# am/Amharic.xml.gz
# sl/Slovene.xml.gz


(src)="b.GEN.1.1.1"> በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ ።
(trg)="b.GEN.1.1.1"> V začetku je ustvaril Bog nebesa in zemljo .

(src)="b.GEN.1.2.1"> ምድርም ባዶ ነበረች ፥ አንዳችም አልነበረባትም ፤ ጨለማም በጥልቁ ላይ ነበረ ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር ።
(trg)="b.GEN.1.2.1"> In zemlja je bila pusta in prazna , in tema je bila nad breznom , in Duh Božji je plaval nad vodami .

(src)="b.GEN.1.3.1"> እግዚአብሔርም ። ብርሃን ይሁን ኣለ ፤ ብርሃንም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.3.1"> In reče Bog : Bodi svetloba !
(trg)="b.GEN.1.3.2"> In bila je svetloba .

(src)="b.GEN.1.4.1"> እግዚአብሔርም ብርሃኑ መልካም እንደ ሆነ አየ ፤ እግዚብሔርም ብርሃንንና ጨለማን ለየ ።
(trg)="b.GEN.1.4.1"> In videl je Bog svetlobo , da je dobra ; in ločil je Bog svetlobo od teme .

(src)="b.GEN.1.5.1"> እግዚአብሔርም ብርሃኑን ቀን ብሎ ጠራው ፥ ጨለማውንም ሌሊት አለው ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ አንድ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.5.1"> In svetlobo je Bog imenoval dan , a temo je imenoval noč .
(trg)="b.GEN.1.5.2"> In bil je večer , in bilo je jutro , dan prvi .

(src)="b.GEN.1.6.1"> እግዚአብሔርም ። በውኆች መካከል ጠፈር ይሁን ፥ በውኃና በውኃ መካከልም ይክፈል አለ ።
(trg)="b.GEN.1.6.1"> In reče Bog : Bodi raztežje med vodami , da bo ločilo vode te in one .

(src)="b.GEN.1.7.1"> እግዚአብሔርም ጠፈርን አደረገ ፥ ከጠፈር በታችና ከጠፈር በላይ ያሉትንም ውኆች ለየ ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.7.1"> Naredi torej Bog raztežje in loči vode , ki so pod raztežjem , od vod , ki so nad raztežjem .
(trg)="b.GEN.1.7.2"> In zgodilo se je tako .

(src)="b.GEN.1.8.1"> እግዚአብሔር ጠፈርን ሰማይ ብሎ ጠራው ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ ሁለተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.8.1"> Raztežje to pa je imenoval Bog nebo .
(trg)="b.GEN.1.8.2"> In bil je večer , in bilo je jutro , dan drugi .

(src)="b.GEN.1.9.1"> እግዚአብሔርም ። ከሰማይ በታች ያለው ውኃ በአንድ ስፍራ ይሰብሰብ ፥ የብሱም ይገለጥ አለ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.9.1"> In reče Bog : Zberó se naj vode , ki so pod nebom , v en kraj , in prikaži se sušina .
(trg)="b.GEN.1.9.2"> In zgodilo se je tako .

(src)="b.GEN.1.10.1"> እግዚአብሔርም የብሱን ምድር ብሎ ጠራው ፤ የውኃ መከማቻውንም ባሕር አለው ፤ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.10.1"> In sušino je imenoval Bog zemljo , a stoke vodá je imenoval morja .
(trg)="b.GEN.1.10.2"> In videl je Bog , da je dobro .

(src)="b.GEN.1.11.1"> እግዚአብሔርም ። ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.11.1"> Še reče Bog : Zemlja poženi travo , zelenjavo , ki rodi seme , rodovitno drevje , ki daje sadje po svojem plemenu , katerega seme bodi v njem na zemlji !
(trg)="b.GEN.1.11.2"> In zgodilo se je tako .

(src)="b.GEN.1.12.1"> ምድርም ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ አበቀለች ። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.12.1"> In pognala je zemlja travo , zelenjavo , ki rodeva seme po svojem plemenu , in drevje , ki daje sadje , katerega seme je v njem , po njegovem plemenu .
(trg)="b.GEN.1.12.2"> In videl je Bog , da je dobro .

(src)="b.GEN.1.13.1"> ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ ሦስተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.13.1"> In bil je večer , in bilo je jutro , dan tretji .

(src)="b.GEN.1.14.1"> እግዚአብሔርም አለ ። ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ ብርሃናት በሰማይ ጠፈር ይሁኑ ፤ ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ ፤
(trg)="b.GEN.1.14.1"> Nato reče Bog : Bodo naj luči na raztežju nebeškem , da ločijo dan in noč , in naj bodo za znamenja ter določujejo čase , dneve in leta ,

(src)="b.GEN.1.15.1"> በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር ብርሃናት ይሁኑ ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.15.1"> in bodo naj za luči na raztežju nebeškem , da svetijo na zemljo !
(trg)="b.GEN.1.15.2"> In zgodilo se je tako .

(src)="b.GEN.1.16.1"> እግዚአብሔርም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን ፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን ፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ ።
(trg)="b.GEN.1.16.1"> In naredil je Bog tisti dve veliki luči : luč večjo , da gospoduje dnevu , in luč manjšo , da gospoduje noči , in zvezde .

(src)="b.GEN.1.17.1"> እግዚአብሔርም በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር አኖራቸው ፤
(trg)="b.GEN.1.17.1"> In Bog jih je postavil na raztežje nebeško , da svetijo na zemljo

(src)="b.GEN.1.18.1"> በቀንም በሌሊትም እንዲሠለጥኑ ፥ ብርሃንንና ጨለማንም እንዲለዩ ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.18.1"> ter da gospodujejo dnevu in noči in da ločijo svetlobo od teme .
(trg)="b.GEN.1.18.2"> In videl je Bog , da je dobro .

(src)="b.GEN.1.19.1"> ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ አራተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.19.1"> In bil je večer , in bilo je jutro , dan četrti .

(src)="b.GEN.1.20.1"> እግዚአብሔርም አለ ። ውኃ ሕያው ነፍስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾች ታስገኝ ፥ ወፎችም ከምድር በላይ ከሰማይ ጠፈር በታች ይብረሩ ።
(trg)="b.GEN.1.20.1"> In reče Bog : Obilo naj rodé vode gibkih stvari , živečih , in ptice naj letajo nad zemljo proti raztežju nebeškemu .

(src)="b.GEN.1.21.1"> እግዚአብሔርም ታላላቆች አንበሪዎችን ፥ ውኃይቱ እንደ ወገኑ ያስገኘቻቸውንም ተንቀሳቃሾቹን ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ ፥ እንደ ወገኑ የሚበሩትንም ወፎች ሁሉ ፈጠረ ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.21.1"> In ustvaril je Bog velike morske živali in vse žive stvari , ki se gibljejo , ki so jih obilo rodile vode , po njih plemenih , in vse ptice krilate po njih plemenih .
(trg)="b.GEN.1.21.2"> In videl je Bog , da je dobro .

(src)="b.GEN.1.22.1"> እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ባረካቸው ። ብዙ ተባዙም የባሕርንም ውኃ ሙሉአት ፤ ወፎችም በምድር ላይ ይብዙ ።
(trg)="b.GEN.1.22.1"> In blagoslovi jih Bog , govoreč : Plodite in množite se ter napolnite vode po morjih , in ptice naj se množe po zemlji .

(src)="b.GEN.1.23.1"> ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ አምስተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.23.1"> In bil je večer , in bilo je jutro , dan peti .

(src)="b.GEN.1.24.1"> እግዚአብሔርም አለ ። ምድር ሕያዋን ፍጥረታትን እንደ ወገኑ ፥ እንስሳትንና ተንቀሳቃሾችን የምድር አራዊትንም እንደ ወገኑ ፥ ታውጣ ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.24.1"> In reče Bog : Rodi naj zemlja žive stvari po njih plemenih , živino in laznino in zveri zemeljske po njih plemenih !
(trg)="b.GEN.1.24.2"> In zgodilo se je tako .

(src)="b.GEN.1.25.1"> እግዚአብሔር የምድር አራዊትን እንደ ወገኑ አደረገ ፥ እንስሳውንም እንደ ወገኑ ፥ የመሬት ተንቀሳቃሾችንም እንደ ወገኑ አደረገ ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.25.1"> In naredil je Bog zveri zemeljske po njih plemenih in živino po njenih plemenih in vso laznino zemeljsko po njenih vrstah .
(trg)="b.GEN.1.25.2"> In videl je Bog , da je dobro .

(src)="b.GEN.1.26.1"> እግዚአብሔርም አለ ። ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር ፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን ፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ ።
(trg)="b.GEN.1.26.1"> In reče Bog : Naredimo človeka po svoji podobi , ki nam bodi sličen , in gospodujejo naj ribam morskim in pticam nebeškim in živini in vesoljni zemlji ter vsej laznini , lazeči po zemlji .

(src)="b.GEN.1.27.1"> እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው ፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው ።
(trg)="b.GEN.1.27.1"> In ustvaril je Bog človeka po svoji podobi , po Božji podobi ga je ustvaril : moža in ženo ju je ustvaril .

(src)="b.GEN.1.28.1"> እግዚአብሔርም ባረካቸው ፥ እንዲህም አላቸው ። ብዙ ፥ ተባዙ ፥ ምድርንም ሙሉአት ፥ ግዙአትም ፤ የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ግዙአቸው ።
(trg)="b.GEN.1.28.1"> In blagoslovi ju Bog , in reče jima Bog : Plodita in množita se in napolnita zemljo ter podvrzita si jo , in gospodujta ribam morskim in pticam nebeškim in vsem zverem , lazečim po zemlji .

(src)="b.GEN.1.29.1"> እግዚአብሔርም አለ ። እነሆ መብል ይሆናችሁ ዘንድ በምድር ፊት ሁሉ ላይ ዘሩ በእርሱ ያለውን ሐመልማል ሁሉ ፥ የዛፍን ፍሬ የሚያፈራውንና ዘር ያለውንም ዛፍ ሁሉ ሰጠኋችሁ ፤
(trg)="b.GEN.1.29.1"> In reče Bog : Glejta , dal sem vama vso zelenjavo , ki rodeva seme , katera je na površju vse zemlje , in vse drevje , na katerem je sad drevesni , ki rodeva seme : bodi vama v hrano .

(src)="b.GEN.1.30.1"> ለምድርም አራዊት ሁሉ ፥ ለሰማይም ወፎች ሁሉ ፥ ሕያው ነፍስ ላላቸው ለምድር ተንቀሳቃሾችም ሁሉ የሚበቅለው ሐመልማል ሁሉ መብል ይሁንላቸው ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.30.1"> Vsem živalim pa na zemlji in vsem pticam pod nebom in vsemu , kar lazi po zemlji , v katerih je duša živa , sem dal vso zelenjavo zeleno v hrano .
(trg)="b.GEN.1.30.2"> In zgodilo se je tako.Tedaj pogleda Bog vse , kar je bil storil , in glej , dobro je bilo jako .
(trg)="b.GEN.1.30.3"> In bil je večer , in bilo je jutro , dan šesti .

(src)="b.GEN.1.31.1"> እግዚአብሔርም ያደረገውን ሁሉ አየ ፥ እነሆም እጅግ መልካም ነበረ ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ ስድስተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.31.1"> Tedaj pogleda Bog vse , kar je bil storil , in glej , dobro je bilo jako .
(trg)="b.GEN.1.31.2"> In bil je večer , in bilo je jutro , dan šesti .

(src)="b.GEN.2.1.1"> ሰማይና ምድር ሠራዊታቸውም ሁሉ ተፈጸሙ ።
(trg)="b.GEN.2.1.1"> In tako so bila dodelana nebesa in zemlja in vsa njih vojska .

(src)="b.GEN.2.2.1"> እግዚአብሔርም የሠራውን ሥራ በሰባተኛው ቀን ፈጸመ ፤ በሰባተኛውም ቀን ከሠራው ሥራ ሁሉ ዐረፈ ።
(trg)="b.GEN.2.2.1"> In dodelal je Bog sedmi dan delo svoje , katero je bil storil , in počival je sedmi dan od vsega dela svojega , ki ga je bil storil .

(src)="b.GEN.2.3.1"> እግዚአብሔርም ሰባተኛውን ቀን ባረከው ቀደሰውም ፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው ከፈጠረው ሥራ ሁሉ በእርሱ ዐርፎአልና ።
(trg)="b.GEN.2.3.1"> In blagoslovil je Bog sedmi dan in ga posvetil , ker je ta dan počival od vsega dela svojega , ki ga je bil Bog ustvaril in storil .

(src)="b.GEN.2.4.1"> እግዚአብሔር አምላክ ሰማይንና ምድርን ባደረገ አምላክ ሰማይንና ምድርን ቀን ፥ በተፈጠሩ ጊዜ የሰማይና የምድር ልደት ይህ ነው ።
(trg)="b.GEN.2.4.1"> To so početki nebes in zemlje , ko so bila ustvarjena , ob času , ko je GOSPOD [ GOSPOD nam rabi namesto hebrejskega : Jehova . ]
(trg)="b.GEN.2.4.2"> Bog naredil zemljo in nebo ;

(src)="b.GEN.2.5.1"> የሜዳ ቁጥቋጦ ሁሉ በምድር ላይ ገና አልነበረም ፤ የሜዳውም ቡቃያ ሁሉ ገና አልበቀለም ነበር ፤ እግዚአብሔር አምላክ ምድር ላይ አላዘነበም ነበርና ፥ ምድርንም የሚሠራባት ሰው አልነበረም ፤
(trg)="b.GEN.2.5.1"> in ni bilo še nobenega bilja poljskega na zemlji , in vsa zelenjava poljska še ni bila pognala ; ker ni bil GOSPOD Bog poslal dežja na zemljo , in ni bilo človeka , ki bi obdeloval zemljo ;

(src)="b.GEN.2.6.1"> ነገር ግን ጉም ከምድር ትወጣ ነበር ፥ የምድርንም ፊት ሁሉ ታጠጣ ነበር ።
(trg)="b.GEN.2.6.1"> a sopar je vzhajal iz zemlje in namakal vse površje zemlje .

(src)="b.GEN.2.7.1"> እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ከምድር አፈር አበጀው ፤ በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስን እፍ አለበት ፤ ሰውም ሕያው ነፍስ ያለው ሆነ ።
(trg)="b.GEN.2.7.1"> Tedaj upodobi GOSPOD Bog človeka iz prahu zemeljskega in vdahne v nosnice njegove dih življenja , in tako je postal človek živa duša .

(src)="b.GEN.2.8.1"> እግዚአብሔር አምላክም በምሥራቅ በዔድን ገነትን ተከለ የፈጠረውንም ሰው ከዚያው አኖረው ።
(trg)="b.GEN.2.8.1"> Zasadi pa GOSPOD Bog vrt v Edenu proti jutru in postavi vanj človeka , ki ga je bil upodobil .

(src)="b.GEN.2.9.1"> እግዚአብሔር አምላክም ለማየት ደስ የሚያሰኘውን ፥ ለመብላትም መልካም የሆነውን ዛፍ ሁሉ ከምድር አበቀለ ፤ በገነትም መካከል የሕይወትን ዛፍ ፥ መልካምንና ክፉን የሚያስታውቀውንም ዛፍ አበቀለ ።
(trg)="b.GEN.2.9.1"> In stori Bog , da je pognalo iz tiste zemlje vsaktero drevje , prijetno očesu in dobro v jed , tudi drevo življenja sredi vrta in drevo spoznanja dobrega in hudega .

(src)="b.GEN.2.10.1"> ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከዔድን ይወጣ ነበር ፤ ከዚያም ለአራት ክፍል ይከፈል ነበር ።
(trg)="b.GEN.2.10.1"> In reka je tekla iz Edena močit ta vrt , in odtod se je delila in izlivala v štiri glavne reke :

(src)="b.GEN.2.11.1"> የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው ፤ እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል ፤ የዚያም ምድር ወርቅ ጥሩ ነው ፤
(trg)="b.GEN.2.11.1"> Prvi je ime Pison , ta , ki obteka vso pokrajino Havilsko , kjer je zlato ;

(src)="b.GEN.2.12.1"> ከዚያም ሉልና የከበረ ድንጋይ ይገኛል ።
(trg)="b.GEN.2.12.1"> in zlato tiste pokrajine je izvrstno ; tam je bdelij in kamen oniks .

(src)="b.GEN.2.13.1"> የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው ፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል ።
(trg)="b.GEN.2.13.1"> In ime drugi reki je Gihon , ta , ki obteka vso pokrajino Kuševo .

(src)="b.GEN.2.14.1"> የሦስተኛውም ወንዝ ስም ጤግሮስ ነው ፤ እርሱም በአሦር ምሥራቅ የሚሄድ ነው ።
(trg)="b.GEN.2.14.1"> In ime tretji reki Hidekel , ta , ki teče v ospredju Asirije .
(trg)="b.GEN.2.14.2"> Reka četrta pa je Evfrat .

(src)="b.GEN.2.15.1"> አራተኛውም ወንዝ ኤፍራጥስ ነው ። እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ወስዶ ያበጃትም ይጠብቃትም ዘንድ በዔድን ገነት አኖረው ።
(trg)="b.GEN.2.15.1"> Vzame torej GOSPOD Bog človeka ter ga postavi na vrt Edenski , da bi ga obdeloval in ga varoval .

(src)="b.GEN.2.16.1"> እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው ። ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ ፤
(trg)="b.GEN.2.16.1"> In GOSPOD Bog zapove človeku , rekoč : Od vsega drevja s tega vrta prosto jej ;

(src)="b.GEN.2.17.1"> ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና ።
(trg)="b.GEN.2.17.1"> a od drevesa spoznanja dobrega in hudega , od tega ne jej : zakaj tisti dan , ko bodeš jedel od njega , gotovo zapadeš smrti !

(src)="b.GEN.2.18.1"> እግዚአብሔር አምላክም አለ ። ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም ፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት ።
(trg)="b.GEN.2.18.1"> Reče pa GOSPOD Bog : Ni dobro biti človeku samemu ; naredim mu pomoč njegove vrste .

(src)="b.GEN.2.19.1"> እግዚአብሔር አምላክም የምድር አራዊትንና የሰማይ ወፎችን ሁሉ ከመሬት አደረገ ፤ በምን ስም እንደሚጠራቸውም ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸው ፤ አዳምም ሕያው ነፍስ ላለው ሁሉ በስሙ እንደ ጠራው ስሙ ያው ሆነ ።
(trg)="b.GEN.2.19.1"> Kajti GOSPOD Bog je bil upodobil iz prsti vse živali na polju in vse ptice pod nebom ter jih privedel k Adamu , da bi videl , kako bode imenoval posamezne ; in s katerimkoli imenom bi jih klical Adam , vsaktero živo bitje , tako mu bodi ime .

(src)="b.GEN.2.20.1"> አዳምም ለእንስሳት ሁሉ ፥ ለሰማይ ወፎችም ሁሉ ፥ ለምድር አራዊትም ሁሉ ስም አወጣላቸው ፤ ነገር ግን ለአዳም እንደ እርሱ ያለ ረዳት አልተገኘለትም ነበር ።
(trg)="b.GEN.2.20.1"> In Adam je imenoval z imeni vse živali in ptice pod nebom in vse zveri na polju ; a za Adama ni se našla pomoč njegove vrste .

(src)="b.GEN.2.21.1"> እግዚአብሔር አምላክም በአዳም ከባድ እንቅልፍን ጣለበት ፥ አንቀላፋም ፤ ከጎኑም አንዲት አጥንትን ወስዶ ስፍራውን በሥጋ ዘጋው ።
(trg)="b.GEN.2.21.1"> In GOSPOD Bog pošlje trdno spanje Adamu , in zaspi ; in vzame mu eno izmed reber njegovih in vtakne meso na mesto njegovo .

(src)="b.GEN.2.22.1"> እግዚአብሔር አምላክም ከአዳም የወሰዳትን አጥንት ሴት አድርጎ ሠራት ፤ ወደ አዳምም አመጣት ።
(trg)="b.GEN.2.22.1"> In GOSPOD Bog stvori iz tistega rebra , ki ga je vzel Adamu , ženo , in jo privede k Adamu .

(src)="b.GEN.2.23.1"> አዳምም አለ ። ይህች አጥንት ከአጥንቴ ናት ፥ ሥጋም ከሥጋዬ ናት ፤ እርስዋ ከወንድ ተገኝታለችና ሴት ትባል ።
(trg)="b.GEN.2.23.1"> Tedaj reče Adam : To je sedaj kost iz mojih kosti in meso iz mojega mesa ; ta se bode imenovala Možinja , zato ker je vzeta iz moža .

(src)="b.GEN.2.24.1"> ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል ፥ በሚስቱም ይጣበቃል ፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ ።
(trg)="b.GEN.2.24.1"> Zato zapusti mož očeta svojega in mater svojo in držal se bo žene svoje in bodeta v eno meso.Bila sta pa oba naga , Adam in žena njegova , a ni ju bilo sram .

(src)="b.GEN.2.25.1"> አዳምና ሚስቱ ሁለቱም ዕራቁታቸውን ነበሩ ፥ አይተፋፈሩም ነበር ።
(trg)="b.GEN.2.25.1"> Bila sta pa oba naga , Adam in žena njegova , a ni ju bilo sram .

(src)="b.GEN.3.1.1"> እባብም እግዚአብሔር አምላክ ከፈጠረው ከምድር አውሬ ሁሉ ይልቅ ተንኰለኛ ነበረ ። ሴቲቱንም ። በውኑ እግዚአብሔር ከገነት ዛፍ ሁሉ እንዳትበሉ አዝዞአልን ? አላት ።
(trg)="b.GEN.3.1.1"> Kača je pa bila prekanjena , bolj nego katerabodi poljskih živali , ki jih je naredil GOSPOD Bog .
(trg)="b.GEN.3.1.2"> Ona reče ženi : Ali vama je res rekel Bog , da ne jejta od vsakega drevesa s tega vrta ?

(src)="b.GEN.3.2.1"> ሴቲቱም ለእባቡ አለችው ። በገነት ካለው ከዛፍ ፍሬ እንበላለን ፤
(trg)="b.GEN.3.2.1"> In žena odgovori kači : Od sadu drevja s tega vrta uživava ;

(src)="b.GEN.3.3.1"> ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ ፥ እግዚአብሔር አለ ። እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም ።
(trg)="b.GEN.3.3.1"> ali za sad tistega drevesa , ki je sredi vrta , je rekel Bog : Ne jejta od njega , tudi se ga ne doteknita , da ne umreta .

(src)="b.GEN.3.4.1"> እባብም ለሴቲቱ አላት ። ሞትን አትሞቱም ፤
(trg)="b.GEN.3.4.1"> Kača pa reče ženi : Nikakor ne umrjeta .

(src)="b.GEN.3.5.1"> ከእርስዋ በበላችሁ ቀን ዓይኖቻችሁ እንዲከፈቱ እንደ እግዚአብሔርም መልካምንና ክፉን የምታውቁ እንድትሆኑ እግዚአብሔር ስለሚያውቅ ነው እንጂ ።
(trg)="b.GEN.3.5.1"> Bog namreč ve , da tisti dan , ko bosta jedla od njega , se vama odpro oči , in bodeta kakor Bog ter bosta spoznala dobro in hudo .

(src)="b.GEN.3.6.1"> ሴቲቱም ዛፉ ለመብላት ያማረ እንደ ሆነ ፥ ለዓይንም እንደሚያስጎመጅ ፥ ለጥበብም መልካም እንደ ሆነ አየች ፤ ከፍሬውም ወሰደችና በላች ፤ ለባልዋም ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስዋ ጋር በላ ።
(trg)="b.GEN.3.6.1"> In žena je videla , da je dobro tisto drevo za jed in da je veselje očem in da je zaželeti to drevo , ker dodeli spoznanje ; vzela je torej od sadu njegovega ter jedla ; in dala je tudi možu svojemu , ki je bil ž njo , in jedel je .

(src)="b.GEN.3.7.1"> የሁለቱም ዓይኖች ተከፈቱ ፥ እነርሱም ዕራቁታቸውን እንደ ሆኑ አወቁ ፤ የበለስንም ቅጠሎች ሰፍተው ለእነርሱ ለራሳቸው ግልድም አደረጉ ።
(trg)="b.GEN.3.7.1"> Tedaj se odpro oči obema in spoznata , da sta naga ; in sešijeta listje figovo in si naredita krila .

(src)="b.GEN.3.8.1"> እነርሱም ቀኑ በመሸ ጊዜ የእግዚአብሔርን የአምላክን ድምፅ ከገነት ውስጥ ሲመላለስ ሰሙ ፤ አዳምና ሚስቱም ከእግዚአብሔር ከአምላክ ፊት በገነት ዛፎች መካከል ተሸሸጉ ።
(trg)="b.GEN.3.8.1"> In začujeta glas GOSPODA Boga , da hodi po vrtu ob hladilnem vetriču dneva .
(trg)="b.GEN.3.8.2"> In skrije se Adam in žena njegova pred obličjem GOSPODA Boga med vrtnim drevjem .

(src)="b.GEN.3.9.1"> እግዚአብሔር አምላክም አዳምን ጠርቶ ። ወዴት ነህ ? አለው ።
(trg)="b.GEN.3.9.1"> Pokliče pa GOSPOD Bog Adama in mu reče : Kje si ?

(src)="b.GEN.3.10.1"> እርሱም አለ ። በገነት ድምፅህን ሰማሁ ፤ ዕራቁቴንም ስለ ሆንሁ ፈራሁ ፥ ተሸሸግሁም ።
(trg)="b.GEN.3.10.1"> In odgovori : Glas tvoj sem slišal na vrtu , zbal sem se pa , zato ker sem nag , in skril sem se .

(src)="b.GEN.3.11.1"> እግዚአብሔርም አለው ። ዕራቁትህን እንደ ሆንህ ማን ነገረህ ? ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍ በውኑ በላህን ?
(trg)="b.GEN.3.11.1"> Reče pa Bog : Kdo pa ti je povedal , da si nag ?
(trg)="b.GEN.3.11.2"> Ali si mar jedel od drevesa , za katero sem ti zapovedal , da ne jej od njega ?

(src)="b.GEN.3.12.1"> አዳምም አለ ። ከእኔ ጋር እንድትሆን የሰጠኸኝ ሴት እርስዋ ከዛፉ ሰጠችኝና በላሁ ።
(trg)="b.GEN.3.12.1"> Adam pa odgovori : Žena , ki si mi jo dal , da bodi z menoj , ona mi je dala od drevesa , in jedel sem .

(src)="b.GEN.3.13.1"> እግዚአብሔር አምላክም ሴቲቱን ። ይህ ያደረግሽው ምንድር ነው ? አላት ። ሴቲቱም አለች ። እባብ አሳተኝና በላሁ ።
(trg)="b.GEN.3.13.1"> In reče GOSPOD Bog ženi : Kaj si to storila ?
(trg)="b.GEN.3.13.2"> Reče pa žena : Kača me je zapeljala , in jedla sem .

(src)="b.GEN.3.14.1"> እግዚአብሔር አምላክም እባቡን አለው ። ይህን ስላደረግህ ከእንስሳት ከምድር አራዊትም ሁሉ ተለይተህ አንተ የተረገምህ ትሆናለህ ፤ በሆድህም ትሄዳለህ ፥ አፈርንም በሕይወትህ ዘመን ሁሉ ትበላለህ ።
(trg)="b.GEN.3.14.1"> In GOSPOD Bog reče kači : Ker si storila to , prokleta bodi pred vsemi živalmi in pred vsemi zvermi poljskimi ; po trebuhu svojem hodi in prah jej vse dni svojega življenja .

(src)="b.GEN.3.15.1"> በአንተና በሴቲቱ መካከል ፥ በዘርህና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ ፤ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል ፥ አንተም ሰኰናውን ትቀጠቅጣለህ ።
(trg)="b.GEN.3.15.1"> In sovraštvo stavim med tebe in ženo , in med seme tvoje in njeno seme : to ti stare glavo , ti pa mu stareš peto .

(src)="b.GEN.3.16.1"> ለሴቲቱም አለ ። በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል ፥ እርሱም ገዥሽ ይሆናል ።
(trg)="b.GEN.3.16.1"> Ženi reče : Jako pomnožim bolečino tvojo in nosečnosti tvoje težave , v bolečini bodeš rodila otroke , in po možu tvojem bodi poželenje tvoje , in on ti gospoduj .

(src)="b.GEN.3.17.1"> አዳምንም አለው ። የሚስትህን ቃል ሰምተሃልና ፥ ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍም በልተሃልና ምድር ከአንተ የተነሣ የተረገመች ትሁን ፤ በሕይወት ዘመንህም ሁሉ በድካም ከእርስዋ ትበላለህ ፤
(trg)="b.GEN.3.17.1"> Adamu pa reče : Ker si poslušal žene svoje glas in si jedel od drevesa , za katero sem ti zapovedal , rekoč : Ne jej od njega – prokleta bodi zemlja zaradi tebe : s trudom se živi od nje vse dni svojega življenja ;

(src)="b.GEN.3.18.1"> እሾህንና አሜከላን ታበቅልብሃለች ፤ የምድርንም ቡቃያ ትበላለህ ።
(trg)="b.GEN.3.18.1"> trnje in osat naj ti poganja , ti pa jej zelenjavo poljsko .

(src)="b.GEN.3.19.1"> ወደ ወጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ በፊትህ ወዝ እንጀራን ትበላለህ ፤ አፈር ነህና ፥ ወደ አፈርም ትመለሳለህና ።
(trg)="b.GEN.3.19.1"> V potu obraza svojega uživaj kruh , dokler se ne povrneš v zemljo , ker si bil vzet iz nje ; kajti prah si in v prah se povrneš .

(src)="b.GEN.3.20.1"> አዳምም ለሚስቱ ሔዋን ብሎ ስም አወጣ ፥ የሕያዋን ሁሉ እናት ናትና ።
(trg)="b.GEN.3.20.1"> In Adam je dal ime ženi svoji Eva [ Hebrejski : hava , t. j. življenje . ] , zato ker je ona mati vseh živečih .

(src)="b.GEN.3.21.1"> እግዚአብሔር አምላክም ለአዳምና ለሚስቱ የቁርበትን ልብስ አደረገላቸው ፥ አለበሳቸውም ።
(trg)="b.GEN.3.21.1"> In GOSPOD Bog naredi Adamu in ženi njegovi suknji iz kož , in ju je oblekel .

(src)="b.GEN.3.22.1"> እግዚአብሔር አምላክም አለ ። እነሆ አዳም መልካምንና ክፉን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፤ አሁንም እጁን እንዳይዘረጋ ፥ ደግሞም ከሕይወት ዛፍ ወስዶ እንዳይበላ ፥ ለዘላለምም ሕያው ሆኖ እንዳይኖር ፤
(trg)="b.GEN.3.22.1"> In veli GOSPOD Bog : Glej , človek je postal kako eden izmed nas , v kolikor ve , kaj je dobro in hudo .
(trg)="b.GEN.3.22.2"> Sedaj pa , da ne iztegne roke svoje ter ne vzame tudi od drevesa življenja , in bi jedel in živel vekomaj –

(src)="b.GEN.3.23.1"> ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክ ከዔድን ገነት አስወጣው ፥ የተገኘባትን መሬት ያርስ ዘንድ ።
(trg)="b.GEN.3.23.1"> ga odpravi torej GOSPOD Bog z vrta Edena , da naj obdeluje zemljo , iz katere je bil vzet.In je izgnal Adama in postavil ob vzhodni strani Edenskega vrta kerube in plamen meča švigajočega , da stražijo pot do drevesa življenja .

(src)="b.GEN.3.24.1"> አዳምንም አስወጣው ፥ ወደ ሕይወት ዛፍ የሚወስደውንም መንገድ ለመጠበቅ ኪሩቤልንና የምትገለባበጥ የነበልባል ሰይፍን በዔድን ገነት ምሥራቅ አስቀመጠ ።
(trg)="b.GEN.3.24.1"> In je izgnal Adama in postavil ob vzhodni strani Edenskega vrta kerube in plamen meča švigajočega , da stražijo pot do drevesa življenja .

(src)="b.GEN.4.1.1"> አዳምም ሚስቱን ሔዋንን አወቀ ፤ ፀነሰችም ፥ ቃየንንም ወለደች ። እርስዋም ። ወንድ ልጅ ከእግዚአብሔር አገኘሁ አለች ።
(trg)="b.GEN.4.1.1"> In Adam je spoznal Evo , ženo svojo , in spočela je in rodila Kajna [ T. j. dobiček . ] ter rekla : Dobila sem moža s pomočjo GOSPODA .

(src)="b.GEN.4.2.1"> ደግሞም ወንድሙን አቤልን ወለደች ። አቤልም በግ ጠባቂ ነበረ ፤ ቃየንም ምድርን የሚያርስ ነበረ ።
(trg)="b.GEN.4.2.1"> In zopet je rodila brata njegovega Abela [ T. j. sapa ali ničevost . ] .
(trg)="b.GEN.4.2.2"> In bil je Abel pastir ovac in Kajn je bil kmetovalec .

(src)="b.GEN.4.3.1"> ከብዙ ቀን በኋላም ቃየን ከምድር ፍሬ ለእግዚአብሔር መሥዋዕትን አቀረበ ፤
(trg)="b.GEN.4.3.1"> Zgodi se pa čez mnogo dni , da prinese Kajn daritev od sadu zemeljskega GOSPODU .

(src)="b.GEN.4.4.1"> አቤልም ደግሞ ከበጎቹ በኵራትና ከስቡ አቀረበ ። እግዚአብሔርም ወደ አቤልና ወደ መሥዋዕቱ ተመለከተ ፤
(trg)="b.GEN.4.4.1"> In tudi Abel prinese od prvencev črede svoje in od njih tolšče .
(trg)="b.GEN.4.4.2"> In ozre se GOSPOD na Abela in na daritev njegovo ;

(src)="b.GEN.4.5.1"> ወደ ቃየንና ወደ መሥዋዕቱ ግን አልተመለከተም ። ቃየንም እጅግ ተናደደ ፊቱም ጠቆረ ።
(trg)="b.GEN.4.5.1"> a na Kajna in daritev njegovo se ne ozre .
(trg)="b.GEN.4.5.2"> In raztogoti se Kajn silno in upade obličje njegovo .

(src)="b.GEN.4.6.1"> እግዚአብሔርም ቃየንን አለው ። ለምን ተናደድህ ? ለምንስ ፊትህ ጠቆረ ?
(trg)="b.GEN.4.6.1"> Tedaj reče GOSPOD Kajnu : Zakaj si se raztogotil in zakaj je upadlo obličje tvoje ?

(src)="b.GEN.4.7.1"> መልካም ብታደርግ ፊትህ የሚበራ አይደለምን ? መልካም ባታደርግ ግን ኃጢአት በደጅ ታደባለች ፤ ፈቃድዋም ወደ አንተ ነው ፥ አንተ ግን በእርስዋ ንገሥባት ።
(trg)="b.GEN.4.7.1"> Ne bode li ti , če dobro delaš , povišanja ? če pa ne delaš dobrega , preži greh pred durmi , in proti tebi je poželenje njegovo , a ti mu gospoduj !

(src)="b.GEN.4.8.1"> ቃየንም ወንድሙን አቤልን ። ና ወደ ሜዳ እንሂድ አለው ። በሜዳም ሳሉ ቃየን በወንድሙ በአቤል ላይ ተነሣበት ፥ ገደለውም ።
(trg)="b.GEN.4.8.1"> In govoril je Kajn z bratom svojim Abelom .
(trg)="b.GEN.4.8.2"> Zgodi se pa , ko sta bila na polju , da se vzpne Kajn nad Abela , brata svojega , ter ga ubije .

(src)="b.GEN.4.9.1"> እግዚአብሔርም ቃየንን አለው ። ወንድምህ አቤል ወዴት ነው ? እርሱም አለ ። አላውቅም ፤ የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን ?
(trg)="b.GEN.4.9.1"> In reče GOSPOD Kajnu : Kje je Abel , brat tvoj ?
(trg)="b.GEN.4.9.2"> On pa odgovori : Ne vem ; sem li jaz varuh brata svojega ?

(src)="b.GEN.4.10.1"> አለውም ። ምን አደረግህ ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል ።
(trg)="b.GEN.4.10.1"> In mu reče : Kaj si storil ?
(trg)="b.GEN.4.10.2"> Glas krvi brata tvojega vpije z zemlje do mene .

(src)="b.GEN.4.11.1"> አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ ።
(trg)="b.GEN.4.11.1"> Ti torej bodi sedaj proklet in pregnan z zemlje , ki je odprla usta svoja , da prejme kri brata tvojega iz roke tvoje .

(src)="b.GEN.4.12.1"> ምድርንም ባረስህ ጊዜ እንግዲህ ኃይልዋን አትሰጥህም ፤ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ ትሆናለህ ።
(trg)="b.GEN.4.12.1"> Ko bodeš obdeloval zemljo , ne dá ti odslej moči svoje ; potikal se boš in begal po zemlji .

(src)="b.GEN.4.13.1"> ቃየንም እግዚአብሔርን አለው ። ኃጢአቴ ልሸከማት የማልችላት ታላቅ ናት ።
(trg)="b.GEN.4.13.1"> Tedaj reče Kajn GOSPODU : Prevelika je krivda moja , da bi jo prenašal !

(src)="b.GEN.4.14.1"> እነሆ ዛሬ ከምድር ፊት አሳደድኸኝ ፤ ከፊትህም እሰወራለሁ ፤ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ እሆናለሁ ፤ የሚያገኘኝም ሁሉ ይገድለኛል ።
(trg)="b.GEN.4.14.1"> Glej , izganjaš me danes s tal te zemlje , in pred obličjem tvojim se mi je skrivati , in se bodem potikal in begal po zemlji , in zgodi se , kdor koli me dobi , me ubije .

(src)="b.GEN.4.15.1"> እግዚአብሔርም እርሱን አለው ። እንግዲህ ቃየንን የገደለ ሁሉ ሰባት እጥፍ ይበቀልበታል ። እግዚአብሔርም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት ።
(trg)="b.GEN.4.15.1"> Reče pa mu GOSPOD : Zato , kdorkoli ubije Kajna , kaznovan bodi sedemkrat .
(trg)="b.GEN.4.15.2"> In GOSPOD je zaznamenjal Kajna , da bi ga ne ubil nihče , kdor ga dobi .

(src)="b.GEN.4.16.1"> ቃየንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ ፤ ከዔድንም ወደ ምሥራቅ በኖድ ምድር ተቀመጠ ።
(trg)="b.GEN.4.16.1"> Kajn torej odide izpred obličja GOSPODOVEGA in se naseli v deželi Nodi [ T. j. pregnanstvo . ] , vzhodno od Edena .

(src)="b.GEN.4.17.1"> ቃየንም ሚስቱን አወቀ ፤ ፀነሰችም ፥ ሄኖሕንም ወለደች ። ከተማም ሠራ ፥ የከተማይቱንም ስም በልጁ ስም ሄኖሕ አላት ።
(trg)="b.GEN.4.17.1"> In spozna Kajn ženo svojo , in je spočela in rodila Enoha .
(trg)="b.GEN.4.17.2"> In zidal je mesto , in imenoval je tisto mesto po imenu sina svojega Enoh .

(src)="b.GEN.4.18.1"> ሄኖሕም ጋይዳድን ወለደ ፤ ጋይዳድም ሜኤልን ወለደ ፤ ሜኤልም ማቱሣኤልን ወለደ ፤ ማቱሣኤልም ላሜሕን ወለደ ።
(trg)="b.GEN.4.18.1"> Potem se rodi Enohu Irad , in Irad rodi Mehujaela , Mehujael pa rodi Metuzaela , in Metuzael rodi Lameha .

(src)="b.GEN.4.19.1"> ላሜሕም ለራሱ ሁለት ሚስቶችን አገባ ፤ የአንዲቱ ስም ዓዳ ፥ የሁለተኛይቱ ስም ሴላ ነበረ ።
(trg)="b.GEN.4.19.1"> Lameh pa si vzame dve ženi , prvi je bilo ime Ada , in ime drugi Zila .

(src)="b.GEN.4.20.1"> ዓዳም ያባልን ወለደች ፤ እርሱም በድንኳን የሚቀመጡት የዘላኖች አባት ነበረ ።
(trg)="b.GEN.4.20.1"> In Ada rodi Jabala ; ta je bil oče prebivajočih v šatorih in pastirjev .