# am/Amharic.xml.gz
# ss/Swahili-NT.xml.gz


(src)="b.MAT.1.1.1"> የዳዊት ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ መጽሐፍ ።
(trg)="b.MAT.1.1.1"> Yesu Kristo alikuwa mzawa wa Daudi , mzawa wa Abrahamu .
(trg)="b.MAT.1.1.2"> Hii ndiyo orodha ya ukoo wake :

(src)="b.MAT.1.2.1"> አብርሃም ይስሐቅን ወለደ ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ ፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.2.1"> Abrahamu alimzaa Isaka , Isaka alimzaa Yakobo , Yakobo alimzaa Yuda na ndugu zake ,

(src)="b.MAT.1.3.1"> ይሁዳም ከትዕማር ፋሬስንና ዛራን ወለደ ፤ ፋሬስም ኤስሮምን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.3.1"> Yuda alimzaa Faresi na Zera ( mama yao alikuwa Tamari ) , Faresi alimzaa Hesroni , Hesroni alimzaa Rami ,

(src)="b.MAT.1.4.1"> ኤስሮምም አራምን ወለደ ፤ አራምም አሚናዳብን ወለደ ፤ አሚናዳብም ነአሶንን ወለደ ፤ ነአሶንም ሰልሞንን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.4.1"> Rami alimzaa Aminadabu , Aminadabu alimzaa Nashoni , Nashoni alimzaa Salmoni ,

(src)="b.MAT.1.5.1"> ሰልሞንም ከራኬብ ቦኤዝን ወለደ ፤ ቦኤዝም ከሩት ኢዮቤድን ወለደ ፤ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.5.1"> Salmoni alimzaa Boazi ( mama yake Boazi alikuwa Rahabu ) .
(trg)="b.MAT.1.5.2"> Boazi na Ruthi walikuwa wazazi wa Obedi , Obedi alimzaa Yese ,

(src)="b.MAT.1.6.1"> እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ ።
(trg)="b.MAT.1.6.1"> naye Yese alimzaa Mfalme Daudi .
(trg)="b.MAT.1.6.2"> Daudi alimzaa Solomoni ( mama yake Solomoni alikuwa mke wa Uria ) .

(src)="b.MAT.1.7.1"> ሰሎሞንም ሮብዓምን ወለደ ፤ ሮብዓምም አቢያን ወለደ ፤ አቢያም አሣፍን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.7.1"> Solomoni alimzaa Rehoboamu , Rehoboamu alimzaa Abiya , Abiya alimzaa Asa ,

(src)="b.MAT.1.8.1"> አሣፍም ኢዮሣፍጥን ወለደ ፤ ኢዮሣፍጥም ኢዮራምን ወለደ ፤ ኢዮራምም ዖዝያንን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.8.1"> Asa alimzaa Yehoshafati , Yehoshafati alimzaa Yoramu , Yoramu alimzaa Uzia ,

(src)="b.MAT.1.9.1"> ዖዝያንም ኢዮአታምን ወለደ ፤ ኢዮአታምም አካዝን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.9.1"> Uzia alimzaa Yothamu , Yothamu alimzaa Ahazi , Ahazi alimzaa Hezekia ,

(src)="b.MAT.1.10.1"> አካዝም ሕዝቅያስን ወለደ ፤ ሕዝቅያስም ምናሴን ወለደ ፤ ምናሴም አሞፅን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.10.1"> Hezekia alimzaa Manase , Manase alimzaa Amoni , Amoni alimzaa Yosia ,

(src)="b.MAT.1.11.1"> አሞፅም ኢዮስያስን ወለደ ፤ ኢዮስያስም በባቢሎን ምርኮ ጊዜ ኢኮንያንንና ወንድሞቹን ወለደ ።
(trg)="b.MAT.1.11.1"> Yosia alimzaa Yekonia na ndugu zake .
(trg)="b.MAT.1.11.2"> Huo ulikuwa wakati Wayahudi walipopelekwa uhamishoni Babuloni .

(src)="b.MAT.1.12.1"> ከባቢሎንም ምርኮ በኋላ ኢኮንያን ሰላትያልን ወለደ ፤ ሰላትያልም ዘሩባቤልን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.12.1"> Baada ya Wayahudi kupelekwa uhamishomi Babuloni : Yekonia alimzaa Shealtieli , Shealtieli alimzaa Zerobabeli ,

(src)="b.MAT.1.13.1"> ዘሩባቤልም አብዩድን ወለደ ፤ አብዩድም ኤልያቄምን ወለደ ፤ ኤልያቄምም አዛርን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.13.1"> Zerobabeli alimzaa Abiudi , Abiudi alimzaa Eliakimu , Eliakimu alimzaa Azori ,

(src)="b.MAT.1.14.1"> አዛርም ሳዶቅን ወለደ ፤ ሳዶቅም አኪምን ወለደ ፤ አኪምም ኤልዩድን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.14.1"> Azori alimzaa Zadoki , Zadoki alimzaa Akimu , Akimu alimzaa Eliudi ,

(src)="b.MAT.1.15.1"> ኤልዩድም አልዓዛርን ወለደ ፤ አልዓዛርም ማታንን ወለደ ፤ ማታንም ያዕቆብን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.15.1"> Eliudi alimzaa Eleazeri , Eleazeri alimzaa Mathani , Mathani alimzaa Yakobo ,

(src)="b.MAT.1.16.1"> ያዕቆብም ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያምን እጮኛ ዮሴፍን ወለደ ።
(trg)="b.MAT.1.16.1"> Yakobo alimzaa Yosefu , aliyekuwa mume wake Maria , mama yake Yesu , aitwaye Kristo .

(src)="b.MAT.1.17.1"> እንግዲህ ትውልድ ሁሉ ከአብርሃም እስከ ዳዊት አሥራ አራት ትውልድ ፥ ከዳዊትም እስከ ባቢሎን ምርኮ አሥራ አራት ትውልድ ፥ ከባቢሎንም ምርኮ እስከ ክርስቶስ አሥራ አራት ትውልድ ነው ።
(trg)="b.MAT.1.17.1"> Basi , kulikuwa na vizazi kumi na vinne tangu Abrahamu mpaka Daudi , vizazi kumi na vinne tangu Daudi mpaka Wayahudi walipochukuliwa mateka Babuloni , na vizazi kumi na vinne tangu kuchukuliwa mateka mpaka wakati wa Kristo .

(src)="b.MAT.1.18.1"> የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበረ ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች ።
(trg)="b.MAT.1.18.1"> Basi , hivi ndivyo Yesu Kristo alivyozaliwa : Maria , mama yake , alikuwa ameposwa na Yosefu .
(trg)="b.MAT.1.18.2"> Lakini kabla hawajakaa pamoja kama mume na mke , alionekana kuwa mja mzito kwa uwezo wa Roho Mtakatifu .

(src)="b.MAT.1.19.1"> እጮኛዋ ዮሴፍም ጻድቅ ሆኖ ሊገልጣት ስላልወደደ በስውር ሊተዋት አሰበ ።
(trg)="b.MAT.1.19.1"> Yosefu , mumewe , kwa vile alikuwa mwadilifu , hakutaka kumwaibisha hadharani ; hivyo alikusudia kumwacha kwa siri .

(src)="b.MAT.1.20.1"> እርሱ ግን ይህን ሲያስብ ፥ እነሆ የጌታ መልአክ በሕልም ታየው ፥ እንዲህም አለ ። የዳዊት ልጅ ዮሴፍ ሆይ ፥ ከእርስዋ የተፀነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነውና እጮኛህን ማርያምን ለመውሰድ አትፍራ ።
(trg)="b.MAT.1.20.1"> Alipokuwa bado anawaza jambo hilo , malaika wa Bwana alimtokea katika ndoto , akamwambia , " Yosefu , mwana wa Daudi , usiogope kumchukua Maria awe mke wako , maana amekuwa mja mzito kwa uwezo wa Roho Mtakatifu .

(src)="b.MAT.1.21.1"> ልጅም ትወልዳለች ፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ ።
(trg)="b.MAT.1.21.1"> Atajifungua mtoto wa kiume , nawe utampa jina Yesu , kwa kuwa yeye atawaokoa watu wake kutoka katika dhambi zao . "

(src)="b.MAT.1.22.1"> በነቢይ ከጌታ ዘንድ ።
(trg)="b.MAT.1.22.1"> Basi , haya yote yalitukia ili litimie lile neno Bwana alilosema kwa njia ya nabii :

(src)="b.MAT.1.23.1"> እነሆ ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች ፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል ፥ ትርጓሜውም ። እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው ።
(trg)="b.MAT.1.23.1"> " Bikira atachukua mimba , atamzaa mtoto wa kiume , naye ataitwa Emanueli " ( maana yake , " Mungu yu pamoja nasi " ) .

(src)="b.MAT.1.24.1"> ዮሴፍም ከእንቅልፉ ነቅቶ የጌታ መልአክ እንዳዘዘው አደረገ ፤ እጮኛውንም ወሰደ ፤
(trg)="b.MAT.1.24.1"> Hivyo , Yosefu alipoamka usingizini alifanya kama malaika huyo alivyomwambia , akamchukua mke wake nyumbani .

(src)="b.MAT.1.25.1"> የበኩር ልጅዋንም እስክትወልድ ድረስ አላወቃትም ፤ ስሙንም ኢየሱስ አለው ።
(trg)="b.MAT.1.25.1"> Lakini hakumjua kamwe kimwili hata Maria alipojifungua mtoto wa kiume .
(trg)="b.MAT.1.25.2"> Naye Yosefu akampa jina Yesu .

(src)="b.MAT.2.1.1"> ኢየሱስም በይሁዳ ቤተ ልሔም በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን በተወለደ ጊዜ ፥ እነሆ ፥ ሰብአ ሰገል ። የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው ? ኮከቡን በምሥራቅ አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና እያሉ ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ ።
(trg)="b.MAT.2.1.1"> Yesu alizaliwa mjini Bethlehemu , mkoani Yudea , wakati Herode alipokuwa mfalme .
(trg)="b.MAT.2.1.2"> Punde tu baada ya kuzaliwa kwake , wataalamu wa nyota kutoka mashariki walifika Yerusalemu ,

(src)="b.MAT.2.3.1"> ንጉሡ ሄሮድስም ሰምቶ ደነገጠ ፥ ኢየሩሳሌምም ሁሉ ከእርሱ ጋር ፤
(trg)="b.MAT.2.3.1"> Mfalme Herode aliposikia hayo , alifadhaika , yeye pamoja na wakazi wote wa Yerusalemu .

(src)="b.MAT.2.4.1"> የካህናትንም አለቆች የሕዝቡንም ጻፎች ሁሉ ሰብስቦ ክርስቶስ ወዴት እንዲወለድ ጠየቃቸው ።
(trg)="b.MAT.2.4.1"> Basi akawaita pamoja makuhani wakuu wote na walimu wa Sheria , akawauliza , " Kristo atazaliwa wapi ? "

(src)="b.MAT.2.5.1"> እነርሱም ። አንቺ ቤተ ልሔም ፥ የይሁዳ ምድር ፥ ከይሁዳ ገዢዎች ከቶ አታንሽም ፤ ሕዝቤን እስራኤልን የሚጠብቅ መስፍን ከአንቺ ይወጣልና ተብሎ በነቢይ እንዲህ ተጽፎአልና በይሁዳ ቤተ ልሔም ነው አሉት ።
(trg)="b.MAT.2.5.1"> Nao wakamjibu , " Mjini Bethlehemu , mkoani Yudea .
(trg)="b.MAT.2.5.2"> Ndivyo nabii alivyoandika :

(src)="b.MAT.2.7.1"> ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገልን በስውር ጠርቶ ኮከቡ የታየበትን ዘመን ከእነርሱ በጥንቃቄ ተረዳ ፥
(trg)="b.MAT.2.7.1"> Hapo , Herode aliwaita faraghani hao wataalamu wa nyota , akawauliza wakati hasa ile nyota ilipowatokea .

(src)="b.MAT.2.8.1"> ወደ ቤተ ልሔምም እነርሱን ሰድዶ ። ሂዱ ፥ ስለ ሕፃኑ በጥንቃቄ መርምሩ ፤ ባገኛችሁትም ጊዜ እኔ ደግሞ መጥቼ እንድሰግድለት ንገሩኝ አላቸው ።
(trg)="b.MAT.2.8.1"> Kisha akawatuma Bethlehemu akisema , " Nendeni mkachunguze kwa makini habari za mtoto huyo .
(trg)="b.MAT.2.8.2"> Mkisha mpata nileteeni habari ili nami niende nikamwabudu . "

(src)="b.MAT.2.9.1"> እነርሱም ንጉሡን ሰምተው ሄዱ ፤ እነሆም ፥ በምሥራቅ ያዩት ኮከብ ሕፃኑ ባለበት ላይ መጥቶ እስኪቆም ድረስ ይመራቸው ነበር ።
(trg)="b.MAT.2.9.1"> Baada ya kumsikiliza mfalme , hao wataalamu wa nyota wakaenda .
(trg)="b.MAT.2.9.2"> Kumbe ile nyota waliyokuwa wameiona upande wa mashariki iliwatangulia hata ikaenda kusimama juu ya mahali pale alipokuwa mtoto .

(src)="b.MAT.2.10.1"> ኮከቡንም ባዩ ጊዜ በታላቅ ደስታ እጅግ ደስ አላቸው ።
(trg)="b.MAT.2.10.1"> Walipoiona hiyo nyota , walifurahi mno .

(src)="b.MAT.2.11.1"> ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት ፥ ወድቀውም ሰገዱለት ፥ ሣጥኖቻቸውንም ከፍተው እጅ መንሻ ወርቅና ዕጣን ከርቤም አቀረቡለት ።
(trg)="b.MAT.2.11.1"> Basi , wakaingia nyumbani , wakamwona yule mtoto pamoja na Maria mama yake ; wakapiga magoti , wakamsujudia .
(trg)="b.MAT.2.11.2"> Kisha wakafungua hazina zao , wakampa zawadi : dhahabu , ubani na manemane .

(src)="b.MAT.2.12.1"> ወደ ሄሮድስም እንዳይመለሱ በሕልም ተረድተው በሌላ መንገድ ወደ አገራቸው ሄዱ ።
(trg)="b.MAT.2.12.1"> Mungu aliwaonya katika ndoto wasimrudie Herode ; hivyo wakarudi makwao kwa njia nyingine .

(src)="b.MAT.2.13.1"> እነርሱም ከሄዱ በኋላ እነሆ ፥ የጌታ መልአክ በሕልም ለዮሴፍ ታይቶ ። ሄሮድስ ሕፃኑን ሊገድለው ይፈልገዋልና ተነሣ ፥ ሕፃኑንና እናቱንም ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ ፥ እስክነግርህም ድረስ በዚያ ተቀመጥ አለው ።
(trg)="b.MAT.2.13.1"> Baada ya wale wageni kuondoka , malaika wa Bwana alimtokea Yosefu katika ndoto , akamwambia , " Amka !
(trg)="b.MAT.2.13.2"> Mchukue mtoto pamoja na mama yake , mkimbilie Misri .
(trg)="b.MAT.2.13.3"> Kaeni huko mpaka nitakapokwambia , maana Herode anakusudia kumwua huyu mtoto . "

(src)="b.MAT.2.14.1"> እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን በሌሊት ያዘና ከጌታ ዘንድ በነቢይ ። ልጄን ከግብፅ ጠራሁት የተባለው እንዲፈጸም ወደ ግብፅ ሄደ ፥ ሄሮድስም እስኪሞት ድረስ በዚያ ኖረ ።
(trg)="b.MAT.2.14.1"> Hivyo , Yosefu aliamka , akamchukua mtoto pamoja na mama yake , akaondoka usiku , akaenda Misri .

(src)="b.MAT.2.16.1"> ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገል እንደ ተሣለቁበት ባየ ጊዜ እጅግ ተቆጣና ልኮ ከሰብአ ሰገል እንደ ተረዳው ዘመን በቤተ ልሔምና በአውራጃዋ የነበሩትን ፥ ሁለት ዓመት የሆናቸውን ከዚያም የሚያንሱትን ሕፃናት ሁሉ አስገደለ ።
(trg)="b.MAT.2.16.1"> Herode alipogundua kwamba wale wataalamu wa nyota walikuwa wamemhadaa , alikasirika sana .
(trg)="b.MAT.2.16.2"> Akaamuru watoto wote wa kiume mjini Bethlehemu na kandokando yake wenye umri wa miaka miwili na chini yake wauawe .
(trg)="b.MAT.2.16.3"> Alifanya hivyo kufuatana na muda aliopata kujua kutoka kwa wale wataalamu wa nyota .

(src)="b.MAT.2.17.1"> ያን ጊዜ በነቢዩ በኤርምያስ ፥ ድምፅ በራማ ተሰማ ፥ ልቅሶና ብዙ ዋይታ ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች ፥ መጽናናትም አልወደደችም ፥ የሉምና የተባለው ተፈጸመ ።
(trg)="b.MAT.2.17.1"> Ndivyo yalivyotimia maneno yaliyosemwa kwa njia ya nabii Yeremia :

(src)="b.MAT.2.19.1"> ሄሮድስም ከሞተ በኋላ ፥ እነሆ ፥ የጌታ መልአክ በግብፅ ለዮሴፍ በሕልም ታይቶ ።
(trg)="b.MAT.2.19.1"> Baada ya kifo cha Herode , malaika wa Bwana alimtokea Yosefu katika ndoto kule Misri ,

(src)="b.MAT.2.20.1"> የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ ።
(trg)="b.MAT.2.20.1"> akamwambia , " Amka !
(trg)="b.MAT.2.20.2"> Mchukue mtoto pamoja na mama yake , urudi tena katika nchi ya Israeli , maana wale waliotaka kumwua mtoto huyo wamekwisha kufa . "

(src)="b.MAT.2.21.1"> እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን ያዘና ወደ እስራኤል አገር ገባ ።
(trg)="b.MAT.2.21.1"> Basi , Yosefu aliamka , akamchukua mtoto pamoja na mama yake , akarejea katika nchi ya Israeli .

(src)="b.MAT.2.22.1"> በአባቱም በሄሮድስ ፈንታ አርኬላዎስ በይሁዳ እንደ ነገሠ በሰማ ጊዜ ፥ ወደዚያ መሄድን ፈራ ፤ በሕልምም ተረድቶ ወደ ገሊላ አገር ሄደ ፤
(trg)="b.MAT.2.22.1"> Lakini Yosefu aliposikia kwamba Arkelao mwanawe Herode alikuwa mfalme wa Yudea mahali pa baba yake , aliogopa kwenda huko .
(trg)="b.MAT.2.22.2"> Naye baada ya kuonywa katika ndoto , alikwenda katika mkoa wa Galilaya ,

(src)="b.MAT.2.23.1"> በነቢያት ። ናዝራዊ ይባላል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ፥ ናዝሬት ወደምትባል ከተማ መጥቶ ኖረ ።
(trg)="b.MAT.2.23.1"> akahamia katika mji uitwao Nazareti .
(trg)="b.MAT.2.23.2"> Ndivyo yalivyotimia maneno yaliyonenwa kwa njia ya manabii : " Ataitwa Mnazare . "

(src)="b.MAT.3.1.1"> በዚያም ወራት መጥምቁ ዮሐንስ ። መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ ብሎ በይሁዳ ምድረ በዳ እየሰበከ መጣ ።
(trg)="b.MAT.3.1.1"> Siku hizo Yohane Mbatizaji alitokea , akaanza kuhubiri katika jangwa la Yudea :

(src)="b.MAT.3.3.1"> በነቢዩ በኢሳይያስ ። የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ የተባለለት ይህ ነውና ።
(trg)="b.MAT.3.3.1"> Huyu Yohane ndiye yule ambaye nabii Isaya alinena juu yake aliposema : " Sauti ya mtu imesikika jangwani : Mtayarishieni Bwana njia yake , nyoosheni vijia vyake . "

(src)="b.MAT.3.4.1"> ራሱም ዮሐንስ የግመል ጠጉር ልብስ ነበረው ፥ በወገቡም ጠፍር ይታጠቅ ነበር ፤ ምግቡም አንበጣና የበረሀ ማር ነበረ ።
(trg)="b.MAT.3.4.1"> Yohane alivaa vazi lililoshonwa kwa manyoya ya ngamia , na ukanda wa ngozi kiunoni mwake .
(trg)="b.MAT.3.4.2"> Chakula chake kilikuwa nzige na asali ya mwituni .

(src)="b.MAT.3.5.1"> ያን ጊዜ ኢየሩሳሌም ይሁዳም ሁሉ በዮርዳኖስም ዙሪያ ያለ አገር ሁሉ ወደ እርሱ ይወጡ ነበር ፤
(trg)="b.MAT.3.5.1"> Basi , watu kutoka Yerusalemu , kutoka mkoa wote wa Yudea na sehemu zote za kandokando ya mto Yordani , walimwendea ,

(src)="b.MAT.3.6.1"> ኃጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር ።
(trg)="b.MAT.3.6.1"> wakaziungama dhambi zao , naye akawabatiza katika mto Yordani .

(src)="b.MAT.3.7.1"> ዳሩ ግን ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ብዙዎች ወደ ጥምቀቱ ሲመጡ ባየ ጊዜ ፥ እንዲህ አላቸው ። እናንተ የእፉኝት ልጆች ፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ ?
(trg)="b.MAT.3.7.1"> Lakini alipowaona Mafarisayo wengi na Masadukayo wanamjia ili awabatize , aliwaambia , " Enyi kizazi cha nyoka !
(trg)="b.MAT.3.7.2"> Ni nani aliyewadokezea kwamba mnaweza kuiepuka ghadhabu inayokuja ?

(src)="b.MAT.3.8.1"> እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ ፤
(trg)="b.MAT.3.8.1"> Onyesheni basi kwa matendo , kwamba mmetubu kweli .

(src)="b.MAT.3.9.1"> በልባችሁም ። አብርሃም አባት አለን እንደምትሉ አይምሰላችሁ ፤ እላችኋለሁና ። ከነዚህ ድንጋዮች ለአብርሃም ልጆች ሊያስነሣለት እግዚአብሔር ይችላል ።
(trg)="b.MAT.3.9.1"> Msidhani kwamba mtaweza kujitetea kwa kusema , Baba yetu ni Abrahamu !
(trg)="b.MAT.3.9.2"> Nawaambieni hakika , Mungu anaweza kuyafanya mawe haya yawe watoto wa Abrahamu .

(src)="b.MAT.3.10.1"> አሁንስ ምሳር በዛፎች ሥር ተቀምጦአል ፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቈረጣል ወደ እሳትም ይጣላል ።
(trg)="b.MAT.3.10.1"> Basi , shoka liko tayari kuikata mizizi ya miti ; hivyo , kila mti usiozaa matunda mazuri , utakatwa na kutupwa motoni .

(src)="b.MAT.3.11.1"> እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል ፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል ፤
(trg)="b.MAT.3.11.1"> Mimi ninawabatizeni kwa maji kuonyesha kwamba mmetubu .
(trg)="b.MAT.3.11.2"> Lakini yule anayekuja baada yangu ana uwezo kuliko mimi .
(trg)="b.MAT.3.11.3"> Mimi sistahili hata kubeba viatu vyake .
(trg)="b.MAT.3.11.4"> Yeye atawabatizeni kwa Roho Mtakatifu na kwa moto .

(src)="b.MAT.3.12.1"> መንሹም በእጁ ነው ፥ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል ፥ ስንዴውንም በጎተራው ይከታል ፥ ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል ።
(trg)="b.MAT.3.12.1"> Yeye anashika mkononi chombo cha kupuria nafaka , ili aipure nafaka yake ; akusanye ngano ghalani , na makapi ayachome kwa moto usiozimika . "

(src)="b.MAT.3.13.1"> ያን ጊዜ ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ ።
(trg)="b.MAT.3.13.1"> Wakati huo Yesu alitoka Galilaya akafika katika mto Yordani , akamwendea Yohane ili abatizwe naye .

(src)="b.MAT.3.14.1"> ዮሐንስ ግን ። እኔ በአንተ ልጠመቅ ያስፈልገኛል አንተም ወደ እኔ ትመጣለህን ? ብሎ ይከለክለው ነበር ።
(trg)="b.MAT.3.14.1"> Lakini Yohane alijaribu kumzuia akisema , " Je , wewe unakuja kwangu ?
(trg)="b.MAT.3.14.2"> Mimi hasa ndiye ninayehitaji kubatizwa nawe . "

(src)="b.MAT.3.15.1"> ኢየሱስም መልሶ ። አሁንስ ፍቀድልኝ ፤ እንዲህ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና አለው ። ያን ጊዜ ፈቀደለት ።
(trg)="b.MAT.3.15.1"> Lakini Yesu akamjibu , " Acha tu iwe hivyo kwa sasa , maana kwa namna hii inafaa tuyatekeleze yale yote Mungu anayotaka . "
(trg)="b.MAT.3.15.2"> Hapo Yohane akakubali .

(src)="b.MAT.3.16.1"> ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ ፤ እነሆም ፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ ፤
(trg)="b.MAT.3.16.1"> Mara tu Yesu alipokwisha batizwa , alitoka majini ; na ghafla mbingu zikafunguka , akaona Roho wa Mungu akishuka kama njiwa na kutua juu yake .

(src)="b.MAT.3.17.1"> እነሆም ፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ ። በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ ።
(trg)="b.MAT.3.17.1"> Sauti kutoka mbinguni ikasema , " Huyu ndiye Mwanangu mpendwa , nimependezwa naye . "

(src)="b.MAT.4.1.1"> ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው ፥
(trg)="b.MAT.4.1.1"> Kisha Roho alimwongoza Yesu mpaka jangwani ili ajaribiwe na Ibilisi .

(src)="b.MAT.4.2.1"> አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ ።
(trg)="b.MAT.4.2.1"> Akafunga siku arubaini mchana na usiku , na mwishowe akaona njaa .

(src)="b.MAT.4.3.1"> ፈታኝም ቀርቦ ። የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ ፥ እነዚህ ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ በል አለው ።
(trg)="b.MAT.4.3.1"> Basi , mshawishi akamjia , akamwambia , " Ikiwa wewe ni Mwana wa Mungu , amuru mawe haya yawe mikate . "

(src)="b.MAT.4.4.1"> እርሱም መልሶ ። ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው ።
(trg)="b.MAT.4.4.1"> Yesu akamjibu , " Imeandikwa katika Maandiko Matakatifu : Binadamu hataishi kwa mikate tu , ila kwa kila neno asemalo Mungu . "

(src)="b.MAT.4.5.1"> ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደውና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ ።
(trg)="b.MAT.4.5.1"> Kisha Ibilisi akamchukua mpaka Yerusalemu , mji mtakatifu , akamweka juu ya mnara wa hekalu ,

(src)="b.MAT.4.6.1"> መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ ፥ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው ።
(trg)="b.MAT.4.6.1"> akamwambia , " Ikiwa wewe ni Mwana wa Mungu , jitupe chini ; maana imeandikwa : Mungu atawaamuru malaika wake kwa ajili yako ; watakuchukua mikononi mwao , usije ukajikwaa kwenye jiwe . "

(src)="b.MAT.4.7.1"> ኢየሱስም ። ጌታን አምላክህን አትፈታተነው ተብሎ ደግሞ ተጽፎአል አለው ።
(trg)="b.MAT.4.7.1"> Yesu akamwambia , " Imeandikwa pia : Usimjaribu Bwana , Mungu wako . "

(src)="b.MAT.4.8.1"> ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው ፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ ።
(trg)="b.MAT.4.8.1"> Kisha Ibilisi akamchukua mpaka juu ya mlima mrefu , akamwonyesha falme zote za ulimwengu na fahari zake ,

(src)="b.MAT.4.9.1"> ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ አለው ።
(trg)="b.MAT.4.9.1"> akamwambia , " Hivi vyote nitakupa kama tu ukipiga magoti na kuniabudu . "

(src)="b.MAT.4.10.1"> ያን ጊዜ ኢየሱስ ። ሂድ ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው ።
(trg)="b.MAT.4.10.1"> Hapo , Yesu akamwambia , " Nenda zako Shetani !
(trg)="b.MAT.4.10.2"> Imeandikwa : Utamwabudu Bwana Mungu wako na kumtumikia yeye peke yake . "

(src)="b.MAT.4.11.1"> ያን ጊዜ ዲያቢሎስ ተወው ፥ እነሆም ፥ መላእክት ቀርበው ያገለግሉት ነበር ።
(trg)="b.MAT.4.11.1"> Basi , Ibilisi akamwacha , na malaika wakaja , wakamhudumia .

(src)="b.MAT.4.12.1"> ኢየሱስም ዮሐንስ አልፎ እንደ ተሰጠ በሰማ ጊዜ ወደ ገሊላ ፈቀቅ ብሎ ሄደ ።
(trg)="b.MAT.4.12.1"> Yesu aliposikia kwamba Yohane ametiwa gerezani alikwenda Galilaya .

(src)="b.MAT.4.13.1"> ናዝሬትንም ትቶ በዛብሎንና በንፍታሌም አገር በባሕር አጠገብ ወደ አለችው ወደ ቅፍርናሆም መጥቶ ኖረ ።
(trg)="b.MAT.4.13.1"> Aliondoka Nazareti , akaenda Kafarnaumu , mji ulio kando ya bahari ya Genesareti , mpakani mwa wilaya za Zabuloni na Naftali , akakaa huko .

(src)="b.MAT.4.14.1"> በነቢዩም በኢሳይያስ ። የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር ፥ የባሕር መንገድ ፥ በዮርዳኖስ ማዶ ፥ የአሕዛብ ገሊላ ፤ በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ ፥ በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው
(trg)="b.MAT.4.14.1"> Ndivyo lilivyotimia lile neno lililosemwa kwa njia ya nabii Isaya :

(src)="b.MAT.4.17.1"> የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ ። ከዚያ ዘመን ጀምሮ ኢየሱስ ። መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ እያለ ይሰብክ ጀመር ።
(trg)="b.MAT.4.17.1"> Tangu wakati huo Yesu alianza kuhubiri akisema , " Tubuni , maana ufalme wa mbinguni umekaribia ! "

(src)="b.MAT.4.18.1"> በገሊላ ባሕር አጠገብ ሲመላለስም ሁለት ወንድማማች ጴጥሮስ የሚሉትን ስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን መረባቸውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ ፥ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና ።
(trg)="b.MAT.4.18.1"> Yesu alipokuwa anatembea kando ya ziwa Galilaya , aliwaona ndugu wawili wavuvi ; Simoni ( aitwae Petro ) na Andrea , ndugu yake ; walikuwa wakivua samaki kwa nyavu ziwani .

(src)="b.MAT.4.19.1"> እርሱም ። በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ አላቸው ።
(trg)="b.MAT.4.19.1"> Basi , akawaambia , " Nifuateni , nami nitawafanya ninyi wavuvi wa watu . "

(src)="b.MAT.4.20.1"> ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት ።
(trg)="b.MAT.4.20.1"> Mara wakaziacha nyavu zao , wakamfuata .

(src)="b.MAT.4.21.1"> ከዚያም እልፍ ብሎ ሌሎችን ሁለት ወንድማማች የዘብዴዎስን ልጅ ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ከአባታቸው ከዘብዴዎስ ጋር በታንኳ መረባቸውን ሲያበጁ አየ ፤ ጠራቸውም ።
(trg)="b.MAT.4.21.1"> Alipokwenda mbele kidogo , aliwaona ndugu wengine wawili : Yakobo na Yohane , wana wa Zebedayo .
(trg)="b.MAT.4.21.2"> Hao walikuwa ndani ya mashua pamoja na baba yao Zebedayo , wakitengeneza nyavu zao .
(trg)="b.MAT.4.21.3"> Basi Yesu akawaita ,

(src)="b.MAT.4.22.1"> እነርሱም ወዲያው ታንኳይቱንና አባታቸውን ትተው ተከተሉት ።
(trg)="b.MAT.4.22.1"> nao mara wakaiacha mashua pamoja na baba yao , wakamfuata .

(src)="b.MAT.4.23.1"> ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስተማረ የመንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዞር ነበር ።
(trg)="b.MAT.4.23.1"> Yesu alikuwa anakwenda kila mahali wilayani Galilaya , akifundisha katika masunagogi na kuhubiri Habari Njema juu ya ufalme wa Mungu .
(trg)="b.MAT.4.23.2"> Aliponya kila namna ya maradhi na magonjwa waliyokuwa nayo watu .

(src)="b.MAT.4.24.1"> ዝናውም ወደ ሶርያ ሁሉ ወጣ ፤ በልዩ ልዩ ደዌና ሥቃይም ተይዘው የታመሙትን ሁሉ አጋንንትም ያደሩባቸውን በጨረቃም የሚነሣባቸውን ሽባዎችንም ወደ እርሱ አመጡ ፥ ፈወሳቸውም ።
(trg)="b.MAT.4.24.1"> Habari zake zikaenea katika mkoa wote wa Siria .
(trg)="b.MAT.4.24.2"> Wagonjwa wote wenye maradhi ya kila namna na wale waliosumbuliwa na kila namna ya taabu : waliopagawa na pepo , wenye kifafa na watu waliokuwa wamelemaa , walipelekwa kwake ; naye akawaponya wote .

(src)="b.MAT.4.25.1"> ከገሊላም ከአሥሩ ከተማም ከኢየሩሳሌምም ከይሁዳም ከዮርዳኖስም ማዶ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት ።
(trg)="b.MAT.4.25.1"> Makundi mengi ya watu kutoka Galilaya , Dekapoli , Yerusalemu , Yudea na ng ' ambo ya mto Yordani , walimfuata .

(src)="b.MAT.5.1.1"> ሕዝቡንም አይቶ ወደ ተራራ ወጣ ፤ በተቀመጠም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀረቡ ፤
(trg)="b.MAT.5.1.1"> Yesu alipoyaona makundi ya watu , alipanda mlimani , akaketi .
(trg)="b.MAT.5.1.2"> Wanafunzi wake wakamwendea ,

(src)="b.MAT.5.2.1"> አፉንም ከፍቶ አስተማራቸው እንዲህም አለ ።
(trg)="b.MAT.5.2.1"> naye akaanza kuwafundisha :

(src)="b.MAT.5.3.1"> በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው ፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና ።
(trg)="b.MAT.5.3.1"> " Heri walio maskini rohoni , maana ufalme wa mbinguni ni wao .

(src)="b.MAT.5.4.1"> የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው ፥ መፅናናትን ያገኛሉና ።
(trg)="b.MAT.5.4.1"> Heri walio na huzuni , maana watafarijiwa .

(src)="b.MAT.5.5.1"> የዋሆች ብፁዓን ናቸው ፥ ምድርን ይወርሳሉና ።
(trg)="b.MAT.5.5.1"> Heri walio wapole , maana watairithi nchi .

(src)="b.MAT.5.6.1"> ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓን ናቸው ፥ ይጠግባሉና ።
(trg)="b.MAT.5.6.1"> Heri wenye njaa na kiu ya kufanya atakavyo Mungu , maana watashibishwa .

(src)="b.MAT.5.7.1"> የሚምሩ ብፁዓን ናቸው ፥ ይማራሉና ።
(trg)="b.MAT.5.7.1"> Heri walio na huruma , maana watahurumiwa .

(src)="b.MAT.5.8.1"> ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው ፥ እግዚአብሔርን ያዩታልና ።
(trg)="b.MAT.5.8.1"> Heri wenye moyo safi , maana watamwona Mungu .

(src)="b.MAT.5.9.1"> የሚያስተራርቁ ብፁዓን ናቸው ፥ የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና ።
(trg)="b.MAT.5.9.1"> Heri wenye kuleta amani , maana wataitwa watoto wa Mungu .

(src)="b.MAT.5.10.1"> ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው ፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና ።
(trg)="b.MAT.5.10.1"> Heri wanaoteswa kwa sababu ya kufanya atakavyo Mungu , maana ufalme wa mbinguni ni wao .

(src)="b.MAT.5.11.1"> ሲነቅፉአችሁና ሲያሳድዱአችሁ በእኔም ምክንያት ክፉውን ሁሉ በውሸት ሲናገሩባችሁ ብፁዓን ናችሁ ።
(trg)="b.MAT.5.11.1"> " Heri yenu ninyi watu wakiwatukana , wakiwadhulumu na kuwasingizia kila aina ya uovu kwa ajili yangu .

(src)="b.MAT.5.12.1"> ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነውና ደስ ይበላችሁ ፥ ሐሴትም አድርጉ ፤ ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያትን እንዲሁ አሳድደዋቸዋልና ።
(trg)="b.MAT.5.12.1"> Furahini na kushangilia maana tuzo lenu ni kubwa mbinguni .
(trg)="b.MAT.5.12.2"> Hivyo ndivyo walivyowadhulumu manabii waliokuwako kabla yenu .

(src)="b.MAT.5.13.1"> እናንተ የምድር ጨው ናችሁ ፤ ጨው አልጫ ቢሆን ግን በምን ይጣፍጣል ? ወደ ውጭ ተጥሎ በሰው ከመረገጥ በቀር ወደ ፊት ለምንም አይጠቅምም ።
(trg)="b.MAT.5.13.1"> " Ninyi ni chumvi ya dunia !
(trg)="b.MAT.5.13.2"> Lakini chumvi ikipoteza ladha yake itakolezwa na nini ?
(trg)="b.MAT.5.13.3"> Haifai kitu tena , ila hutupwa nje na kukanyagwa na watu .

(src)="b.MAT.5.14.1"> እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም ።
(trg)="b.MAT.5.14.1"> " Ninyi ni mwanga wa ulimwengu !
(trg)="b.MAT.5.14.2"> Mji uliojengwa juu ya mlima hauwezi kufichika .

(src)="b.MAT.5.15.1"> መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል ።
(trg)="b.MAT.5.15.1"> Wala watu hawawashi taa na kuifunika kwa chungu , ila huiweka juu ya kinara ili iwaangazie wote waliomo nyumbani .

(src)="b.MAT.5.16.1"> መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ ።
(trg)="b.MAT.5.16.1"> Vivyo hivyo , ni lazima mwanga wenu uangaze mbele ya watu , ili wayaone matendo yenu mema , wamtukuze Baba yenu aliye mbinguni . "

(src)="b.MAT.5.17.1"> እኔ ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ ፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም ።
(trg)="b.MAT.5.17.1"> " Msidhani ya kuwa nimekuja kutangua Sheria ya Mose na mafundisho ya manabii .
(trg)="b.MAT.5.17.2"> Sikuja kutangua bali kukamilisha .