# am/Amharic.xml.gz
# fr/French.xml.gz


(src)="b.GEN.1.1.1"> በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ ።
(trg)="b.GEN.1.1.1"> Au commencement , Dieu créa les cieux et la terre .

(src)="b.GEN.1.2.1"> ምድርም ባዶ ነበረች ፥ አንዳችም አልነበረባትም ፤ ጨለማም በጥልቁ ላይ ነበረ ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር ።
(trg)="b.GEN.1.2.1"> La terre était informe et vide : il y avait des ténèbres à la surface de l`abîme , et l`esprit de Dieu se mouvait au-dessus des eaux .

(src)="b.GEN.1.3.1"> እግዚአብሔርም ። ብርሃን ይሁን ኣለ ፤ ብርሃንም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.3.1"> Dieu dit : Que la lumière soit !
(trg)="b.GEN.1.3.2"> Et la lumière fut .

(src)="b.GEN.1.4.1"> እግዚአብሔርም ብርሃኑ መልካም እንደ ሆነ አየ ፤ እግዚብሔርም ብርሃንንና ጨለማን ለየ ።
(trg)="b.GEN.1.4.1"> Dieu vit que la lumière était bonne ; et Dieu sépara la lumière d`avec les ténèbres .

(src)="b.GEN.1.5.1"> እግዚአብሔርም ብርሃኑን ቀን ብሎ ጠራው ፥ ጨለማውንም ሌሊት አለው ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ አንድ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.5.1"> Dieu appela la lumière jour , et il appela les ténèbres nuit .
(trg)="b.GEN.1.5.2"> Ainsi , il y eut un soir , et il y eut un matin : ce fut le premier jour .

(src)="b.GEN.1.6.1"> እግዚአብሔርም ። በውኆች መካከል ጠፈር ይሁን ፥ በውኃና በውኃ መካከልም ይክፈል አለ ።
(trg)="b.GEN.1.6.1"> Dieu dit : Qu`il y ait une étendue entre les eaux , et qu`elle sépare les eaux d`avec les eaux .

(src)="b.GEN.1.7.1"> እግዚአብሔርም ጠፈርን አደረገ ፥ ከጠፈር በታችና ከጠፈር በላይ ያሉትንም ውኆች ለየ ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.7.1"> Et Dieu fit l`étendue , et il sépara les eaux qui sont au-dessous de l`étendue d`avec les eaux qui sont au-dessus de l`étendue .
(trg)="b.GEN.1.7.2"> Et cela fut ainsi .

(src)="b.GEN.1.8.1"> እግዚአብሔር ጠፈርን ሰማይ ብሎ ጠራው ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ ሁለተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.8.1"> Dieu appela l`étendue ciel .
(trg)="b.GEN.1.8.2"> Ainsi , il y eut un soir , et il y eut un matin : ce fut le second jour .

(src)="b.GEN.1.9.1"> እግዚአብሔርም ። ከሰማይ በታች ያለው ውኃ በአንድ ስፍራ ይሰብሰብ ፥ የብሱም ይገለጥ አለ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.9.1"> Dieu dit : Que les eaux qui sont au-dessous du ciel se rassemblent en un seul lieu , et que le sec paraisse .
(trg)="b.GEN.1.9.2"> Et cela fut ainsi .

(src)="b.GEN.1.10.1"> እግዚአብሔርም የብሱን ምድር ብሎ ጠራው ፤ የውኃ መከማቻውንም ባሕር አለው ፤ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.10.1"> Dieu appela le sec terre , et il appela l`amas des eaux mers .
(trg)="b.GEN.1.10.2"> Dieu vit que cela était bon .

(src)="b.GEN.1.11.1"> እግዚአብሔርም ። ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.11.1"> Puis Dieu dit : Que la terre produise de la verdure , de l`herbe portant de la semence , des arbres fruitiers donnant du fruit selon leur espèce et ayant en eux leur semence sur la terre .
(trg)="b.GEN.1.11.2"> Et cela fut ainsi .

(src)="b.GEN.1.12.1"> ምድርም ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ አበቀለች ። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.12.1"> La terre produisit de la verdure , de l`herbe portant de la semence selon son espèce , et des arbres donnant du fruit et ayant en eux leur semence selon leur espèce .
(trg)="b.GEN.1.12.2"> Dieu vit que cela était bon .

(src)="b.GEN.1.13.1"> ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ ሦስተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.13.1"> Ainsi , il y eut un soir , et il y eut un matin : ce fut le troisième jour .

(src)="b.GEN.1.14.1"> እግዚአብሔርም አለ ። ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ ብርሃናት በሰማይ ጠፈር ይሁኑ ፤ ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ ፤
(trg)="b.GEN.1.14.1"> Dieu dit : Qu`il y ait des luminaires dans l`étendue du ciel , pour séparer le jour d`avec la nuit ; que ce soient des signes pour marquer les époques , les jours et les années ;

(src)="b.GEN.1.15.1"> በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር ብርሃናት ይሁኑ ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.15.1"> et qu`ils servent de luminaires dans l`étendue du ciel , pour éclairer la terre .
(trg)="b.GEN.1.15.2"> Et cela fut ainsi .

(src)="b.GEN.1.16.1"> እግዚአብሔርም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን ፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን ፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ ።
(trg)="b.GEN.1.16.1"> Dieu fit les deux grands luminaires , le plus grand luminaire pour présider au jour , et le plus petit luminaire pour présider à la nuit ; il fit aussi les étoiles .

(src)="b.GEN.1.17.1"> እግዚአብሔርም በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር አኖራቸው ፤
(trg)="b.GEN.1.17.1"> Dieu les plaça dans l`étendue du ciel , pour éclairer la terre ,

(src)="b.GEN.1.18.1"> በቀንም በሌሊትም እንዲሠለጥኑ ፥ ብርሃንንና ጨለማንም እንዲለዩ ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.18.1"> pour présider au jour et à la nuit , et pour séparer la lumière d`avec les ténèbres .
(trg)="b.GEN.1.18.2"> Dieu vit que cela était bon .

(src)="b.GEN.1.19.1"> ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ አራተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.19.1"> Ainsi , il y eut un soir , et il y eut un matin : ce fut le quatrième jour .

(src)="b.GEN.1.20.1"> እግዚአብሔርም አለ ። ውኃ ሕያው ነፍስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾች ታስገኝ ፥ ወፎችም ከምድር በላይ ከሰማይ ጠፈር በታች ይብረሩ ።
(trg)="b.GEN.1.20.1"> Dieu dit : Que les eaux produisent en abondance des animaux vivants , et que des oiseaux volent sur la terre vers l`étendue du ciel .

(src)="b.GEN.1.21.1"> እግዚአብሔርም ታላላቆች አንበሪዎችን ፥ ውኃይቱ እንደ ወገኑ ያስገኘቻቸውንም ተንቀሳቃሾቹን ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ ፥ እንደ ወገኑ የሚበሩትንም ወፎች ሁሉ ፈጠረ ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.21.1"> Dieu créa les grands poissons et tous les animaux vivants qui se meuvent , et que les eaux produisirent en abondance selon leur espèce ; il créa aussi tout oiseau ailé selon son espèce .
(trg)="b.GEN.1.21.2"> Dieu vit que cela était bon .

(src)="b.GEN.1.22.1"> እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ባረካቸው ። ብዙ ተባዙም የባሕርንም ውኃ ሙሉአት ፤ ወፎችም በምድር ላይ ይብዙ ።
(trg)="b.GEN.1.22.1"> Dieu les bénit , en disant : Soyez féconds , multipliez , et remplissez les eaux des mers ; et que les oiseaux multiplient sur la terre .

(src)="b.GEN.1.23.1"> ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ አምስተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.23.1"> Ainsi , il y eut un soir , et il y eut un matin : ce fut le cinquième jour .

(src)="b.GEN.1.24.1"> እግዚአብሔርም አለ ። ምድር ሕያዋን ፍጥረታትን እንደ ወገኑ ፥ እንስሳትንና ተንቀሳቃሾችን የምድር አራዊትንም እንደ ወገኑ ፥ ታውጣ ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.24.1"> Dieu dit : Que la terre produise des animaux vivants selon leur espèce , du bétail , des reptiles et des animaux terrestres , selon leur espèce .
(trg)="b.GEN.1.24.2"> Et cela fut ainsi .

(src)="b.GEN.1.25.1"> እግዚአብሔር የምድር አራዊትን እንደ ወገኑ አደረገ ፥ እንስሳውንም እንደ ወገኑ ፥ የመሬት ተንቀሳቃሾችንም እንደ ወገኑ አደረገ ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ ።
(trg)="b.GEN.1.25.1"> Dieu fit les animaux de la terre selon leur espèce , le bétail selon son espèce , et tous les reptiles de la terre selon leur espèce .
(trg)="b.GEN.1.25.2"> Dieu vit que cela était bon .

(src)="b.GEN.1.26.1"> እግዚአብሔርም አለ ። ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር ፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን ፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ ።
(trg)="b.GEN.1.26.1"> Puis Dieu dit : Faisons l`homme à notre image , selon notre ressemblance , et qu`il domine sur les poissons de la mer , sur les oiseaux du ciel , sur le bétail , sur toute la terre , et sur tous les reptiles qui rampent sur la terre .

(src)="b.GEN.1.27.1"> እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው ፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው ።
(trg)="b.GEN.1.27.1"> Dieu créa l`homme à son image , il le créa à l`image de Dieu , il créa l`homme et la femme .

(src)="b.GEN.1.28.1"> እግዚአብሔርም ባረካቸው ፥ እንዲህም አላቸው ። ብዙ ፥ ተባዙ ፥ ምድርንም ሙሉአት ፥ ግዙአትም ፤ የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ግዙአቸው ።
(trg)="b.GEN.1.28.1"> Dieu les bénit , et Dieu leur dit : Soyez féconds , multipliez , remplissez la terre , et l`assujettissez ; et dominez sur les poissons de la mer , sur les oiseaux du ciel , et sur tout animal qui se meut sur la terre .

(src)="b.GEN.1.29.1"> እግዚአብሔርም አለ ። እነሆ መብል ይሆናችሁ ዘንድ በምድር ፊት ሁሉ ላይ ዘሩ በእርሱ ያለውን ሐመልማል ሁሉ ፥ የዛፍን ፍሬ የሚያፈራውንና ዘር ያለውንም ዛፍ ሁሉ ሰጠኋችሁ ፤
(trg)="b.GEN.1.29.1"> Et Dieu dit : Voici , je vous donne toute herbe portant de la semence et qui est à la surface de toute la terre , et tout arbre ayant en lui du fruit d`arbre et portant de la semence : ce sera votre nourriture .

(src)="b.GEN.1.30.1"> ለምድርም አራዊት ሁሉ ፥ ለሰማይም ወፎች ሁሉ ፥ ሕያው ነፍስ ላላቸው ለምድር ተንቀሳቃሾችም ሁሉ የሚበቅለው ሐመልማል ሁሉ መብል ይሁንላቸው ፤ እንዲሁም ሆነ ።
(trg)="b.GEN.1.30.1"> Et à tout animal de la terre , à tout oiseau du ciel , et à tout ce qui se meut sur la terre , ayant en soi un souffle de vie , je donne toute herbe verte pour nourriture .
(trg)="b.GEN.1.30.2"> Et cela fut ainsi .

(src)="b.GEN.1.31.1"> እግዚአብሔርም ያደረገውን ሁሉ አየ ፥ እነሆም እጅግ መልካም ነበረ ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ ፥ ስድስተኛ ቀን ።
(trg)="b.GEN.1.31.1"> Dieu vit tout ce qu`il avait fait et voici , cela était très bon .
(trg)="b.GEN.1.31.2"> Ainsi , il y eut un soir , et il y eut un matin : ce fut le sixième jour .

(src)="b.GEN.2.1.1"> ሰማይና ምድር ሠራዊታቸውም ሁሉ ተፈጸሙ ።
(trg)="b.GEN.2.1.1"> Ainsi furent achevés les cieux et la terre , et toute leur armée .

(src)="b.GEN.2.2.1"> እግዚአብሔርም የሠራውን ሥራ በሰባተኛው ቀን ፈጸመ ፤ በሰባተኛውም ቀን ከሠራው ሥራ ሁሉ ዐረፈ ።
(trg)="b.GEN.2.2.1"> Dieu acheva au septième jour son oeuvre , qu`il avait faite : et il se reposa au septième jour de toute son oeuvre , qu`il avait faite .

(src)="b.GEN.2.3.1"> እግዚአብሔርም ሰባተኛውን ቀን ባረከው ቀደሰውም ፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው ከፈጠረው ሥራ ሁሉ በእርሱ ዐርፎአልና ።
(trg)="b.GEN.2.3.1"> Dieu bénit le septième jour , et il le sanctifia , parce qu`en ce jour il se reposa de toute son oeuvre qu`il avait créée en la faisant .

(src)="b.GEN.2.4.1"> እግዚአብሔር አምላክ ሰማይንና ምድርን ባደረገ አምላክ ሰማይንና ምድርን ቀን ፥ በተፈጠሩ ጊዜ የሰማይና የምድር ልደት ይህ ነው ።
(trg)="b.GEN.2.4.1"> Voici les origines des cieux et de la terre , quand ils furent créés .

(src)="b.GEN.2.5.1"> የሜዳ ቁጥቋጦ ሁሉ በምድር ላይ ገና አልነበረም ፤ የሜዳውም ቡቃያ ሁሉ ገና አልበቀለም ነበር ፤ እግዚአብሔር አምላክ ምድር ላይ አላዘነበም ነበርና ፥ ምድርንም የሚሠራባት ሰው አልነበረም ፤
(trg)="b.GEN.2.5.1"> Lorsque l`Éternel Dieu fit une terre et des cieux , aucun arbuste des champs n`était encore sur la terre , et aucune herbe des champs ne germait encore : car l`Éternel Dieu n`avait pas fait pleuvoir sur la terre , et il n`y avait point d`homme pour cultiver le sol .

(src)="b.GEN.2.6.1"> ነገር ግን ጉም ከምድር ትወጣ ነበር ፥ የምድርንም ፊት ሁሉ ታጠጣ ነበር ።
(trg)="b.GEN.2.6.1"> Mais une vapeur s`éleva de la terre , et arrosa toute la surface du sol .

(src)="b.GEN.2.7.1"> እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ከምድር አፈር አበጀው ፤ በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስን እፍ አለበት ፤ ሰውም ሕያው ነፍስ ያለው ሆነ ።
(trg)="b.GEN.2.7.1"> L`Éternel Dieu forma l`homme de la poussière de la terre , il souffla dans ses narines un souffle de vie et l`homme devint un être vivant .

(src)="b.GEN.2.8.1"> እግዚአብሔር አምላክም በምሥራቅ በዔድን ገነትን ተከለ የፈጠረውንም ሰው ከዚያው አኖረው ።
(trg)="b.GEN.2.8.1"> Puis l`Éternel Dieu planta un jardin en Éden , du côté de l`orient , et il y mit l`homme qu`il avait formé .

(src)="b.GEN.2.9.1"> እግዚአብሔር አምላክም ለማየት ደስ የሚያሰኘውን ፥ ለመብላትም መልካም የሆነውን ዛፍ ሁሉ ከምድር አበቀለ ፤ በገነትም መካከል የሕይወትን ዛፍ ፥ መልካምንና ክፉን የሚያስታውቀውንም ዛፍ አበቀለ ።
(trg)="b.GEN.2.9.1"> L`Éternel Dieu fit pousser du sol des arbres de toute espèce , agréables à voir et bons à manger , et l`arbre de la vie au milieu du jardin , et l`arbre de la connaissance du bien et du mal .

(src)="b.GEN.2.10.1"> ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከዔድን ይወጣ ነበር ፤ ከዚያም ለአራት ክፍል ይከፈል ነበር ።
(trg)="b.GEN.2.10.1"> Un fleuve sortait d`Éden pour arroser le jardin , et de là il se divisait en quatre bras .

(src)="b.GEN.2.11.1"> የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው ፤ እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል ፤ የዚያም ምድር ወርቅ ጥሩ ነው ፤
(trg)="b.GEN.2.11.1"> Le nom du premier est Pischon ; c`est celui qui entoure tout le pays de Havila , où se trouve l`or .

(src)="b.GEN.2.12.1"> ከዚያም ሉልና የከበረ ድንጋይ ይገኛል ።
(trg)="b.GEN.2.12.1"> L`or de ce pays est pur ; on y trouve aussi le bdellium et la pierre d`onyx .

(src)="b.GEN.2.13.1"> የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው ፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል ።
(trg)="b.GEN.2.13.1"> Le nom du second fleuve est Guihon ; c`est celui qui entoure tout le pays de Cusch .

(src)="b.GEN.2.14.1"> የሦስተኛውም ወንዝ ስም ጤግሮስ ነው ፤ እርሱም በአሦር ምሥራቅ የሚሄድ ነው ።
(trg)="b.GEN.2.14.1"> Le nom du troisième est Hiddékel ; c`est celui qui coule à l`orient de l`Assyrie .
(trg)="b.GEN.2.14.2"> Le quatrième fleuve , c`est l`Euphrate .

(src)="b.GEN.2.15.1"> አራተኛውም ወንዝ ኤፍራጥስ ነው ። እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ወስዶ ያበጃትም ይጠብቃትም ዘንድ በዔድን ገነት አኖረው ።
(trg)="b.GEN.2.15.1"> L`Éternel Dieu prit l`homme , et le plaça dans le jardin d`Éden pour le cultiver et pour le garder .

(src)="b.GEN.2.16.1"> እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው ። ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ ፤
(trg)="b.GEN.2.16.1"> L`Éternel Dieu donna cet ordre à l`homme : Tu pourras manger de tous les arbres du jardin ;

(src)="b.GEN.2.17.1"> ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና ።
(trg)="b.GEN.2.17.1"> mais tu ne mangeras pas de l`arbre de la connaissance du bien et du mal , car le jour où tu en mangeras , tu mourras .

(src)="b.GEN.2.18.1"> እግዚአብሔር አምላክም አለ ። ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም ፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት ።
(trg)="b.GEN.2.18.1"> L`Éternel Dieu dit : Il n`est pas bon que l`homme soit seul ; je lui ferai une aide semblable à lui .

(src)="b.GEN.2.19.1"> እግዚአብሔር አምላክም የምድር አራዊትንና የሰማይ ወፎችን ሁሉ ከመሬት አደረገ ፤ በምን ስም እንደሚጠራቸውም ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸው ፤ አዳምም ሕያው ነፍስ ላለው ሁሉ በስሙ እንደ ጠራው ስሙ ያው ሆነ ።
(trg)="b.GEN.2.19.1"> L`Éternel Dieu forma de la terre tous les animaux des champs et tous les oiseaux du ciel , et il les fit venir vers l`homme , pour voir comment il les appellerait , et afin que tout être vivant portât le nom que lui donnerait l`homme .

(src)="b.GEN.2.20.1"> አዳምም ለእንስሳት ሁሉ ፥ ለሰማይ ወፎችም ሁሉ ፥ ለምድር አራዊትም ሁሉ ስም አወጣላቸው ፤ ነገር ግን ለአዳም እንደ እርሱ ያለ ረዳት አልተገኘለትም ነበር ።
(trg)="b.GEN.2.20.1"> Et l`homme donna des noms à tout le bétail , aux oiseaux du ciel et à tous les animaux des champs ; mais , pour l`homme , il ne trouva point d`aide semblable à lui .

(src)="b.GEN.2.21.1"> እግዚአብሔር አምላክም በአዳም ከባድ እንቅልፍን ጣለበት ፥ አንቀላፋም ፤ ከጎኑም አንዲት አጥንትን ወስዶ ስፍራውን በሥጋ ዘጋው ።
(trg)="b.GEN.2.21.1"> Alors l`Éternel Dieu fit tomber un profond sommeil sur l`homme , qui s`endormit ; il prit une de ses côtes , et referma la chair à sa place .

(src)="b.GEN.2.22.1"> እግዚአብሔር አምላክም ከአዳም የወሰዳትን አጥንት ሴት አድርጎ ሠራት ፤ ወደ አዳምም አመጣት ።
(trg)="b.GEN.2.22.1"> L`Éternel Dieu forma une femme de la côte qu`il avait prise de l`homme , et il l`amena vers l`homme .

(src)="b.GEN.2.23.1"> አዳምም አለ ። ይህች አጥንት ከአጥንቴ ናት ፥ ሥጋም ከሥጋዬ ናት ፤ እርስዋ ከወንድ ተገኝታለችና ሴት ትባል ።
(trg)="b.GEN.2.23.1"> Et l`homme dit : Voici cette fois celle qui est os de mes os et chair de ma chair ! on l`appellera femme , parce qu`elle a été prise de l`homme .

(src)="b.GEN.2.24.1"> ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል ፥ በሚስቱም ይጣበቃል ፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ ።
(trg)="b.GEN.2.24.1"> C`est pourquoi l`homme quittera son père et sa mère , et s`attachera à sa femme , et ils deviendront une seule chair .

(src)="b.GEN.2.25.1"> አዳምና ሚስቱ ሁለቱም ዕራቁታቸውን ነበሩ ፥ አይተፋፈሩም ነበር ።
(trg)="b.GEN.2.25.1"> L`homme et sa femme étaient tous deux nus , et ils n`en avaient point honte .

(src)="b.GEN.3.1.1"> እባብም እግዚአብሔር አምላክ ከፈጠረው ከምድር አውሬ ሁሉ ይልቅ ተንኰለኛ ነበረ ። ሴቲቱንም ። በውኑ እግዚአብሔር ከገነት ዛፍ ሁሉ እንዳትበሉ አዝዞአልን ? አላት ።
(trg)="b.GEN.3.1.1"> Le serpent était le plus rusé de tous les animaux des champs , que l`Éternel Dieu avait faits .
(trg)="b.GEN.3.1.2"> Il dit à la femme : Dieu a -t-il réellement dit : Vous ne mangerez pas de tous les arbres du jardin ?

(src)="b.GEN.3.2.1"> ሴቲቱም ለእባቡ አለችው ። በገነት ካለው ከዛፍ ፍሬ እንበላለን ፤
(trg)="b.GEN.3.2.1"> La femme répondit au serpent : Nous mangeons du fruit des arbres du jardin .

(src)="b.GEN.3.3.1"> ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ ፥ እግዚአብሔር አለ ። እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም ።
(trg)="b.GEN.3.3.1"> Mais quant au fruit de l`arbre qui est au milieu du jardin , Dieu a dit : Vous n`en mangerez point et vous n`y toucherez point , de peur que vous ne mouriez .

(src)="b.GEN.3.4.1"> እባብም ለሴቲቱ አላት ። ሞትን አትሞቱም ፤
(trg)="b.GEN.3.4.1"> Alors le serpent dit à la femme : Vous ne mourrez point ;

(src)="b.GEN.3.5.1"> ከእርስዋ በበላችሁ ቀን ዓይኖቻችሁ እንዲከፈቱ እንደ እግዚአብሔርም መልካምንና ክፉን የምታውቁ እንድትሆኑ እግዚአብሔር ስለሚያውቅ ነው እንጂ ።
(trg)="b.GEN.3.5.1"> mais Dieu sait que , le jour où vous en mangerez , vos yeux s`ouvriront , et que vous serez comme des dieux , connaissant le bien et le mal .

(src)="b.GEN.3.6.1"> ሴቲቱም ዛፉ ለመብላት ያማረ እንደ ሆነ ፥ ለዓይንም እንደሚያስጎመጅ ፥ ለጥበብም መልካም እንደ ሆነ አየች ፤ ከፍሬውም ወሰደችና በላች ፤ ለባልዋም ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስዋ ጋር በላ ።
(trg)="b.GEN.3.6.1"> La femme vit que l`arbre était bon à manger et agréable à la vue , et qu`il était précieux pour ouvrir l`intelligence ; elle prit de son fruit , et en mangea ; elle en donna aussi à son mari , qui était auprès d`elle , et il en mangea .

(src)="b.GEN.3.7.1"> የሁለቱም ዓይኖች ተከፈቱ ፥ እነርሱም ዕራቁታቸውን እንደ ሆኑ አወቁ ፤ የበለስንም ቅጠሎች ሰፍተው ለእነርሱ ለራሳቸው ግልድም አደረጉ ።
(trg)="b.GEN.3.7.1"> Les yeux de l`un et de l`autre s`ouvrirent , ils connurent qu`ils étaient nus , et ayant cousu des feuilles de figuier , ils s`en firent des ceintures .

(src)="b.GEN.3.8.1"> እነርሱም ቀኑ በመሸ ጊዜ የእግዚአብሔርን የአምላክን ድምፅ ከገነት ውስጥ ሲመላለስ ሰሙ ፤ አዳምና ሚስቱም ከእግዚአብሔር ከአምላክ ፊት በገነት ዛፎች መካከል ተሸሸጉ ።
(trg)="b.GEN.3.8.1"> Alors ils entendirent la voix de l`Éternel Dieu , qui parcourait le jardin vers le soir , et l`homme et sa femme se cachèrent loin de la face de l`Éternel Dieu , au milieu des arbres du jardin .

(src)="b.GEN.3.9.1"> እግዚአብሔር አምላክም አዳምን ጠርቶ ። ወዴት ነህ ? አለው ።
(trg)="b.GEN.3.9.1"> Mais l`Éternel Dieu appela l`homme , et lui dit : Où es -tu ?

(src)="b.GEN.3.10.1"> እርሱም አለ ። በገነት ድምፅህን ሰማሁ ፤ ዕራቁቴንም ስለ ሆንሁ ፈራሁ ፥ ተሸሸግሁም ።
(trg)="b.GEN.3.10.1"> Il répondit : J`ai entendu ta voix dans le jardin , et j`ai eu peur , parce que je suis nu , et je me suis caché .

(src)="b.GEN.3.11.1"> እግዚአብሔርም አለው ። ዕራቁትህን እንደ ሆንህ ማን ነገረህ ? ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍ በውኑ በላህን ?
(trg)="b.GEN.3.11.1"> Et l`Éternel Dieu dit : Qui t`a appris que tu es nu ?
(trg)="b.GEN.3.11.2"> Est -ce que tu as mangé de l`arbre dont je t`avais défendu de manger ?

(src)="b.GEN.3.12.1"> አዳምም አለ ። ከእኔ ጋር እንድትሆን የሰጠኸኝ ሴት እርስዋ ከዛፉ ሰጠችኝና በላሁ ።
(trg)="b.GEN.3.12.1"> L`homme répondit : La femme que tu as mise auprès de moi m`a donné de l`arbre , et j`en ai mangé .

(src)="b.GEN.3.13.1"> እግዚአብሔር አምላክም ሴቲቱን ። ይህ ያደረግሽው ምንድር ነው ? አላት ። ሴቲቱም አለች ። እባብ አሳተኝና በላሁ ።
(trg)="b.GEN.3.13.1"> Et l`Éternel Dieu dit à la femme : Pourquoi as -tu fait cela ?
(trg)="b.GEN.3.13.2"> La femme répondit : Le serpent m`a séduite , et j`en ai mangé .

(src)="b.GEN.3.14.1"> እግዚአብሔር አምላክም እባቡን አለው ። ይህን ስላደረግህ ከእንስሳት ከምድር አራዊትም ሁሉ ተለይተህ አንተ የተረገምህ ትሆናለህ ፤ በሆድህም ትሄዳለህ ፥ አፈርንም በሕይወትህ ዘመን ሁሉ ትበላለህ ።
(trg)="b.GEN.3.14.1"> L`Éternel Dieu dit au serpent : Puisque tu as fait cela , tu seras maudit entre tout le bétail et entre tous les animaux des champs , tu marcheras sur ton ventre , et tu mangeras de la poussière tous les jours de ta vie .

(src)="b.GEN.3.15.1"> በአንተና በሴቲቱ መካከል ፥ በዘርህና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ ፤ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል ፥ አንተም ሰኰናውን ትቀጠቅጣለህ ።
(trg)="b.GEN.3.15.1"> Je mettrai inimitié entre toi et la femme , entre ta postérité et sa postérité : celle -ci t`écrasera la tête , et tu lui blesseras le talon .

(src)="b.GEN.3.16.1"> ለሴቲቱም አለ ። በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል ፥ እርሱም ገዥሽ ይሆናል ።
(trg)="b.GEN.3.16.1"> Il dit à la femme : J`augmenterai la souffrance de tes grossesses , tu enfanteras avec douleur , et tes désirs se porteront vers ton mari , mais il dominera sur toi .

(src)="b.GEN.3.17.1"> አዳምንም አለው ። የሚስትህን ቃል ሰምተሃልና ፥ ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍም በልተሃልና ምድር ከአንተ የተነሣ የተረገመች ትሁን ፤ በሕይወት ዘመንህም ሁሉ በድካም ከእርስዋ ትበላለህ ፤
(trg)="b.GEN.3.17.1"> Il dit à l`homme : Puisque tu as écouté la voix de ta femme , et que tu as mangé de l`arbre au sujet duquel je t`avais donné cet ordre : Tu n`en mangeras point ! le sol sera maudit à cause de toi .
(trg)="b.GEN.3.17.2"> C`est à force de peine que tu en tireras ta nourriture tous les jours de ta vie ,

(src)="b.GEN.3.18.1"> እሾህንና አሜከላን ታበቅልብሃለች ፤ የምድርንም ቡቃያ ትበላለህ ።
(trg)="b.GEN.3.18.1"> il te produira des épines et des ronces , et tu mangeras de l`herbe des champs .

(src)="b.GEN.3.19.1"> ወደ ወጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ በፊትህ ወዝ እንጀራን ትበላለህ ፤ አፈር ነህና ፥ ወደ አፈርም ትመለሳለህና ።
(trg)="b.GEN.3.19.1"> C`est à la sueur de ton visage que tu mangeras du pain , jusqu`à ce que tu retournes dans la terre , d`où tu as été pris ; car tu es poussière , et tu retourneras dans la poussière .

(src)="b.GEN.3.20.1"> አዳምም ለሚስቱ ሔዋን ብሎ ስም አወጣ ፥ የሕያዋን ሁሉ እናት ናትና ።
(trg)="b.GEN.3.20.1"> Adam donna à sa femme le nom d`Eve : car elle a été la mère de tous les vivants .

(src)="b.GEN.3.21.1"> እግዚአብሔር አምላክም ለአዳምና ለሚስቱ የቁርበትን ልብስ አደረገላቸው ፥ አለበሳቸውም ።
(trg)="b.GEN.3.21.1"> L`Éternel Dieu fit à Adam et à sa femme des habits de peau , et il les en revêtit .

(src)="b.GEN.3.22.1"> እግዚአብሔር አምላክም አለ ። እነሆ አዳም መልካምንና ክፉን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፤ አሁንም እጁን እንዳይዘረጋ ፥ ደግሞም ከሕይወት ዛፍ ወስዶ እንዳይበላ ፥ ለዘላለምም ሕያው ሆኖ እንዳይኖር ፤
(trg)="b.GEN.3.22.1"> L`Éternel Dieu dit : Voici , l`homme est devenu comme l`un de nous , pour la connaissance du bien et du mal .
(trg)="b.GEN.3.22.2"> Empêchons -le maintenant d`avancer sa main , de prendre de l`arbre de vie , d`en manger , et de vivre éternellement .

(src)="b.GEN.3.23.1"> ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክ ከዔድን ገነት አስወጣው ፥ የተገኘባትን መሬት ያርስ ዘንድ ።
(trg)="b.GEN.3.23.1"> Et l`Éternel Dieu le chassa du jardin d`Éden , pour qu`il cultivât la terre , d`où il avait été pris .

(src)="b.GEN.3.24.1"> አዳምንም አስወጣው ፥ ወደ ሕይወት ዛፍ የሚወስደውንም መንገድ ለመጠበቅ ኪሩቤልንና የምትገለባበጥ የነበልባል ሰይፍን በዔድን ገነት ምሥራቅ አስቀመጠ ።
(trg)="b.GEN.3.24.1"> C`est ainsi qu`il chassa Adam ; et il mit à l`orient du jardin d`Éden les chérubins qui agitent une épée flamboyante , pour garder le chemin de l`arbre de vie .

(src)="b.GEN.4.1.1"> አዳምም ሚስቱን ሔዋንን አወቀ ፤ ፀነሰችም ፥ ቃየንንም ወለደች ። እርስዋም ። ወንድ ልጅ ከእግዚአብሔር አገኘሁ አለች ።
(trg)="b.GEN.4.1.1"> Adam connut Eve , sa femme ; elle conçut , et enfanta Caïn et elle dit : J`ai formé un homme avec l`aide de l`Éternel .

(src)="b.GEN.4.2.1"> ደግሞም ወንድሙን አቤልን ወለደች ። አቤልም በግ ጠባቂ ነበረ ፤ ቃየንም ምድርን የሚያርስ ነበረ ።
(trg)="b.GEN.4.2.1"> Elle enfanta encore son frère Abel .
(trg)="b.GEN.4.2.2"> Abel fut berger , et Caïn fut laboureur .

(src)="b.GEN.4.3.1"> ከብዙ ቀን በኋላም ቃየን ከምድር ፍሬ ለእግዚአብሔር መሥዋዕትን አቀረበ ፤
(trg)="b.GEN.4.3.1"> Au bout de quelque temps , Caïn fit à l`Éternel une offrande des fruits de la terre ;

(src)="b.GEN.4.4.1"> አቤልም ደግሞ ከበጎቹ በኵራትና ከስቡ አቀረበ ። እግዚአብሔርም ወደ አቤልና ወደ መሥዋዕቱ ተመለከተ ፤
(trg)="b.GEN.4.4.1"> et Abel , de son côté , en fit une des premiers-nés de son troupeau et de leur graisse .
(trg)="b.GEN.4.4.2"> L`Éternel porta un regard favorable sur Abel et sur son offrande ;

(src)="b.GEN.4.5.1"> ወደ ቃየንና ወደ መሥዋዕቱ ግን አልተመለከተም ። ቃየንም እጅግ ተናደደ ፊቱም ጠቆረ ።
(trg)="b.GEN.4.5.1"> mais il ne porta pas un regard favorable sur Caïn et sur son offrande .
(trg)="b.GEN.4.5.2"> Caïn fut très irrité , et son visage fut abattu .

(src)="b.GEN.4.6.1"> እግዚአብሔርም ቃየንን አለው ። ለምን ተናደድህ ? ለምንስ ፊትህ ጠቆረ ?
(trg)="b.GEN.4.6.1"> Et l`Éternel dit à Caïn : Pourquoi es -tu irrité , et pourquoi ton visage est -il abattu ?

(src)="b.GEN.4.7.1"> መልካም ብታደርግ ፊትህ የሚበራ አይደለምን ? መልካም ባታደርግ ግን ኃጢአት በደጅ ታደባለች ፤ ፈቃድዋም ወደ አንተ ነው ፥ አንተ ግን በእርስዋ ንገሥባት ።
(trg)="b.GEN.4.7.1"> Certainement , si tu agis bien , tu relèveras ton visage , et si tu agis mal , le péché se couche à la porte , et ses désirs se portent vers toi : mais toi , domine sur lui .

(src)="b.GEN.4.8.1"> ቃየንም ወንድሙን አቤልን ። ና ወደ ሜዳ እንሂድ አለው ። በሜዳም ሳሉ ቃየን በወንድሙ በአቤል ላይ ተነሣበት ፥ ገደለውም ።
(trg)="b.GEN.4.8.1"> Cependant , Caïn adressa la parole à son frère Abel ; mais , comme ils étaient dans les champs , Caïn se jeta sur son frère Abel , et le tua .

(src)="b.GEN.4.9.1"> እግዚአብሔርም ቃየንን አለው ። ወንድምህ አቤል ወዴት ነው ? እርሱም አለ ። አላውቅም ፤ የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን ?
(trg)="b.GEN.4.9.1"> L`Éternel dit à Caïn : Où est ton frère Abel ?
(trg)="b.GEN.4.9.2"> Il répondit : Je ne sais pas ; suis -je le gardien de mon frère ?

(src)="b.GEN.4.10.1"> አለውም ። ምን አደረግህ ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል ።
(trg)="b.GEN.4.10.1"> Et Dieu dit : Qu`as -tu fait ?
(trg)="b.GEN.4.10.2"> La voix du sang de ton frère crie de la terre jusqu`à moi .

(src)="b.GEN.4.11.1"> አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ ።
(trg)="b.GEN.4.11.1"> Maintenant , tu seras maudit de la terre qui a ouvert sa bouche pour recevoir de ta main le sang de ton frère .

(src)="b.GEN.4.12.1"> ምድርንም ባረስህ ጊዜ እንግዲህ ኃይልዋን አትሰጥህም ፤ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ ትሆናለህ ።
(trg)="b.GEN.4.12.1"> Quand tu cultiveras le sol , il ne te donnera plus sa richesse .
(trg)="b.GEN.4.12.2"> Tu seras errant et vagabond sur la terre .

(src)="b.GEN.4.13.1"> ቃየንም እግዚአብሔርን አለው ። ኃጢአቴ ልሸከማት የማልችላት ታላቅ ናት ።
(trg)="b.GEN.4.13.1"> Caïn dit à l`Éternel : Mon châtiment est trop grand pour être supporté .

(src)="b.GEN.4.14.1"> እነሆ ዛሬ ከምድር ፊት አሳደድኸኝ ፤ ከፊትህም እሰወራለሁ ፤ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ እሆናለሁ ፤ የሚያገኘኝም ሁሉ ይገድለኛል ።
(trg)="b.GEN.4.14.1"> Voici , tu me chasses aujourd`hui de cette terre ; je serai caché loin de ta face , je serai errant et vagabond sur la terre , et quiconque me trouvera me tuera .

(src)="b.GEN.4.15.1"> እግዚአብሔርም እርሱን አለው ። እንግዲህ ቃየንን የገደለ ሁሉ ሰባት እጥፍ ይበቀልበታል ። እግዚአብሔርም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት ።
(trg)="b.GEN.4.15.1"> L`Éternel lui dit : Si quelqu`un tuait Caïn , Caïn serait vengé sept fois .
(trg)="b.GEN.4.15.2"> Et l`Éternel mit un signe sur Caïn pour que quiconque le trouverait ne le tuât point .

(src)="b.GEN.4.16.1"> ቃየንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ ፤ ከዔድንም ወደ ምሥራቅ በኖድ ምድር ተቀመጠ ።
(trg)="b.GEN.4.16.1"> Puis , Caïn s`éloigna de la face de l`Éternel , et habita dans la terre de Nod , à l`orient d`Éden .

(src)="b.GEN.4.17.1"> ቃየንም ሚስቱን አወቀ ፤ ፀነሰችም ፥ ሄኖሕንም ወለደች ። ከተማም ሠራ ፥ የከተማይቱንም ስም በልጁ ስም ሄኖሕ አላት ።
(trg)="b.GEN.4.17.1"> Caïn connut sa femme ; elle conçut , et enfanta Hénoc .
(trg)="b.GEN.4.17.2"> Il bâtit ensuite une ville , et il donna à cette ville le nom de son fils Hénoc .

(src)="b.GEN.4.18.1"> ሄኖሕም ጋይዳድን ወለደ ፤ ጋይዳድም ሜኤልን ወለደ ፤ ሜኤልም ማቱሣኤልን ወለደ ፤ ማቱሣኤልም ላሜሕን ወለደ ።
(trg)="b.GEN.4.18.1"> Hénoc engendra Irad , Irad engendra Mehujaël , Mehujaël engendra Metuschaël , et Metuschaël engendra Lémec .

(src)="b.GEN.4.19.1"> ላሜሕም ለራሱ ሁለት ሚስቶችን አገባ ፤ የአንዲቱ ስም ዓዳ ፥ የሁለተኛይቱ ስም ሴላ ነበረ ።
(trg)="b.GEN.4.19.1"> Lémec prit deux femmes : le nom de l`une était Ada , et le nom de l`autre Tsilla .

(src)="b.GEN.4.20.1"> ዓዳም ያባልን ወለደች ፤ እርሱም በድንኳን የሚቀመጡት የዘላኖች አባት ነበረ ።
(trg)="b.GEN.4.20.1"> Ada enfanta Jabal : il fut le père de ceux qui habitent sous des tentes et près des troupeaux .