሁዳም ሁሉ በዮርዳኖስም ዙሪያ ያለ አገር ሁሉ ወደ እርሱ ይወጡ ነበር ፤
(trg)="b.MAT.3.5.1"> Тодї виходили до него Єрусалим , і вся Юдея , і вся околиця Йорданська ,

(src)="b.MAT.3.6.1"> ኃጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር ።
(trg)="b.MAT.3.6.1"> і хрестились в Йордані від него , сповідаючи гріхи свої .

(src)="b.MAT.3.7.1"> ዳሩ ግን ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ብዙዎች ወደ ጥምቀቱ ሲመጡ ባየ ጊዜ ፥ እንዲህ አላቸው ። እናንተ የእፉኝት ልጆች ፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ ?
(trg)="b.MAT.3.7.1"> Та , бачивши він , що багато Фарисеїв і Садукеїв приходило до хрещення його , сказав до них : Кодло гадюче , хто остеріг вас , щоб утікали від настигаючого гнїва ?

(src)="b.MAT.3.8.1"> እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ ፤
(trg)="b.MAT.3.8.1"> Принесіть же овощ достойний покаяння ;

(src)="b.MAT.3.9.1"> በልባችሁም ። አብርሃም አባት አለን እንደምትሉ አይምሰላችሁ ፤ እላችኋለሁና ። ከነዚህ ድንጋዮች ለአብርሃም ልጆች ሊያስነሣለት እግዚአብሔር ይችላል ።
(trg)="b.MAT.3.9.1"> і не думайте казати в серці своєму : В нас батько Авраам ; бо я вам важу , що Бог зможе з сього каміння підняти дїтей Авраамові .

(src)="b.MAT.3.10.1"> አሁንስ ምሳር በዛፎች ሥር ተቀምጦአል ፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቈረጣል ወደ እሳትም ይጣላል ።
(trg)="b.MAT.3.10.1"> Вже ж і сокира коло кореня дерева лежить ; тим кожне дерево , що не дає доброго овощу , зрубують , та й кидають ув огонь .

(src)="b.MAT.3.11.1"> እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል ፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል ፤
(trg)="b.MAT.3.11.1"> Я оце хрещу вас водою на покаянне ; а Той , що йде за мною , потужніщий від мене ; недостоєн я Йому й обувя носити : Він вас хрестити ме Духом сьвятим та огнем .

(src)="b.MAT.3.12.1"> መንሹም በእጁ ነው ፥ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል ፥ ስንዴውንም በጎተራው ይከታል ፥ ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል ።
(trg)="b.MAT.3.12.1"> У руці в Него лопата , й перечистить Він тік свій , і збере пшеницю свою в клуню , а полову спалить огнем невгасимим .

(src)="b.MAT.3.13.1"> ያን ጊዜ ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ ።
(trg)="b.MAT.3.13.1"> Приходить тоді Ісус із Галилеї на Йордан до Йоана , охреститись від него .

(src)="b.MAT.3.14.1"> ዮሐንስ ግን ። እኔ በአንተ ልጠመቅ ያስፈልገኛል አንተም ወደ እኔ ትመጣለህን ? ብሎ ይከለክለው ነበር ።
(trg)="b.MAT.3.14.1"> Та Йоан не допускав Його , говорячи : Менї самому треба в Тебе хреститись , а Ти прийшов до мене ?

(src)="b.MAT.3.15.1"> ኢየሱስም መልሶ ። አሁንስ ፍቀድልኝ ፤ እንዲህ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና አለው ። ያን ጊዜ ፈቀደለት ።
(trg)="b.MAT.3.15.1"> Відказуючи йому Ісус , рече до него : Допусти тепер , бо тав годиться нам чинити всяку правду .
(trg)="b.MAT.3.15.2"> Тодї допустив Його .

(src)="b.MAT.3.16.1"> ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ ፤ እነሆም ፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ ፤
(trg)="b.MAT.3.16.1"> І охрестившись Ісус , вийшов зараз із води ; й ось відчинилось Йому небо , і побачив він Духа Божого , що спустивсь як голуб , і злинув на Него .

(src)="b.MAT.3.17.1"> እነሆም ፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ ። በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ ።
(trg)="b.MAT.3.17.1"> І ось голос із неба , глаголючи : Се мій Син любий , що я вподобав Його .

(src)="b.MAT.4.1.1"> ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው ፥
(trg)="b.MAT.4.1.1"> Тоді повів Ісуса дух у пустиню на спокусу дияволську .

(src)="b.MAT.4.2.1"> አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ ።
(trg)="b.MAT.4.2.1"> І постив він сорок днів і сорок ночей , потім забажав їсти .

(src)="b.MAT.4.3.1"> ፈታኝም ቀርቦ ። የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ ፥ እነዚህ ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ በል አለው ።
(trg)="b.MAT.4.3.1"> І прийшовши спокусник до Него , каже : Коли ти Син Божий , звели сим камінням зробитись хлїбом .

(src)="b.MAT.4.4.1"> እርሱም መልሶ ። ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው ።
(trg)="b.MAT.4.4.1"> Він же , озвавшись , сказав : Писано : Не самим хлїбом жити ме чоловік , а кожним словом , що виходить із уст Божих .

(src)="b.MAT.4.5.1"> ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደውና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ ።
(trg)="b.MAT.4.5.1"> Тоді диявол бере Його в сьвятий город , і ставить Його на церковнім крилі ,

(src)="b.MAT.4.6.1"> መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ ፥ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው ።
(trg)="b.MAT.4.6.1"> І каже до Него : Коли ти Син Божий , кинь ся вниз , писано бо : Що накаже про Тебе ангелам своїм , і на руках понесуть Тебе , щоб не вдаривсь часом об камїнь ногою Твоєю .

(src)="b.MAT.4.7.1"> ኢየሱስም ። ጌታን አምላክህን አትፈታተነው ተብሎ ደግሞ ተጽፎአል አለው ።
(trg)="b.MAT.4.7.1"> Рече йому Ісус : Писано знов : Не спокушуй Господа Бога твого ,

(src)="b.MAT.4.8.1"> ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው ፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ ።
(trg)="b.MAT.4.8.1"> Знов бере Його диявол на гору височенну , й показує Йому всі царства на сьвітї й славу їх ;

(src)="b.MAT.4.9.1"> ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ አለው ።
(trg)="b.MAT.4.9.1"> і каже до Него : Оце все дам тобі , коли , припавши , поклониш ся менї .

(src)="b.MAT.4.10.1"> ያን ጊዜ ኢየሱስ ። ሂድ ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው ።
(trg)="b.MAT.4.10.1"> Рече тодї йому Ісус : Геть від мене , сатано ! писано бо : Господу Богу твоєму кланяти меш ся , і Йому одному служити меш .

(src)="b.MAT.4.11.1"> ያን ጊዜ ዲያቢሎስ ተወው ፥ እነሆም ፥ መላእክት ቀርበው ያገለግሉት ነበር ።
(trg)="b.MAT.4.11.1"> Зоставив тоді Його диявол , і ось ангели приступили й служили Йому .

(src)="b.MAT.4.12.1"> ኢየሱስም ዮሐንስ አልፎ እንደ ተሰጠ በሰማ ጊዜ ወደ ገሊላ ፈቀቅ ብሎ ሄደ ።
(trg)="b.MAT.4.12.1"> Як же почув Ісус , що Йоана видано , то перейшов у Галилею ;

(src)="b.MAT.4.13.1"> ናዝሬትንም ትቶ በዛብሎንና በንፍታሌም አገር በባሕር አጠገብ ወደ አለችው ወደ ቅፍርናሆም መጥቶ ኖረ ።
(trg)="b.MAT.4.13.1"> і , покинувши Назарет , пійшов і пробував у Капернауміу що при морю , у гряницях Завулона та Нефталима :

(src)="b.MAT.4.14.1"> በነቢዩም በኢሳይያስ ። የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር ፥ የባሕር መንገድ ፥ በዮርዳኖስ ማዶ ፥ የአሕዛብ ገሊላ ፤ በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ ፥ በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው
(trg)="b.MAT.4.14.1"> щоб справдилось слово Ісаії пророка , глаголючого :

(src)="b.MAT.4.17.1"> የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ ። ከዚያ ዘመን ጀምሮ ኢየሱስ ። መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ እያለ ይሰብክ ጀመር ።
(trg)="b.MAT.4.17.1"> 3 того часу почав Ісус проповідувати й глаголати : Покайтесь , наближилось бо царство небесне .

(src)="b.MAT.4.18.1"> በገሊላ ባሕር አጠገብ ሲመላለስም ሁለት ወንድማማች ጴጥሮስ የሚሉትን ስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን መረባቸውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ ፥ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና ።
(trg)="b.MAT.4.18.1"> І , йдучи Ісус попри море Галилейське , побачив двох братів , Симона , званого Петром , та Андрея , брата його , що закидали невід у море ; були бо рибалки .

(src)="b.MAT.4.19.1"> እርሱም ። በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ አላቸው ።
(trg)="b.MAT.4.19.1"> І промовив до них : Ідїть за мною , то зроблю вас ловцями людськими .

(src)="b.MAT.4.20.1"> ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት ።
(trg)="b.MAT.4.20.1"> Вони ас зараз , покинувши неводи свої , пійшли слідом за Ним .

(src)="b.MAT.4.21.1"> ከዚያም እልፍ ብሎ ሌሎችን ሁለት ወንድማማች የዘብዴዎስን ልጅ ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ከአባታቸው ከዘብዴዎስ ጋር በታንኳ መረባቸውን ሲያበጁ አየ ፤ ጠራቸውም ።
(trg)="b.MAT.4.21.1"> І , йдучи звідтіля , побачив инших двох братів , Якова Зеведеєвого та Йоана , брата його , у човні з Зеведеем , батьком їх , як налагоджували неводи свої ; і покликав їх .

(src)="b.MAT.4.22.1"> እነርሱም ወዲያው ታንኳይቱንና አባታቸውን ትተው ተከተሉት ።
(trg)="b.MAT.4.22.1"> Вони ж зараз , покинувши човен і батька свого , пійшли слїдом за Ним .

(src)="b.MAT.4.23.1"> ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስተማረ የመንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዞር ነበር ።
(trg)="b.MAT.4.23.1"> І ходив Ісус по всій Галилеї , навчаючи по школах їх , і проповідуючи евангелию царства , та сцїляючи всякий недуг і всякі болестї поміж людьми .

(src)="b.MAT.4.24.1"> ዝናውም ወደ ሶርያ ሁሉ ወጣ ፤ በልዩ ልዩ ደዌና ሥቃይም ተይዘው የታመሙትን ሁሉ አጋንንትም ያደሩባቸውን በጨረቃም የሚነሣባቸውን ሽባዎችንም ወደ እርሱ አመጡ ፥ ፈወሳቸውም ።
(trg)="b.MAT.4.24.1"> І розійшлась чутка про Него по всїй Сирщинї ; й приводжено до Него всїх недужнїх , що болїли всякими болещами та муками , й біснуватих , і місячників , і розслаблених ; і сцїляв їх .

(src)="b.MAT.4.25.1"> ከገሊላም ከአሥሩ ከተማም ከኢየሩሳሌምም ከይሁዳም ከዮርዳኖስም ማዶ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት ።
(trg)="b.MAT.4.25.1"> І йшло за Ним пребагато народу з Галилеї , й з Десятиграду , й з Єрусалиму , й з Юдеї , й зза Йордану .

(src)="b.MAT.5.1.1"> ሕዝቡንም አይቶ ወደ ተራራ ወጣ ፤ በተቀመጠም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀረቡ ፤
(trg)="b.MAT.5.1.1"> Побачивши ж народ , зійшов на гору , і , як сїв , приступили до Него ученики Його ;

(src)="b.MAT.5.2.1"> አፉንም ከፍቶ አስተማራቸው እንዲህም አለ ።
(trg)="b.MAT.5.2.1"> і відкрив Він уста свої , і навчав їх , глаголючи :

(src)="b.MAT.5.3.1"> በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው ፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና ።
(trg)="b.MAT.5.3.1"> Блаженні вбогі духом , бо їх царство небесне .

(src)="b.MAT.5.4.1"> የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው ፥ መፅናናትን ያገኛሉና ።
(trg)="b.MAT.5.4.1"> Блаженні сумні , бо такі втїшять ся .

(src)="b.MAT.5.5.1"> የዋሆች ብፁዓን ናቸው ፥ ምድርን ይወርሳሉና ።
(trg)="b.MAT.5.5.1"> Блаженні тихі , бо такі осягнуть землю .

(src)="b.MAT.5.6.1"> ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓን ናቸው ፥ ይጠግባሉና ።
(trg)="b.MAT.5.6.1"> Блаженні голодні й жадні правди , бо такі наситять ся .

(src)="b.MAT.5.7.1"> የሚምሩ ብፁዓን ናቸው ፥ ይማራሉና ።
(trg)="b.MAT.5.7.1"> Блаженні милостиві , бо такі будуть помилувані .

(src)="b.MAT.5.8.1"> ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው ፥ እግዚአብሔርን ያዩታልና ።
(trg)="b.MAT.5.8.1"> Блаженні чисті серцем , бо такі побачять Бога .

(src)="b.MAT.5.9.1"> የሚያስተራርቁ ብፁዓን ናቸው ፥ የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና ።
(trg)="b.MAT.5.9.1"> Блаженні миротворці , бо такі синами Божими звати муть ся .

(src)="b.MAT.5.10.1"> ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው ፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና ።
(trg)="b.MAT.5.10.1"> Блаженні , кого гонять за правду , бо їх царство небесне .

(src)="b.MAT.5.11.1"> ሲነቅፉአችሁና ሲያሳድዱአችሁ በእኔም ምክንያት ክፉውን ሁሉ በውሸት ሲናገሩባችሁ ብፁዓን ናችሁ ።
(trg)="b.MAT.5.11.1"> Блаженні ви , коли вас безчестити муть , та гонити муть , та казати муть на вас усяке лихе слово не по правдї , ради мене .

(src)="b.MAT.5.12.1"> ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነውና ደስ ይበላችሁ ፥ ሐሴትም አድርጉ ፤ ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያትን እንዲሁ አሳድደዋቸዋልና ።
(trg)="b.MAT.5.12.1"> Радуйтесь і веселітесь : бо велика нагорода ваша на небі ; так бо гонили й пророків , що бували перше вас .

(src)="b.MAT.5.13.1"> እናንተ የምድር ጨው ናችሁ ፤ ጨው አልጫ ቢሆን ግን በምን ይጣፍጣል ? ወደ ውጭ ተጥሎ በሰው ከመረገጥ በቀር ወደ ፊት ለምንም አይጠቅምም ።
(trg)="b.MAT.5.13.1"> Ви сіль землї ; коли ж сіль звітріє , то чим солити ?
(trg)="b.MAT.5.13.2"> Нї-на-що не годить ся тоді вона , тільки щоб викинути геть і щоб топтали її люде .

(src)="b.MAT.5.14.1"> እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም ።
(trg)="b.MAT.5.14.1"> Ви сьвітло сьвіту .
(trg)="b.MAT.5.14.2"> Не може город сховати ся , стоячи на горі ;

(src)="b.MAT.5.15.1"> መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል ።
(trg)="b.MAT.5.15.1"> і , засьвітивши сьвічку , не став лять під посудину , а на сьвічнику то й сьвітить вона всїм , хто в хатї .

(src)="b.MAT.5.16.1"> መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ ።
(trg)="b.MAT.5.16.1"> так нехай сяє сьвітло ваше перед людьми , щоб вони бачили ваші добрі дїла , й прославляли Отця вашого , що на небі .

(src)="b.MAT.5.17.1"> እኔ ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ ፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም ።
(trg)="b.MAT.5.17.1"> Не думайте , що я прийшов знївечити закон або пророків ; не прийшов я знївечити , а сповнити .