# am/Amharic.xml.gz
# kab/Kabyle-NT.xml.gz


(src)="b.MAT.1.1.1"> የዳዊት ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ መጽሐፍ ።
(trg)="b.MAT.1.1.1"> A ten-an izuṛan n Ɛisa Lmasiḥ yellan si dderya n Sidna Dawed akk-d Sidna Ibṛahim :

(src)="b.MAT.1.2.1"> አብርሃም ይስሐቅን ወለደ ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ ፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.2.1"> Sidna Ibṛahim yeǧǧa-d Isḥaq , Isḥaq yeǧǧa-d Yeɛqub , Yeɛqub yeǧǧa-d Yahuda d watmaten-is .

(src)="b.MAT.1.3.1"> ይሁዳም ከትዕማር ፋሬስንና ዛራን ወለደ ፤ ፋሬስም ኤስሮምን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.3.1"> Yahuda akk-d Tamaṛ ǧǧan-d Fares , akk-d Ziraḥ ; Fares yeǧǧa-d Ḥesrun , Ḥesrun yeǧǧa-d Aram .

(src)="b.MAT.1.4.1"> ኤስሮምም አራምን ወለደ ፤ አራምም አሚናዳብን ወለደ ፤ አሚናዳብም ነአሶንን ወለደ ፤ ነአሶንም ሰልሞንን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.4.1"> Aram yeǧǧa-d Ɛaminadab , Ɛaminadab yeǧǧa-d Naḥsun , Naḥsun yeǧǧa-d Salmun .

(src)="b.MAT.1.5.1"> ሰልሞንም ከራኬብ ቦኤዝን ወለደ ፤ ቦኤዝም ከሩት ኢዮቤድን ወለደ ፤ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.5.1"> Salmun d Raḥab ǧǧan-d Buɛaz , Buɛaz akk-d Rut sɛan-d Ɛubed , Ɛubed yeǧǧa-d Yassa .

(src)="b.MAT.1.6.1"> እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ ።
(trg)="b.MAT.1.6.1"> Yassa yeǧǧa-d Sidna Dawed , Sidna Dawed yuɣal d agellid , yeǧǧa-d ɣer tmeṭṭut n Uryaḥ Sidna Sliman .

(src)="b.MAT.1.7.1"> ሰሎሞንም ሮብዓምን ወለደ ፤ ሮብዓምም አቢያን ወለደ ፤ አቢያም አሣፍን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.7.1"> Sidna Sliman yeǧǧa-d Raḥabɛam , Raḥabɛam yeǧǧa-d Abiya , Abiya yeǧǧa-d Asaf ,

(src)="b.MAT.1.8.1"> አሣፍም ኢዮሣፍጥን ወለደ ፤ ኢዮሣፍጥም ኢዮራምን ወለደ ፤ ኢዮራምም ዖዝያንን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.8.1"> Asaf yeǧǧa-d Yehucafat ; Yehucafat yeǧǧa-d Yihuram ; Yihuram yeǧǧa-d Ɛuzya ;

(src)="b.MAT.1.9.1"> ዖዝያንም ኢዮአታምን ወለደ ፤ ኢዮአታምም አካዝን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.9.1"> Ɛuzya yeǧǧa-d Yuṭam ; Yuṭam yeǧǧa-d Aḥaz ; Aḥaz yeǧǧa-d Ḥizeqya ;

(src)="b.MAT.1.10.1"> አካዝም ሕዝቅያስን ወለደ ፤ ሕዝቅያስም ምናሴን ወለደ ፤ ምናሴም አሞፅን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.10.1"> Ḥizeqya yeǧǧa-d Mennac ; Mennac yeǧǧa-d Ɛamun ; Ɛamun yeǧǧa-d Yuciya ;

(src)="b.MAT.1.11.1"> አሞፅም ኢዮስያስን ወለደ ፤ ኢዮስያስም በባቢሎን ምርኮ ጊዜ ኢኮንያንንና ወንድሞቹን ወለደ ።
(trg)="b.MAT.1.11.1"> Yuciya yeǧǧa-d Yixunya akk-d watmaten-is , di lweqt i deg iqaldiyen wwin at Isṛail d imeḥbas ɣer tmurt n Babilun .

(src)="b.MAT.1.12.1"> ከባቢሎንም ምርኮ በኋላ ኢኮንያን ሰላትያልን ወለደ ፤ ሰላትያልም ዘሩባቤልን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.12.1"> Mbeɛd lweqt n usgiǧǧi ɣer tmurtn Babilun , Yixunya yeǧǧa-d Calatyel ; Calatyel yeǧǧa-d Zurubabil .

(src)="b.MAT.1.13.1"> ዘሩባቤልም አብዩድን ወለደ ፤ አብዩድም ኤልያቄምን ወለደ ፤ ኤልያቄምም አዛርን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.13.1"> Zurubabil yeǧǧa-d Abihud .
(trg)="b.MAT.1.13.2"> Abihud yeǧǧa-d Ilyaqim ; Ilyaqim yeǧǧa-d Ɛazuṛ ;

(src)="b.MAT.1.14.1"> አዛርም ሳዶቅን ወለደ ፤ ሳዶቅም አኪምን ወለደ ፤ አኪምም ኤልዩድን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.14.1"> Ɛazuṛ yeǧǧa-d Saduq ; Saduq yeǧǧa-d Yaxin ; Yaxin yeǧǧa-d Ilihud .

(src)="b.MAT.1.15.1"> ኤልዩድም አልዓዛርን ወለደ ፤ አልዓዛርም ማታንን ወለደ ፤ ማታንም ያዕቆብን ወለደ ፤
(trg)="b.MAT.1.15.1"> Ilhud yeǧǧa-d Ilɛazaṛ ; Ilɛazaṛ yeǧǧa-d Mattan ; Mattan yeǧǧa-d Yeɛqub .

(src)="b.MAT.1.16.1"> ያዕቆብም ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያምን እጮኛ ዮሴፍን ወለደ ።
(trg)="b.MAT.1.16.1"> Yeɛqub yeǧǧa-d Yusef , d Yusef agi i d argaz n Meryem i d-yeǧǧan Sidna Ɛisa i gețțusemman Lmasiḥ .

(src)="b.MAT.1.17.1"> እንግዲህ ትውልድ ሁሉ ከአብርሃም እስከ ዳዊት አሥራ አራት ትውልድ ፥ ከዳዊትም እስከ ባቢሎን ምርኮ አሥራ አራት ትውልድ ፥ ከባቢሎንም ምርኮ እስከ ክርስቶስ አሥራ አራት ትውልድ ነው ።
(trg)="b.MAT.1.17.1"> Si lweqt n Sidna Ibṛahim armi d lweqt n Sidna Dawed , ɛeddan ṛbeɛṭac n leǧyal .
(trg)="b.MAT.1.17.2"> Ɛeddan daɣen ṛbeɛṭac n leǧyal si lweqt n Sidna Dawed armi d lweqt n usgiǧǧi ɣer tmurt n Babilun .
(trg)="b.MAT.1.17.3"> Si lweqt-agi n usgiǧǧi armi d lweqt n Lmasiḥ ɛeddan daɣen ṛbeɛṭac n leǧyal .

(src)="b.MAT.1.18.1"> የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበረ ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች ።
(trg)="b.MAT.1.18.1"> Atan wamek i d-ilul Sidna Ɛisa : yemma-s Meryem tella tețwaxḍeb i yiwen wergaz ițțusemman Yusef .
(trg)="b.MAT.1.18.2"> S tezmert n Ṛṛuḥ iqedsen , terfed s tadist uqbel aț-țeddu ț-țislit .

(src)="b.MAT.1.19.1"> እጮኛዋ ዮሴፍም ጻድቅ ሆኖ ሊገልጣት ስላልወደደ በስውር ሊተዋት አሰበ ።
(trg)="b.MAT.1.19.1"> Yusef axḍib-is , yellan d argaz n ṣṣwab , ur yebɣi ara a ț-țicemmet , dɣa yeqsed ad imsefṛaq yid-es s tuffra .

(src)="b.MAT.1.20.1"> እርሱ ግን ይህን ሲያስብ ፥ እነሆ የጌታ መልአክ በሕልም ታየው ፥ እንዲህም አለ ። የዳዊት ልጅ ዮሴፍ ሆይ ፥ ከእርስዋ የተፀነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነውና እጮኛህን ማርያምን ለመውሰድ አትፍራ ።
(trg)="b.MAT.1.20.1"> Akken yețxemmim i waya , yers-ed ɣuṛ-es lmelk n Ṛebbi di targit yenna-yas : A Yusef !
(trg)="b.MAT.1.20.2"> A mmi-s n Dawed !
(trg)="b.MAT.1.20.3"> Ur țțaggad ara aț-țesɛuḍ Meryem ț-țameṭṭut-ik , axaṭer llufan yellan di tɛebbuṭ-is , yusa-yas-d s Ṛṛuḥ iqedsen .

(src)="b.MAT.1.21.1"> ልጅም ትወልዳለች ፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ ።
(trg)="b.MAT.1.21.1"> A d-tesɛu aqcic , a s-tsemmiḍ Ɛisa , axaṭer d nețța ara iselken lumma-s si ddnubat-nsen .

(src)="b.MAT.1.22.1"> በነቢይ ከጌታ ዘንድ ።
(trg)="b.MAT.1.22.1"> Ayagi akk yedṛa iwakken ad ițwakemmel wayen i d-yenna Sidi Ṛebbi seg imi n nnbi Iceɛya :

(src)="b.MAT.1.23.1"> እነሆ ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች ፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል ፥ ትርጓሜውም ። እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው ።
(trg)="b.MAT.1.23.1"> Ațan tɛezrit aț-țerfed tadist , a d-tesɛu aqcic ad ițțusemmi Imanuwil yeɛni : « Ṛebbi yid-nneɣ . »

(src)="b.MAT.1.24.1"> ዮሴፍም ከእንቅልፉ ነቅቶ የጌታ መልአክ እንዳዘዘው አደረገ ፤ እጮኛውንም ወሰደ ፤
(trg)="b.MAT.1.24.1"> Mi i d-yuki Yusef , ixdem ayen i s-d-yenna lmelk n Sidi Ṛebbi , yeqbel Meryem aț-țili ț-țameṭṭut-is ; yewwi-ț-id ɣer wexxam-is .

(src)="b.MAT.1.25.1"> የበኩር ልጅዋንም እስክትወልድ ድረስ አላወቃትም ፤ ስሙንም ኢየሱስ አለው ።
(trg)="b.MAT.1.25.1"> Meɛna ur ț-innul ara armi i d-tesɛa mmi-s iwumi isemma Ɛisa .

(src)="b.MAT.2.1.1"> ኢየሱስም በይሁዳ ቤተ ልሔም በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን በተወለደ ጊዜ ፥ እነሆ ፥ ሰብአ ሰገል ። የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው ? ኮከቡን በምሥራቅ አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና እያሉ ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ ።
(trg)="b.MAT.2.1.1"> Sidna Ɛisa ilul di taddart n Bitelḥem , di tmurt n Yahuda di lweqt n ugellid Hiṛudus ameqqran , kra n imusnawen usan-d si cceṛq ɣer temdint n Lquds , iwakken ad steqsin :

(src)="b.MAT.2.3.1"> ንጉሡ ሄሮድስም ሰምቶ ደነገጠ ፥ ኢየሩሳሌምም ሁሉ ከእርሱ ጋር ፤
(trg)="b.MAT.2.3.1"> Agellid Hiṛudus akk-d imezdaɣ n temdint n Lquds meṛṛa dehcen , yerwi lxaṭer-nsen mi slan s lexbaṛ-agi .

(src)="b.MAT.2.4.1"> የካህናትንም አለቆች የሕዝቡንም ጻፎች ሁሉ ሰብስቦ ክርስቶስ ወዴት እንዲወለድ ጠየቃቸው ።
(trg)="b.MAT.2.4.1"> Hiṛudus yesnejmaɛ-ed akk lmuqedmin d lɛulama n wegdud , isteqsa-ten ɣef wemkan anda ara d-ilal Lmasiḥ ara d-yasen .

(src)="b.MAT.2.5.1"> እነርሱም ። አንቺ ቤተ ልሔም ፥ የይሁዳ ምድር ፥ ከይሁዳ ገዢዎች ከቶ አታንሽም ፤ ሕዝቤን እስራኤልን የሚጠብቅ መስፍን ከአንቺ ይወጣልና ተብሎ በነቢይ እንዲህ ተጽፎአልና በይሁዳ ቤተ ልሔም ነው አሉት ።
(trg)="b.MAT.2.5.1"> Nnan-as : Ahat di tmurt n Yahuda di taddart n Bitelḥem !
(trg)="b.MAT.2.5.2"> Axaṭer atan wayen i gura nnbi Mixa :

(src)="b.MAT.2.7.1"> ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገልን በስውር ጠርቶ ኮከቡ የታየበትን ዘመን ከእነርሱ በጥንቃቄ ተረዳ ፥
(trg)="b.MAT.2.7.1"> Hiṛudus yessawel i imusnawen nni s tuffra , isteqsa-ten si melmi i walan itri-nni .

(src)="b.MAT.2.8.1"> ወደ ቤተ ልሔምም እነርሱን ሰድዶ ። ሂዱ ፥ ስለ ሕፃኑ በጥንቃቄ መርምሩ ፤ ባገኛችሁትም ጊዜ እኔ ደግሞ መጥቼ እንድሰግድለት ንገሩኝ አላቸው ።
(trg)="b.MAT.2.8.1"> Dɣa iceggeɛ-iten ɣer Bitelḥem , yenna-yasen : Nadit lexbaṛ n ṣṣeḥ ɣef weqcic-agi , m ' ara t-tafem , init-iyi-d iwakken ad ṛuḥeɣ ula d nekk a t-ɛabdeɣ .

(src)="b.MAT.2.9.1"> እነርሱም ንጉሡን ሰምተው ሄዱ ፤ እነሆም ፥ በምሥራቅ ያዩት ኮከብ ሕፃኑ ባለበት ላይ መጥቶ እስኪቆም ድረስ ይመራቸው ነበር ።
(trg)="b.MAT.2.9.1"> Mi slan i ugellid , ṛuḥen .
(trg)="b.MAT.2.9.2"> AAkken kan i ffɣen , walan itri-nni i ẓran di cceṛq yezwar , iteddu zdat-sen .
(trg)="b.MAT.2.9.3"> MMi gewweḍ sennig wemkan anda yella weqcic-nni , yeḥbes .

(src)="b.MAT.2.10.1"> ኮከቡንም ባዩ ጊዜ በታላቅ ደስታ እጅግ ደስ አላቸው ።
(trg)="b.MAT.2.10.1"> Feṛḥen aṭas mi walan itri-nni .

(src)="b.MAT.2.11.1"> ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት ፥ ወድቀውም ሰገዱለት ፥ ሣጥኖቻቸውንም ከፍተው እጅ መንሻ ወርቅና ዕጣን ከርቤም አቀረቡለት ።
(trg)="b.MAT.2.11.1"> Kecmen ɣer wexxam-nni , walan llufan akk-d yemma-s Meryem ; tɛeǧben s weqcic-nni dɣa seǧǧden zdat-es .
(trg)="b.MAT.2.11.2"> FFsin tiyemmusin-nsen , fkan-as tirezfin : ddheb , lebxuṛ akk-d leɛṭeṛ ɣlayen .

(src)="b.MAT.2.12.1"> ወደ ሄሮድስም እንዳይመለሱ በሕልም ተረድተው በሌላ መንገድ ወደ አገራቸው ሄዱ ።
(trg)="b.MAT.2.12.1"> Sidi Ṛebbi ixebbeṛ-iten-id di targit ur țțuɣalen ara ɣer Hiṛudus , dɣa uɣalen ɣer tmurt-nsen seg ubrid nniḍen .

(src)="b.MAT.2.13.1"> እነርሱም ከሄዱ በኋላ እነሆ ፥ የጌታ መልአክ በሕልም ለዮሴፍ ታይቶ ። ሄሮድስ ሕፃኑን ሊገድለው ይፈልገዋልና ተነሣ ፥ ሕፃኑንና እናቱንም ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ ፥ እስክነግርህም ድረስ በዚያ ተቀመጥ አለው ።
(trg)="b.MAT.2.13.1"> Mi ṛuḥen , lmelk n Sidi Ṛebbi idheṛ-as-ed i Yusef di targit , yenna-yas-ed : -- Kker , ddem aqcic akk-d yemma-s , rewlet ɣer tmurt n Maṣeṛ , qqimet dinna alamma nniɣ-ak-ed a d-tuɣaleḍ , axaṭer Hiṛudus ad iqelleb ɣef weqcic-agi iwakken a t-ineɣ .

(src)="b.MAT.2.14.1"> እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን በሌሊት ያዘና ከጌታ ዘንድ በነቢይ ። ልጄን ከግብፅ ጠራሁት የተባለው እንዲፈጸም ወደ ግብፅ ሄደ ፥ ሄሮድስም እስኪሞት ድረስ በዚያ ኖረ ።
(trg)="b.MAT.2.14.1"> Yusef ikker yewwi aqcic-nni akk-d yemma-s deg iḍ , yerwel ɣer tmurt n Maṣeṛ .

(src)="b.MAT.2.16.1"> ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገል እንደ ተሣለቁበት ባየ ጊዜ እጅግ ተቆጣና ልኮ ከሰብአ ሰገል እንደ ተረዳው ዘመን በቤተ ልሔምና በአውራጃዋ የነበሩትን ፥ ሁለት ዓመት የሆናቸውን ከዚያም የሚያንሱትን ሕፃናት ሁሉ አስገደለ ።
(trg)="b.MAT.2.16.1"> Mi gwala Hiṛudus belli kelxen-t imusnawen-nni , ikcem-it zzɛaf d ameqqran , iceggeɛ ɣer taddart n Bitelḥem akk-d ț-țmura i s-d-izzin , ad nɣen arrac meṛṛa yesɛan si sin iseggasen d akessar , s wakken yella leḥsab i s-d-fkan imusnawen-nni .

(src)="b.MAT.2.17.1"> ያን ጊዜ በነቢዩ በኤርምያስ ፥ ድምፅ በራማ ተሰማ ፥ ልቅሶና ብዙ ዋይታ ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች ፥ መጽናናትም አልወደደችም ፥ የሉምና የተባለው ተፈጸመ ።
(trg)="b.MAT.2.17.1"> Dɣa yețwakemmel wayen i d yenna nnbi Irmiya :

(src)="b.MAT.2.19.1"> ሄሮድስም ከሞተ በኋላ ፥ እነሆ ፥ የጌታ መልአክ በግብፅ ለዮሴፍ በሕልም ታይቶ ።
(trg)="b.MAT.2.19.1"> Mi gemmut Hiṛudus ameqqran , lmelk n Sidi Ṛebbi iweḥḥa-d i Yusef di targit mi gella di tmurt n Maṣer ,

(src)="b.MAT.2.20.1"> የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ ።
(trg)="b.MAT.2.20.1"> yenna-yas : Kker , ddem aqcic d yemma-s tuɣaleḍ ɣer tmurt n wat Isṛail , axaṭer wid yebɣan ad nɣen aqcic-nni , mmuten .

(src)="b.MAT.2.21.1"> እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን ያዘና ወደ እስራኤል አገር ገባ ።
(trg)="b.MAT.2.21.1"> Yusef iddem aqcic-nni d yemma-s , yuɣal ɣer tmurt n wat Isṛail

(src)="b.MAT.2.22.1"> በአባቱም በሄሮድስ ፈንታ አርኬላዎስ በይሁዳ እንደ ነገሠ በሰማ ጊዜ ፥ ወደዚያ መሄድን ፈራ ፤ በሕልምም ተረድቶ ወደ ገሊላ አገር ሄደ ፤
(trg)="b.MAT.2.22.1"> Meɛna mi gesla belli d Aṛxilyus mmi-s n Hiṛudus , i gellan d agellid ɣef tmurt n Yahuda , yuggad .
(trg)="b.MAT.2.22.2"> SSidi Ṛebbi iɛeggen-as-ed di targit , iṛuḥ ɣer tmurt n Jlili ,

(src)="b.MAT.2.23.1"> በነቢያት ። ናዝራዊ ይባላል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ፥ ናዝሬት ወደምትባል ከተማ መጥቶ ኖረ ።
(trg)="b.MAT.2.23.1"> izdeɣ deg yiwet n taddart ițțusemman Naṣaret , iwakken ad yedṛu wayen i d-nnan lenbiya : Ad ițțusemmi Anaṣari .

(src)="b.MAT.3.1.1"> በዚያም ወራት መጥምቁ ዮሐንስ ። መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ ብሎ በይሁዳ ምድረ በዳ እየሰበከ መጣ ።
(trg)="b.MAT.3.1.1"> Deg wussan-nni , iban-ed Yeḥya aɣeṭṭas , yețbecciṛ deg unezṛuf n tmurt n Yahuda ,

(src)="b.MAT.3.3.1"> በነቢዩ በኢሳይያስ ። የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ የተባለለት ይህ ነውና ።
(trg)="b.MAT.3.3.1"> Fell-as i d-immeslay nnbi Iceɛya mi d-yenna : Ț-țaɣect n win ițɛeggiḍen di lxali : Heggit abrid n Sidi Ṛebbi , ssemsawit iberdan-is .

(src)="b.MAT.3.4.1"> ራሱም ዮሐንስ የግመል ጠጉር ልብስ ነበረው ፥ በወገቡም ጠፍር ይታጠቅ ነበር ፤ ምግቡም አንበጣና የበረሀ ማር ነበረ ።
(trg)="b.MAT.3.4.1"> Yeḥya yelsa llebsa yețwaxedmen s ccɛeṛ n welɣem , tabagust n weglim ɣef wammas-is , tamɛict-is d ibẓaẓ akk-d tament n lexla .

(src)="b.MAT.3.5.1"> ያን ጊዜ ኢየሩሳሌም ይሁዳም ሁሉ በዮርዳኖስም ዙሪያ ያለ አገር ሁሉ ወደ እርሱ ይወጡ ነበር ፤
(trg)="b.MAT.3.5.1"> Imezdaɣ meṛṛa n temdint n Lquds , tamurt n Yahuda akk-d tmura i d-yezzin i wasif n Urdun , țțasen-d ɣuṛ-es

(src)="b.MAT.3.6.1"> ኃጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር ።
(trg)="b.MAT.3.6.1"> iwakken a d-qiṛṛen s ddnubat nsen , nețța yesseɣḍas-iten deg wasif nni n Urdun .

(src)="b.MAT.3.7.1"> ዳሩ ግን ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ብዙዎች ወደ ጥምቀቱ ሲመጡ ባየ ጊዜ ፥ እንዲህ አላቸው ። እናንተ የእፉኝት ልጆች ፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ ?
(trg)="b.MAT.3.7.1"> Mi gwala aṭas n at ifariziyen d isaduqiyen i d-ițasen ad țwaɣeḍsen , yenna-yasen : A ccetla n izerman , anwa i kkun isfaqen belli tzemrem aț-țrewlem i lḥisab i d-iteddun ?

(src)="b.MAT.3.8.1"> እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ ፤
(trg)="b.MAT.3.8.1"> Sbeggnet-ed s lecɣal-nwen belli tettubem , tbeddlem tikli .

(src)="b.MAT.3.9.1"> በልባችሁም ። አብርሃም አባት አለን እንደምትሉ አይምሰላችሁ ፤ እላችኋለሁና ። ከነዚህ ድንጋዮች ለአብርሃም ልጆች ሊያስነሣለት እግዚአብሔር ይችላል ።
(trg)="b.MAT.3.9.1"> Ur qqaṛet ara i yiman-nwen : « Sidna Ibṛahim d jeddi-tneɣ » !
(trg)="b.MAT.3.9.2"> Axaṭer , a wen-iniɣ : SSidi Ṛebbi yezmer a d-yefk dderya i Ibṛahim seg idɣaɣen-agi .

(src)="b.MAT.3.10.1"> አሁንስ ምሳር በዛፎች ሥር ተቀምጦአል ፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቈረጣል ወደ እሳትም ይጣላል ።
(trg)="b.MAT.3.10.1"> Ațan ihi tcaquṛt thegga ɣer izuṛan n ttjuṛ , yal ttejṛa ur d-nețțak ara lfakya lɛali , aț-țețwagzem , aț-țețwaḍeggeṛ ɣer tmes .

(src)="b.MAT.3.11.1"> እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል ፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል ፤
(trg)="b.MAT.3.11.1"> Nekk sseɣḍaseɣ-kkun deg waman iwakken aț-țetubem , lameɛna a d-yas yiwen yesɛan tazmert akteṛ-iw , ur uklaleɣ ara a s-fsiɣ ula d arkasen is .
(trg)="b.MAT.3.11.2"> Nețța a kkun-yesseɣḍes s Ṛṛuḥ iqedsen ț-țmes .

(src)="b.MAT.3.12.1"> መንሹም በእጁ ነው ፥ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል ፥ ስንዴውንም በጎተራው ይከታል ፥ ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል ።
(trg)="b.MAT.3.12.1"> Tazzert deg ufus-is , ad yebrez annar-is , ad ijmeɛ irden-is ɣer ikuffan , ma d alim a t-yesseṛɣ di tmes ur nxețți .

(src)="b.MAT.3.13.1"> ያን ጊዜ ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ ።
(trg)="b.MAT.3.13.1"> Sidna Ɛisa yusa-d si tmurt n Jlili ɣer wasif n Urdun iwakken a t- yesseɣḍes Yeḥya .

(src)="b.MAT.3.14.1"> ዮሐንስ ግን ። እኔ በአንተ ልጠመቅ ያስፈልገኛል አንተም ወደ እኔ ትመጣለህን ? ብሎ ይከለክለው ነበር ።
(trg)="b.MAT.3.14.1"> Yeḥya yugi , yenna-yas : D nekk i geḥwaǧen ad iyi- tesɣeḍseḍ , kečč tusiḍ-ed ɣuṛ-i iwakken a k-sɣeḍseɣ !

(src)="b.MAT.3.15.1"> ኢየሱስም መልሶ ። አሁንስ ፍቀድልኝ ፤ እንዲህ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና አለው ። ያን ጊዜ ፈቀደለት ።
(trg)="b.MAT.3.15.1"> Sidna Ɛisa yerra-yas : Anef tura !
(trg)="b.MAT.3.15.2"> Akkagi i glaq a nexdem lebɣi n Sidi Ṛebbi !
(trg)="b.MAT.3.15.3"> DDɣa Yeḥya yunef-as .

(src)="b.MAT.3.16.1"> ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ ፤ እነሆም ፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ ፤
(trg)="b.MAT.3.16.1"> Mi gețwaɣḍes Sidna Ɛisa , yeffeɣ-ed seg waman ; imiren kan ldin igenwan , yers-ed fell-as Ṛṛuḥ n Sidi Ṛebbi s ṣṣifa n tetbirt .

(src)="b.MAT.3.17.1"> እነሆም ፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ ። በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ ።
(trg)="b.MAT.3.17.1"> Tekka-d yiwet n taɣect seg igenwan , tenna-d : «` Wagi d Mmi ameɛzuz, deg-s i gella lfeṛḥ-iw ! »

(src)="b.MAT.4.1.1"> ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው ፥
(trg)="b.MAT.4.1.1"> Imiren Ṛṛuḥ iqedsen yewwi Sidna Ɛisa ɣer unezṛuf iwakken a t-ijeṛṛeb Cciṭan .

(src)="b.MAT.4.2.1"> አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ ።
(trg)="b.MAT.4.2.1"> Mi guẓam ṛebɛin wussan d ṛebɛin wuḍan , yuɣal yelluẓ .

(src)="b.MAT.4.3.1"> ፈታኝም ቀርቦ ። የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ ፥ እነዚህ ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ በል አለው ።
(trg)="b.MAT.4.3.1"> Iqeṛṛeb ɣuṛ-es Yeblis yenna-yas : Ma d Mmi-s n Ṛebbi i telliḍ , ini-yasen i yedɣaɣen-agi ad uɣalen d aɣṛum .

(src)="b.MAT.4.4.1"> እርሱም መልሶ ። ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል አለው ።
(trg)="b.MAT.4.4.1"> Sidna Ɛisa yerra-yas : Yura di tira iqedsen : Mačči s weɣṛum kan ara iɛic wemdan , lameɛna s mkul awal i d-ițasen s ɣuṛ Sidi Ṛebbi .

(src)="b.MAT.4.5.1"> ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደውና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ ።
(trg)="b.MAT.4.5.1"> Cciṭan yewwi-t ɣer temdint n Lquds issers-it ɣef yixef n lǧameɛ iqedsen ,

(src)="b.MAT.4.6.1"> መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ ፥ ወደ ታች ራስህን ወርውር አለው ።
(trg)="b.MAT.4.6.1"> yenna-yas : Ma d Mmi-s n Ṛebbi i telliḍ , ḍeggeṛ iman-ik d akessar , anaɣ yura : Sidi Ṛebbi ad yefk lameṛ i lmalayekkat-is fell-ak , aa k-awint ger ifassen-nsent iwakken ad ḥadrent aḍar-ik ɣef yedɣaɣe n .

(src)="b.MAT.4.7.1"> ኢየሱስም ። ጌታን አምላክህን አትፈታተነው ተብሎ ደግሞ ተጽፎአል አለው ።
(trg)="b.MAT.4.7.1"> Sidna Ɛisa yerra-yas : Yura daɣen : Ur tețjeṛṛibeḍ ara Sidi Ṛebbi IIllu-inek .

(src)="b.MAT.4.8.1"> ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው ፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ ።
(trg)="b.MAT.4.8.1"> Cciṭan yewwi-t daɣen ɣef wedrar ɛlayen , isken-as-ed tigeldiwin meṛṛa n ddunit d lɛaḍima-nsent , yenna-yas :

(src)="b.MAT.4.9.1"> ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ አለው ።
(trg)="b.MAT.4.9.1"> A k-tent-fkeɣ meṛṛa ma yella tseǧǧdeḍ zdat-i a yi-tɛebdeḍ .

(src)="b.MAT.4.10.1"> ያን ጊዜ ኢየሱስ ። ሂድ ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው ።
(trg)="b.MAT.4.10.1"> Sidna Ɛisa yenna-yas : Beɛɛed akkin fell-i a Cciṭan , axaṭer yura : Anagar Sidi Ṛebbi-inek ara tɛebdeḍ , i nețța kan iwumi ara tseǧdeḍ .

(src)="b.MAT.4.11.1"> ያን ጊዜ ዲያቢሎስ ተወው ፥ እነሆም ፥ መላእክት ቀርበው ያገለግሉት ነበር ።
(trg)="b.MAT.4.11.1"> Dɣa Cciṭan iṭṭaxeṛ fell-as .
(trg)="b.MAT.4.11.2"> Imiren usant-ed lmalayekkat ɣuṛ-es , iwakken a s-qedcent .

(src)="b.MAT.4.12.1"> ኢየሱስም ዮሐንስ አልፎ እንደ ተሰጠ በሰማ ጊዜ ወደ ገሊላ ፈቀቅ ብሎ ሄደ ።
(trg)="b.MAT.4.12.1"> Mi gesla s Yeḥya yețwaḥbes , Sidna Ɛisa yuɣal ɣer tmurt n Jlili .

(src)="b.MAT.4.13.1"> ናዝሬትንም ትቶ በዛብሎንና በንፍታሌም አገር በባሕር አጠገብ ወደ አለችው ወደ ቅፍርናሆም መጥቶ ኖረ ።
(trg)="b.MAT.4.13.1"> Iffeɣ si taddart n Naṣaret , iṛuḥ ad izdeɣ di Kafernaḥum ; ț-țamdint yyellan rrif n lebḥeṛ di leǧwahi n tmura n Zabulun d Nefṭali ,

(src)="b.MAT.4.14.1"> በነቢዩም በኢሳይያስ ። የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር ፥ የባሕር መንገድ ፥ በዮርዳኖስ ማዶ ፥ የአሕዛብ ገሊላ ፤ በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ ፥ በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው
(trg)="b.MAT.4.14.1"> iwakken ad yedṛu wayen yenna nnbi Iceɛya :

(src)="b.MAT.4.17.1"> የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ ። ከዚያ ዘመን ጀምሮ ኢየሱስ ። መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ እያለ ይሰብክ ጀመር ።
(trg)="b.MAT.4.17.1"> Seg imiren , Sidna Ɛisa yebda yețbecciṛ yeqqaṛ : Tubet , uɣalet-ed ɣer webrid , axaṭer tagelda n igenwan tqeṛṛeb-ed .

(src)="b.MAT.4.18.1"> በገሊላ ባሕር አጠገብ ሲመላለስም ሁለት ወንድማማች ጴጥሮስ የሚሉትን ስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን መረባቸውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ ፥ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና ።
(trg)="b.MAT.4.18.1"> Mi gțeddu Sidna Ɛisa ɣef rrif n lebḥeṛ n Jlili , iwala sin iḥewwaten : SSemɛun ițțusemman Buṭrus akk-d gma-s Andriyus .
(trg)="b.MAT.4.18.2"> Llan ṭeggiṛen icebbaken-nsen ɣer lebḥeṛ , țṣeggiḍen .

(src)="b.MAT.4.19.1"> እርሱም ። በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ አላቸው ።
(trg)="b.MAT.4.19.1"> Yenna-yasen : Ddut-ed yid-i , a kkun-rreɣ d iṣeggaḍen n yemdanen .

(src)="b.MAT.4.20.1"> ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት ።
(trg)="b.MAT.4.20.1"> Dɣa imiren kan , ǧǧan icebbaken nsen , ddan yid-es .

(src)="b.MAT.4.21.1"> ከዚያም እልፍ ብሎ ሌሎችን ሁለት ወንድማማች የዘብዴዎስን ልጅ ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ከአባታቸው ከዘብዴዎስ ጋር በታንኳ መረባቸውን ሲያበጁ አየ ፤ ጠራቸውም ።
(trg)="b.MAT.4.21.1"> Mi gerna yelḥa kra , iwala sin watmaten nniḍen : Yeɛqub d Yuḥenna yellan d arraw n Zabadi .
(trg)="b.MAT.4.21.2"> LLlan akk-d baba-tsen di teflukt , țxiḍin icebbaken-nsen .

(src)="b.MAT.4.22.1"> እነርሱም ወዲያው ታንኳይቱንና አባታቸውን ትተው ተከተሉት ።
(trg)="b.MAT.4.22.1"> Yessawel-asen , imiren kan ǧǧan dinna baba-tsen , taflukt-nni , ṛuḥen ddan yid-es .

(src)="b.MAT.4.23.1"> ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስተማረ የመንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዞር ነበር ።
(trg)="b.MAT.4.23.1"> Syenna , Sidna Ɛisa yekka-d tamurt n Jlili meṛṛa , yesselmad di leǧwameɛ n wat Isṛail , yețbecciṛ lexbaṛ n lxiṛ n tgeldit n Ṛebbi , isseḥlay yal aṭan d yal leɛyubat n lɣaci .

(src)="b.MAT.4.24.1"> ዝናውም ወደ ሶርያ ሁሉ ወጣ ፤ በልዩ ልዩ ደዌና ሥቃይም ተይዘው የታመሙትን ሁሉ አጋንንትም ያደሩባቸውን በጨረቃም የሚነሣባቸውን ሽባዎችንም ወደ እርሱ አመጡ ፥ ፈወሳቸውም ።
(trg)="b.MAT.4.24.1"> Slan yis ula di tmurt n Surya meṛṛa ; țțawin-as-ed imuḍan i ghelken si mkul aṭan : wid ițwamelken , wid iwumi yețṛuḥu leɛqel akk-d wukrifen .
(trg)="b.MAT.4.24.2"> Sidna Ɛisa isseḥla-ten akk .

(src)="b.MAT.4.25.1"> ከገሊላም ከአሥሩ ከተማም ከኢየሩሳሌምም ከይሁዳም ከዮርዳኖስም ማዶ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት ።
(trg)="b.MAT.4.25.1"> D izumal n lɣaci i t-id-itebɛen si tmurt n Jlili , si ɛecṛa n temdinin-nni , si temdint n Lquds , si tmurt n Yahuda akk-d leǧwahi yellan agemmaḍ i wasif n Urdun .

(src)="b.MAT.5.1.1"> ሕዝቡንም አይቶ ወደ ተራራ ወጣ ፤ በተቀመጠም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀረቡ ፤
(trg)="b.MAT.5.1.1"> Mi gwala annect-nni n lɣaci , Sidna Ɛisa yuli ɣer wedrar iqqim .
(trg)="b.MAT.5.1.2"> Inelmaden-is qeṛṛben ɣuṛ-es ,

(src)="b.MAT.5.2.1"> አፉንም ከፍቶ አስተማራቸው እንዲህም አለ ።
(trg)="b.MAT.5.2.1"> dɣa ibda isselmad-iten :

(src)="b.MAT.5.3.1"> በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው ፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና ።
(trg)="b.MAT.5.3.1"> D iseɛdiyen wid ițeddun s neyya , aaxaṭer tagelda n igenwan d ayla-nsen !

(src)="b.MAT.5.4.1"> የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው ፥ መፅናናትን ያገኛሉና ።
(trg)="b.MAT.5.4.1"> D iseɛdiyen wid ițrun , axaṭer ad țwaṣebbṛen !

(src)="b.MAT.5.5.1"> የዋሆች ብፁዓን ናቸው ፥ ምድርን ይወርሳሉና ።
(trg)="b.MAT.5.5.1"> D iseɛdiyen wid ḥninen , aaxaṭer ad weṛten tamurt i sen-iwɛed Sidi Ṛebbi !

(src)="b.MAT.5.6.1"> ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓን ናቸው ፥ ይጠግባሉና ።
(trg)="b.MAT.5.6.1"> D iseɛdiyen wid illuẓen , iffuden lḥeqq , axaṭer ad ṛwun !

(src)="b.MAT.5.7.1"> የሚምሩ ብፁዓን ናቸው ፥ ይማራሉና ።
(trg)="b.MAT.5.7.1"> D iseɛdiyen wid yesɛan ṛṛeḥma deg wulawen-nsen , aaxaṭer ad iḥunn fell-asen Sidi Ṛebbi !

(src)="b.MAT.5.8.1"> ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው ፥ እግዚአብሔርን ያዩታልና ።
(trg)="b.MAT.5.8.1"> D iseɛdiyen wid iwumi yeṣfa wul , axaṭer ad walin Sidi Ṛebbi !

(src)="b.MAT.5.9.1"> የሚያስተራርቁ ብፁዓን ናቸው ፥ የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና ።
(trg)="b.MAT.5.9.1"> D iseɛdiyen wid i d-isrusun talwit , aad țțusemmin d arraw n Sidi Ṛebbi !

(src)="b.MAT.5.10.1"> ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው ፥ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና ።
(trg)="b.MAT.5.10.1"> D iseɛdiyen wid ițțuqehṛen ɣef lḥeqq , aaxaṭer ddewla igenwan d ayla-nsen !

(src)="b.MAT.5.11.1"> ሲነቅፉአችሁና ሲያሳድዱአችሁ በእኔም ምክንያት ክፉውን ሁሉ በውሸት ሲናገሩባችሁ ብፁዓን ናችሁ ።
(trg)="b.MAT.5.11.1"> D iseɛdiyen ara tilim , m ' ara kkun-regmen , mm ' ara tețwaqehṛem , m ' ara xedmen deg-wen lbaṭel ɣef ddemma-w .

(src)="b.MAT.5.12.1"> ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነውና ደስ ይበላችሁ ፥ ሐሴትም አድርጉ ፤ ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያትን እንዲሁ አሳድደዋቸዋልና ።
(trg)="b.MAT.5.12.1"> Feṛḥet , ilit di lfeṛḥ , axaṭer ṛṛezq-nwen d ameqqran deg igenwan , aakka i țwaqehṛen lenbiya i kkun-id izwaren .

(src)="b.MAT.5.13.1"> እናንተ የምድር ጨው ናችሁ ፤ ጨው አልጫ ቢሆን ግን በምን ይጣፍጣል ? ወደ ውጭ ተጥሎ በሰው ከመረገጥ በቀር ወደ ፊት ለምንም አይጠቅምም ።
(trg)="b.MAT.5.13.1"> D kunwi i d lmelḥ n ddunit , lameɛna ma tṛuḥ-as lbenna i lmelḥ , s wacu ara s-ț-id-nerr ?
(trg)="b.MAT.5.13.2"> Yelha kan ma nḍeggeṛ-it ɣer beṛṛa a t-rekkḍen yemdanen .

(src)="b.MAT.5.14.1"> እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም ።
(trg)="b.MAT.5.14.1"> D kunwi i ț-țafat n ddunit ; taddart yellan ɣef wudrar ulamek ara teffer !

(src)="b.MAT.5.15.1"> መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል ።
(trg)="b.MAT.5.15.1"> Akken daɣen , ur nceɛɛel ara taftilt iwakken a ț-nɣumm s kra , meɛna a ț-nessers ɣef lmeṣbeḥ , iwakken aț-țfeǧǧeǧ i wid akk yellan deg wexxam .

(src)="b.MAT.5.16.1"> መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ ።
(trg)="b.MAT.5.16.1"> Akka i glaq aț-țecceɛceɛ tafat-nwen zdat yemdanen , iwakken ad walin lecɣal-nwen ilhan , yerna ad ḥemden Baba-twen yellan deg igenwan .

(src)="b.MAT.5.17.1"> እኔ ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ ፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም ።
(trg)="b.MAT.5.17.1"> Ɣuṛ-wat aț-țɣilem usiɣ-ed ad sseɣliɣ ayen i d-tenna ccariɛa d wayen i d-nnan lenbiya !
(trg)="b.MAT.5.17.2"> Ur d-usiɣ ara ad sseɣliɣ , lameɛna usiɣ-ed ad snekmaleɣ .