# am/sadiq.xml.gz
# tr/ates.xml.gz


(src)="s1.1"> በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው ፡ ፡
(trg)="s1.1"> Rahman ve Rahim Allah ' ın adıyla

(src)="s1.2"> ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው ፤
(trg)="s1.2"> Alemlerin Rabbi ( sahibi , yetiştiricisi ) Allah ' a hamdolsun .

(src)="s1.3"> እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ
(trg)="s1.3"> ( O ) Rahman ' dır , Rahim ' dir .

(src)="s1.4"> የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው ፡ ፡
(trg)="s1.4"> Din ( ceza ve mükafat ) gününün sahibidir .

(src)="s1.5"> አንተን ብቻ እንግገዛለን ፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን ፡ ፡
(trg)="s1.5"> ( Ya Rabbi ) Ancak sana kulluk eder , ancak Senden yardım isteriz !

(src)="s1.6"> ቀጥተኛውን መንገድ ምራን ፡ ፡
(trg)="s1.6"> Bizi doğru yola ilet :

(src)="s1.7"> የእነዚያን በነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ( ምራን ፤ በሉ ) ፡ ፡
(trg)="s1.7.0"> -ni ' met verdiğin kimselerin yoluna .
(trg)="s1.7.1"> Kendilerine gazabedilmiş olanların ve sapmışların yoluna değil . ( ya Rabbi ) !

(src)="s2.1"> አ.ለ.መ
(trg)="s2.1"> Elif lam mim .

(src)="s2.2"> ይህ መጽሐፍ ( ከአላህ ለመኾኑ ) ጥርጥር የለበትም ፤ ለፈራህያን መሪ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.2"> İşte o Kitap ; kendisinde hiç şüphe yoktur ; müttakiler için yol göstericidir .

(src)="s2.3"> ለነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት ፤
(trg)="s2.3"> Onlar ki gaybde ( gizlide , içtenlikle ) inanıp namazlarını kılarlar ve kendilerine verdiğimiz rızıktan ( Allah rızası için ) harcarlar .

(src)="s2.4"> ለእነዚያም ወደ አንተ በተወረደውና ከአንተ በፊትም በተወረደው የሚያምኑ በመጨረሻይቱም ( ዓለም ) እነርሱ የሚያረጋግጡ ለኾኑት ( መሪ ነው ) ፡ ፡
(trg)="s2.4"> Sana indirilene ve senden önce indirilene inanırlar ; ahirete de kesinlikle iman ederler .

(src)="s2.5"> እነዚያ ከጌታቸው በመመራት ላይ ናቸው ፤ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.5"> İşte onlar , Rablerinden bir hidayet üzeredirler ve umduklarına erenler , işte onlardır !

(src)="s2.6"> እነዚያ የካዱት ( ሰዎች ) ብታስፈራራቸውም ባታስፈራራቸውም በነርሱ ላይ እኩል ነው ፤ አያምኑም ፡ ፡
(trg)="s2.6"> İnkar edenlere gelince , onları uyarsan da , uyarmasan da , onlar için birdir ; inanmazlar .

(src)="s2.7"> አላህ በልቦቻቸው ላይ በመስሚያቸውም ላይ አትሞባቸዋል ፤ በዓይኖቻቸውም ላይ መሸፈኛ አልለ ፤ ለነሱም ታላቅ ቅጣት አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.7.0"> Allah , onların kalblerini ve kulaklarını mühürlemiştir , gözlerine de perde inmiştir .
(trg)="s2.7.1"> Onlar için büyük bir azab vardır .

(src)="s2.8"> ከሰዎችም « በአላህና በመጨረሻው ቀን አምነናል » የሚሉ አልሉ ፤ እነርሱም አማኞች አይደሉም ፡ ፡
(trg)="s2.8"> İnsanlardan öyleleri de vardır ki , inanmadıkları halde " Allah ' a ve ahiret gününe inandık " derler .

(src)="s2.9"> አላህንና እነዚያን ያመኑትን ( ሰዎች ) ያታልላሉ ፤ የማያውቁ ሲኾኑ ነፍሶቻቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም ፡ ፡
(trg)="s2.9"> Allah ' ı ve mü ' minleri aldatmağa çalışırlar , halbuki yalnız kendilerini aldatırlar da farkında olmazlar .

(src)="s2.10"> በልቦቻቸው ውስጥ ( የንፍቅና ) በሽታ አለባቸው ፡ ፡ አላህም በሽታን ጨመረባቸው ፡ ፡ ለነርሱም ይዋሹ በነበሩት ምክንያት አሳማሚ ቅጣት አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.10.1"> Allah da hastalıklarını artırmıştır .
(trg)="s2.10.2"> Yalan söylemelerinden ötürü onlara acı bir azab vardır .

(src)="s2.11"> ለነርሱም « በምድር ላይ አታበላሹ » በተባሉ ጊዜ « እኛ አሳማሪዎች ብቻ ነን » ይላሉ ፡ ፡
(trg)="s2.11"> Onlara : " Yeryüzünde bozgunculuk yapmayın , " dendiği zaman : " Biz sadece düzelticileriz , " derler .

(src)="s2.12"> ንቁ እነርሱ አጥፊዎቹ እነሱው ናቸው ፤ ግን አያውቁም ፡ ፡
(trg)="s2.12"> İyi bilin ki , onlar bozgunculardır ; fakat anlamazlar .

(src)="s2.13"> ለነሱም « ሰዎቹ እንዳመኑ እመኑ » በተባሉ ጊዜ « ቂሎቹ እንዳመኑ እናምናለን ? » ይላሉ ፡ ፡ አዋጅ ንቁ እነርሱ ቂሎቹ እነርሱው ናቸው ፤ ግን አያውቁም ፡ ፡
(trg)="s2.13.0"> Onlara : " İnsanların inandıkları gibi siz de inanın " dense , " O beyinsizlerin inandığı gibi inanır mıyız ? " derler .
(trg)="s2.13.1"> İyi bilin ki , asıl beyinsizler kendileridir ; fakat bilmezler .

(src)="s2.14"> እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ « አምነናል » ይላሉ ፡ ፡ ወደ ሰይጣኖቻቸውም ባገለሉ ጊዜ « እኛ ከናንተ ጋር ነን ፤ እኛ ( በነሱ ) ተሳላቂዎች ብቻ ነን » ይላሉ ፡ ፡
(trg)="s2.14.0"> İnanmış olanlara rastladıkları zaman ; " İnandık , " derler .
(trg)="s2.14.1"> Fakat şeytanlarıyla yalnız kaldıkları zaman ; " Biz sizinle beraberiz , biz sadece ( onlarla ) alay ediyoruz , " derler .

(src)="s2.15"> አላህ በነሱ ይሳለቅባቸዋል ፤ በጥመታቸውም ውስጥ የሚዋልሉ ሲኾኑ ያዘገያቸዋል ፡ ፡
(trg)="s2.15"> Allah da kendileriyle alay eder ve onları bırakır ; taşkınları içinde bocalayıp dururlar .

(src)="s2.16"> እነዚህ እነዚያ ስህተትን በቅንነት የገዙ ናቸው ፡ ፡ ንግዳቸውም አላተረፈችም ፤ ቀጥተኞችም አልኾኑም ፡ ፡
(trg)="s2.16"> İşte onlar o kimselerdir ki , hidayet karşılığında sapıklığı satın aldılar da ticaretleri kar etmedi , doğru yolu da bulamadılar .

(src)="s2.17"> ( በንፍቅና ) ምሳሌያቸው እንደዚያ እሳትን እንዳነደደ ሰው በዙሪያው ያለውን ሁሉ ባበራች ጊዜም አላህ ብርሃናቸውን እንደወሰደባቸው በጨለማዎችም ውስጥ የማያዩ ኾነው እንደተዋቸው ( ሰዎች ) ብጤ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.17.0"> Onların durumu , tıpkı şuna benzer ki , ( aydınlanmak için ) bir ateş yakmak istedi .
(trg)="s2.17.1"> ( Ateş ) çevresini aydınlatır aydınlatmaz , Allah onların nurunu giderdi ve onları karanlıklar içinde bıraktı , artık görmezler .

(src)="s2.18"> ( እነሱ ) ደንቆሮዎች ፣ ዲዳዎች ፣ ዕውሮች ናቸው ፤ ስለዚህ እነርሱ አይመለሱም ፡ ፡
(trg)="s2.18.0"> ( Onlar ) sağırdırlar , dilsizdirler , kördürler .
(trg)="s2.18.1"> Onlar ( Hakk ' a ) dönmezler .

(src)="s2.19"> ወይም ( ምሳሌያቸው ) ከሰማይ እንደ ወረደ ዝናም ( ባለቤቶች ) ነው ፤ በርሱ ( በደመናው ) ውስጥ ጨለማዎች ፣ ነጎድጓድም ፣ ብልጭታም ያሉበት ሲኾን ከመብረቆቹ ሞትን ለመፍራት ጣቶቻቸውን በጆሮቻቸው ውስጥ እንደሚያደርጉ ብጤ ነው ፡ ፡ አላህም ከሓዲዎችን ከባቢ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.19.0"> Ya da ( onlar ) , gökten boşanan , içinde karanlıklar , gök gürlemesi ve şimşek ( ler ) bulunan bir yağmur ( a tutulmuş ) gibi ( dirler ) .
(trg)="s2.19.1"> Yıldırım seslerinden ölüm korkusuyla parmaklarını kulaklarına tıkarlar ; oysa Allah , inkarcıları tamamen kuşatmıştır .

(src)="s2.20"> ብልጭታው ዓይኖቻቸውን ሊነጥቅ ይቀርባል ፡ ፡ ለነርሱ ባበራላቸው ቁጥር በርሱ ውስጥ ይኼዳሉ ፡ ፡ በነሱም ላይ ባጨለመ ጊዜ ይቆማሉ ፡ ፡ አላህም በሻ ኖሮ መስሚያቸውንና ማያዎቻቸውን በወሰደ ነበር ፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.20.0"> Neredeyse gözlerini kapıverecek olan şimşek önlerini aydınlattı mı o ( nun ışığı ) nda yürürler , üzerlerine karanlık çökünce dikilip kalırlar .
(trg)="s2.20.1"> Allah dileseydi elbette işitmelerini ve görmelerini de götürürdü .

(src)="s2.21"> እናንተ ሰዎች ሆይ ! የፈጠራችሁን እነዚያንም ከናንተ በፊት የነበሩትን ( የፈጠረውን ) ጌታችሁን ተገዙ ፤ ( ቅጣትን ) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና ፡ ፡
(trg)="s2.21"> Ey insanlar , sizi ve sizden öncekileri yaratan Rabbinize kulluk edin ki , ( azaptan ) korunasınız .

(src)="s2.22"> ( እርሱ ) ያ ለናንተ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው ፤ ከሰማይም ( ከደመና ) ውሃን ያወረደ በርሱም ከፍሬዎች ለናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው ፡ ፡ እናንተም ( ፈጣሪነቱን ) የምታውቁ ስትኾኑ ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ ፡ ፡
(trg)="s2.22.0"> O ( Rabb ) ki yeri , sizin için döşek , göğü de bina yaptı .
(trg)="s2.22.1"> Gökten su indirdi , onunla size rızık olarak çeşitli ürünler çıkardı .

(src)="s2.23"> በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ ፡ ፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ ፡ ፡
(trg)="s2.23.0"> Eğer kulumuz ( Muhammed ) e indirdiğimizden şüphe içinde iseniz , haydi onun gibi bir sure getirin .
(trg)="s2.23.1"> Allah ' tan başka bütün şahid ( yardımcı ) larınızı da çağırın ; eğer doğru iseniz ( bunu yapın ) .

(src)="s2.24"> ( ይህንን ) ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች የኾነችውን እሳት ተጠበቁ ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች ፡ ፡
(trg)="s2.24"> Yok eğer yapmadınızsa , ki asla yapamayacaksınız , o halde yakıtı insanlar ve taşlar olan , inkarcılar için hazırlanmış ateşten sakının .

(src)="s2.25"> እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችንም የሠሩትን ለነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች ያሏቸው መኾኑን አብስራቸው ፡ ፡ ከርሷ ከፍሬ ( ዓይነት ) ሲሳይን በተመገቡ ቁጥር ( ፍሬዎችዋ ስለሚመሳሰሉ ) « ይህ ያ ከአሁን በፊት የተገመብነው ነው » ይላሉ ፡ ፡ እርሱንም ተመሳሳይ ኾኖ ተሰጡት ፡ ፡ ለነሱም በውስጧ ንጹህ የተደረጉ ሚስቶች አሏቸው ፡ ፡ እነሱም በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.25.0"> İnanıp yararlı işler yapanlara , altlarından ırmaklar akan cennetlerin kendilerine aidolduğunu müjdele !
(trg)="s2.25.1"> Onlardaki herhangi bir meyveden rızıklandırıldıkça : " Bu , daha önce de rızıklandığımız şeydir , ( dünyada iken de bu rızıktan yemiştik ) " derler .

(src)="s2.26"> አላህ ማንኛውንም ነገር ትንኝንም ኾነ ( በትንሽነት ወይም በትልቅነት ) ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም ፡ ፡ እነዚያ ያመኑትማ ፤ እርሱ ( ምሳሌው ) ከጌታቸው ( የተገኘ ) እውነት መኾኑን ያውቃሉ ፡ ፡ እነዚያም የካዱትማ « አላህ በዚህ ምንን ምሳሌ ሻ » ይላሉ ፡ ፡ በርሱ ( በምሳሌው ) ብዙዎችን ያሳስታል በርሱም ብዙዎችን ያቀናል ፡ ፡ በርሱም አመፀኞችን እንጅ ሌላን አያሳስትም ፡ ፡
(trg)="s2.26.0"> Allah , bir sivrisineği hatta onun da üstünde olan ( ondan daha zayıf bir varlığ ) ı misal vermekten utanmaz .
(trg)="s2.26.1"> İnananlar onun , Rablerinden ( gelen ) bir gerçek olduğunu bilirler .

(src)="s2.27"> እነዚያ የአላህን ቃል ኪዳን ከአጠበቀባቸው በኋላ የሚያፈርሱ እንዲቀጠልም በርሱ ያዘዘውን ነገር የሚቆርጡ በምድርም ላይ የሚያበላሹ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.27"> Onlar ki , söz verip bağlandıktan sonra Allah ' a verdikleri sözü bozarlar , Allah ' ın , birleştirmesini emrettiği şeyi ( iman ve akrabalık bağlarını ) keserler ve yeryüzünde bozgunculuk yaparlar ; işte ziyana uğrayanlar onlardır .

(src)="s2.28"> ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ ከዚያም የሚገድላችሁ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ !
(trg)="s2.28"> Allah ' a nasıl nankörlük edersiniz ki , siz ölüler idiniz , O sizi diriltti ; yine öldürecek , yine diriltecek ; sonra O ' na döndürüleceksiniz .

(src)="s2.29"> እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው ፡ ፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው ፡ ፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.29.0"> O ki , yeryüzünde ne varsa hepsini sizin için yarattı ; sonra göğe yöneldi , onları yedi gök olarak düzenledi .
(trg)="s2.29.1"> O , herşeyi bilir .

(src)="s2.30"> ( ሙሐመድ ሆይ ) ጌታህ ለመላእክት ፡ - « እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ ፤ » ባለ ጊዜ ( የኾነውን አስታውስ ፤ እነርሱም ) « እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ ላንተም የምንቀድስ ስንኾን በርሷ ውስጥ የሚያጠፋንና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን ? » አሉ ፡ ፡ ( አላህ ) « እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.30.0"> Bir zamanlar Rabbin meleklere : " Ben yeryüzünde bir halife yapacağım , " demişti .
(trg)="s2.30.1"> ( Melekler ) : " Orada bozgunculuk yapan , kan döken birisini mi halife yapacaksın ?

(src)="s2.31"> አደምንም ስሞችን ሁሏንም አስተማረው ፡ ፡ ከዚያም በመላእክት ላይ ( ተጠሪዎቹን ) አቀረባቸው ፡ ፡ « እውነተኞችም እንደኾናችሁ የነዚህን ( ተጠሪዎች ) ስሞች ንገሩኝ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.31"> Adem ' e isimlerin tümünü öğretti , sonra onları meleklere sunup : " Haydi , doğru iseniz onların isimlerini bana söyleyin , " dedi .

(src)="s2.32"> « ጥራት ይገባህ ፤ ከአስተማርከን ነገር በስተቀር ለኛ ዕውቀት የለንም ፡ ፡ አንተ ዐዋቂው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና » ( አሉ ) ፡ ፡
(trg)="s2.32.0"> Dediler ki : " Sen yücesin ( ya Rab ) ; bizim senin bize öğrettiğinden başka bilgimiz yoktur .
(trg)="s2.32.1"> Şüphesiz sen bilensin , hakimsin ( her şeyin içyüzünü bilen , her şeyi yerli yerince yapansın . )

(src)="s2.33"> ፡ - « አደም ሆይ ስሞቻቸውን ንገራቸው » አለው ፡ ፡ ስሞቻቸውን በነገራቸውም ጊዜ « እኔ የሰማያትንና የምድርን ሩቅ ምስጢር ዐውቃለሁ ፤ የምትገልጹትንና ያንንም ትደብቁት የነበራችሁትን ዐውቃለሁ አላልኳችሁምን ? » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.33.0"> ( Allah ) dedi ki : " Ey Adem , bunlara onların isimlerini haber ver . "
(trg)="s2.33.1"> ( Adem ) , bunlara onların isimlerini haber verince ( Allah ) : " Ben size , ben göklerin ve yerin gayblarını bilirim , sizin açıkladığınızı ve içinizde gizlemekte olduğunuz şeyleri bilirim , dememiş miydim ? dedi .

(src)="s2.34"> ለመላእክትም « ለአደም ስገዱ » ባልን ጊዜ ( አስታውስ ) ፡ ፡ ሁሉም ወዲያውኑ ሰገዱ ፤ ኢብሊስ ( ዲያብሎስ ) ብቻ ሲቀር እምቢ አለ ፤ ኮራም ከከሓዲዎቹም ኾነ ፡ ፡
(trg)="s2.34"> Meleklere : " Adem ' e secde edin " demiştik , hemen secde ettiler : Yalnız İblis diretti , böbürlendi , nankörlerden oldu .

(src)="s2.35"> « አደም ሆይ ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና » አልንም ፡ ፡
(trg)="s2.35"> Dedik ki : " Ey Adem , sen ve eşin cennette oturun , ondan dilediğiniz yerde bol bol yeyin , ama şu ağaca yaklaşmayın , yoksa zalimlerden olursunuz ! "

(src)="s2.36"> ከርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት ( ድሎት ) አወጣቸው ፡ ፡ « ከፊላችሁም ለከፊሉ ጠላት ሲኾን ውረዱ ፤ ለናንተም በምድር ላይ እስከ ጊዜ ( ሞታችሁ ) ድረስ መርጊያና መጣቀሚያ አላችሁ » አልናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.36.0"> Derken şeytan onlar ( ın ayağın ) ı oradan kaydırdı , içinde bulundukları ( ni ' met yurdu ) ndan çıkardı .
(trg)="s2.36.1"> ( Biz de ) dedik ki : " Birbirinize düşman olarak inin .

(src)="s2.37"> አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ ፡ ፡ በርሱ ላይም ( ጌታው ጸጸትን በመቀበል ) ተመለሰለት ፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.37.0"> Adem , Rabbinden birtakım kelimeler aldı ( onlarla amel edip Rabbine yalvardı , O da ) bunun üzerine onun tevbesini kabul etti .
(trg)="s2.37.1"> Şüphesiz O , tevbeyi çok kabul eden ( kulunun günahından geçen ) dir , çok esirgeyendir .

(src)="s2.38"> « ሁላችሁም ኾናችሁ ከርሷ ውረዱ ፡ ፡ ከኔም የኾነ መመሪያ ቢመጣላችሁ ወዲያውኑ መመሪያዬን የተከተለ ሰው በነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም ፤ እነሱም አያዝኑም » አልናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.38"> Hepiniz oradan inin , dedik , " Yalnız ( iyi bilin ki ) size benden bir hidayet geldiği zaman , kimler benim hidayetime uyarsa artık onlara bir korku yoktur ve onlar üzülmeyeceklerdir .

(src)="s2.39"> እነዚያም ( በመልክተኞቻችን ) የካዱ በአንቀጾቻችንም ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው ፡ ፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.39"> İnkar edip ayetlerimizi yalanlayanlar ise ateş halkıdır , onlar orada ebedi kalacaklardır .

(src)="s2.40"> የእስራኤል ልጆች ሆይ ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬን አስታውሱ ፡ ፡ በቃል ኪዳኔም ሙሉ ፤ በቃል ኪዳናችሁ እሞላለሁና ፤ እኔንም ብቻ ፍሩ ፡ ፡
(trg)="s2.40"> Ey İsrail oğulları , size verdiğim ni ' metleri hatırlayın , bana verdiğiniz sözü tutun ki , ben de size verdiğim sözü tutayım ve sadece benden korkun !

(src)="s2.41"> ከናንተ ጋር ያለውን ( መጽሐፍ ) የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩትም ( ቁርኣን ) እመኑ ፡ ፡ በርሱም የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ ፡ ፡ በአንቀጾቼም ጥቂትን ዋጋ አትለውጡ ፡ ፡ እኔንም ብቻ ተጠንቀቁ ፡
(trg)="s2.41"> Sizin yanınızda bulunanı doğrulayıcı olarak indirmiş bulunduğum ( Kur ' an ) a inanın ve onu ilk inkar eden , siz olmayın ; benim ayetlerimi birkaç paraya satmayın ve benden sakının .

(src)="s2.42"> እውነቱንም በውሸት አትቀላቅሉ ፡ ፡ እናንተም የምታውቁ ስትሆኑ እውነትን አትደብቁ ፡ ፡
(trg)="s2.42"> Bile bile gerçeği batılla bulayıp hakkı gizlemeyin .

(src)="s2.43"> ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ ፡ ፡ ዘካንም ( ግዴታ ምጽዋትን ) ስጡ ፡ ፡ ( ለጌታችሁ ) ከአጎንባሾች ጋርም አጎንብሱ ፡ ፡
(trg)="s2.43"> Namazı kılın , zekatı verin , rüku edenlerle ( Allah ' ın huzurunda eğilenlerle ) beraber eğilin .

(src)="s2.44"> እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን ? ነፍሶቻችሁንም ትረሳላችሁን ? ( የሥራችሁን መጥፎነት ) አታውቁምን ?
(trg)="s2.44.0"> Siz Kitabı okuduğunuz halde , insanlara iyiliği emredip kendinizi unutuyor musunuz ?
(trg)="s2.44.1"> Aklınızı kullanmıyor musunuz ?

(src)="s2.45"> በመታገስና በሶላትም ተረዱ ፡ ፡ እርሷም ( ሶላት ) በፈሪዎች ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት ፡ ፡
(trg)="s2.45"> Sabırla , namazla Allah ' tan yardım dileyin , şüphesiz bu , ( Allah ' a ) saygı gösterenlerden başkasına ağır gelir .

(src)="s2.46"> እነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚገናኙ እነሱም ወደእርሱ ተመላሾች መኾናቸውን የሚያረጋግጡ በኾኑት ( ላይ እንጅ ከባድ ናት ) ፡ ፡
(trg)="s2.46"> O ( saygılı insa ) nlar , Rablerine kavuşacaklarını ( gözetir ) ve gerçekten O ' na döneceklerini bilirler .

(src)="s2.47"> የእስራኤል ልጆች ሆይ ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬንና እኔም በዓለማት ላይ ያበለጥኳችሁ ( አባቶቻችሁን በጊዜያቸው ከነበሩት ዓለማት ያበለጥኩዋቸው ) መኾኔን አስታውሱ ፡ ፡
(trg)="s2.47"> Ey İsrail oğulları , size verdiğim ni ' meti ve sizi alemlere üstün kıldığımı hatırlayın .

(src)="s2.48"> ( ማንኛዋ ) ነፍስም ከ ( ሌላዋ ) ነፍስ ምንንም የማትመነዳበትን ፣ ከርሷም ምልጃን የማይቀበሉባትን ፣ ከርሷም ቤዛ የማይያዝበትን ፣ እነርሱም የማይረዱበትን ቀን ተጠንቀቁ ፡ ፡
(trg)="s2.48"> Ve öyle bir günden sakının ki , o gün hiç kimse , kimsenin cezasını çekmez ( borcunu ödemez ) ; kimseden şefaat ( aracılık , iltimas ) da kabul edilmez ; kimseden fidye de alınmaz ve onlara hiçbir yardım yapılmaz .

(src)="s2.49"> ከፈርዖንም ቤተሰቦች ( ከጎሶቹና ከሰራዊቱ ) ብርቱን ቅጣት የሚያቀምሱዋችሁ ወንዶች ልጆቻችሁን የሚያርዱ ሴቶቻችሁንም የሚተው ሲኾኑ ባዳንናችሁ ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ በዚሃችሁም ከጌታችሁ ታላቅ ፈተና አለበት ፡ ፡
(trg)="s2.49.0"> Sizi Fir ' avn ailesinden de kurtarmıştık .
(trg)="s2.49.1"> Hani ( onlar ) , size azabın en kötüsünü reva görüyor , oğullarınızı boğazlayıp , kadınlarınızı sağ bırakıyorlardı ve bunda sizin için Rabbinizden büyük bir imtihan vardı .

(src)="s2.50"> በናንተም ምክንያት ባሕሩን በከፈልን ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ ወዲያውም አዳንናችሁ ፡ ፡ የፈርዖንንም ቤተሰቦች እናንተ የምትመለከቱ ኾናችሁ አሰጠምናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.50"> Sizin için denizi yarmıştık , sizi kurtarmış ve Fir ' avn ailesini boğmuştuk ; siz de bunu görüyordunuz .

(src)="s2.51"> ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ ከዚያም ከርሱ ( መኼድ ) በኋላ እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን ( አምላክ አድርጋችሁ ) ያዛችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.51"> Musa ile kırk gece için sözleşmiştik , sonra siz onun ardından buzağıyı ( tanrı ) edinmiştiniz , ( kendinize böylece ) zulmediyordunuz .

(src)="s2.52"> ከዚያም ከዚህ በኋላ እናንተ ታመሰግኑ ዘንድ ከናንተ ምሕረት አደረግን ፡ ፡
(trg)="s2.52"> Bundan sonra da yine belki şükredersiniz diye sizi affetmiştik .

(src)="s2.53"> ሙሳንም መጽሐፍንና ( እውነትና ውሸትን ) መለያንም ትመሩ ዘንድ በሰጠነው ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡
(trg)="s2.53"> Yola gelesiniz diye Musa ' ya Kitap ve furkan ( gerçekle batılı birbirinden ayıran ölçü ) vermiştik .

(src)="s2.54"> ሙሳም ለሕዝቦቹ ፡ - « ሕዝቦቼ ሆይ ! እናንተ ወይፈንን ( አምላክ አድርጋችሁ ) በመያዛችሁ ነፍሶቻችሁን በደላችሁ ፡ ፡ ወደ ፈጣሪያችሁም ተመለሱ ፤ ነፍሶቻችሁንም ግደሉ ፤ ይሃችሁ በፈጣሪያችሁ ዘንድ ለናንተ በላጭ ነው » ባለ ጊዜ ( አስታውስ ) ፡ ፡ በእናንተም ላይ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላችሁ ፡ ፡ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.54.0"> Musa kavmine demişti ki : " Ey kavmim , sizler , buzağıyı ( tanrı ) edinmekle kendinize zulmettiniz ; gelin Yaratıcınıza tevbe edin de nefislerinizi öldürün .
(trg)="s2.54.1"> Bu , Yaratıcınız katında sizin için daha iyidir .

(src)="s2.55"> « ሙሳ ሆይ ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ላንተ በፍጹም አናምንልህም » በላችሁም ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.55"> Bir zaman da : " Ey Musa , biz Allah ' ı açıkça görmedikçe sana inanmayız , " demiştiniz de derhal sizi yıldırım gürültüsü yakalamıştı ; siz de bunu görüyordunuz .

(src)="s2.56"> ከዚያም ታመሰግኑ ዘንድ ከሞታችሁ በኋላ አስነሳናችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.56"> Sonra belki şükredersiniz diye sizi ölümünüzün ardından tekrar diriltmiştik .

(src)="s2.57"> በናንተም ላይ ደመናን አጠለልን ፡ ፡ በናተም ላይ ( እንደ ነጭ ማር ያለ ) መንናን እና ድርጭትን አወረድን ፡ ፡ ከሰጠናችሁም ጣፋጮች « ብሉ ( አልን ) ፡ ፡ » አልበደሉንምም ግን ነፍሶቻቸውን ይበድሉ ነበር ፡ ፡
(trg)="s2.57.0"> bulutu üstünüze gölgelik çektik , size kudret helvası ve bıldırcın indirdik : " Size verdiğimiz güzel rızıklardan yeyin , " ( dedik ) .
(trg)="s2.57.1"> Ama onlar bize değil , kendi kendilerine zulmediyorlardı .

(src)="s2.58"> « ይህችንም ከተማ ግቡ ፡ ፡ ከርሷም በሻችሁት ስፍራ ሰፊን ( ምግብ ) ተመገቡ ፡ ፡ በሩንም ያጎነበሳችሁ ኾናችሁ ግቡ ፤ ( ጥያቄያችን የኃጢአታችን መርገፍ ነው ) በሉም ፡ ፡ ኃጢአቶቻችሁን ለናንተ እንምራለንና ፡ ፡ በጎ ሠሪዎችንም ( ምንዳን ) እንጨምርላቸዋለን » ባልን ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡
(trg)="s2.58"> Demiştik ki : " Şu kente girin , oradan dilediğiniz yerde bol bol yeyin ; secde ederek kapıdan girin ve " hitta ( ya Rabbi , bizi affet ) " deyin ki , biz de sizin hatalarınızı bağışlayalım , güzel davrananlara daha fazlasını da veririz .

(src)="s2.59"> እነዚያም የበደሉት ሰዎች ከዚያ ለነሱ ከተባሉት ሌላ ቃልን ለወጡ ፡ ፡ በነዚያም በበደሉት ላይ ያመጹ በመሆናቸው ምክንያት መቅሠፍትን አወረድንባቸው ፡ ፡
(trg)="s2.59.0"> Derken o zalimler , onu , kendilerine söylenenden başka bir sözle değiştirdiler .
(trg)="s2.59.1"> Biz de yaptıkları kötülüklerden dolayı o zulmedenlerin üzerine gökten bir azab indirdik .

(src)="s2.60"> ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ « ድንጋዩንም በበትርህ ምታ » አልነው ፡ ፡ ( መታውም ) ከርሱም ዐሥራሁለት ምንጮች ፈለቁ ፡ ፡ ሰዎቹ ሁሉ መጠጫቸውን በእርግጥ ዐወቁ ፡ ፡ « ከአላህ ሲሳይ ብሉ ፤ ጠጡም ፤ አመጠኞችም ኾናችሁ በምድር ላይ አታበላሹ » ( አልናቸው ) ፡ ፡
(trg)="s2.60.1"> Bunun üzerine taştan on iki göze fışkırmıştı .
(trg)="s2.60.2"> Her bölük , kendi içecekleri pınarı bilmişti : " Allah ' ın rızkından yeyin , için ve yeryüzünde bozgunculuk yaparak ( başkalarına ) saldırmayın . " ( demiştik . )

(src)="s2.61"> ሙሳ ሆይ ፡ - « በአንድ ( ዓይነት ) ምግብ ላይ በፍጹም አንታገሥም ፤ ስለዚህ ጌታህን ከዚያ ምድር ከምታበቅለው ሁሉ ከቅጠላቅጠል ከዱባዋም ከስንዴዋም ከምስርዋም ከሽንኩርቷም ለኛ ያወጣ ዘንድ ለኛ ለምንልን » ባላችሁም ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ፡ ፡ ሙሳም ፡ - « ያንን እርሱ ዝቅተኛ የኾነውን በዚያ እርሱ በላጭ በኾነው ነገር ለውጥን ትፈልጋላችሁን ? ወደ ከተማ ውረዱ ፤ ለናንተም የጠየቃችሁት ነገር አላችሁ » አላቸው ፡ ፡ በነርሱም ላይ ውርደትና ድኽነት ተመታባቸው ፡ ፡ ከአላህም በኾነ ቁጣ ተመለሱ ፡ ፡ ይህ እነርሱ በአላህ ታምራቶች ይክዱና ነቢያትንም ያለ ሕግ ይገድሉ ስለነበሩ ነው ፡ ፡ ይህ በማመጻቸውና ወሰን የሚያልፉ በመኾናቸው ነው ፡ ፡
(trg)="s2.61.0"> Hani siz demiştiniz ki : " Ey Musa , biz bir yemeğe dayanamayız , bizim için Rabbine du ' a et de bize yerin bitirdiği sebzesinden , acurundan , sarımsağından , mercimeğinden , soğanından çıkarsın . "
(trg)="s2.61.1"> ( Musa ) : " İyi olanı , daha aşağı olanla mı değiştirmek istiyorsunuz ?

(src)="s2.62"> እነዚያ ያመኑ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ ፣ ክርስቲያኖችም ፣ ሳቢያኖችም ( ከእነርሱ ) በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው ፡ ፡ በነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም ፤ እነሱም አያዝኑም ፡ ፡
(trg)="s2.62"> Şüphesiz inananlar ; yahudiler , hıristiyanlar ve sabiiler ( den ) Allah ' a ve ahiret gününe inanan ve iyi iş ( ler ) yapanlara , Rableri katında mükafat vardır ; onlara korku yoktur ve onlar üzülmeyeceklerdir .

(src)="s2.63"> ከበላያችሁም የጡርን ተራራ ያነሳን ኾነን የጠበቀ ቃልኪዳናችሁን በያዝን ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ « ያንን የሰጠናችሁን በኀይል ያዙ ፤ በውስጡ ያለውንም ነገር ( ከእሳት ) ትጠበቁ ዘንድ አስታውሱ » ( አልን ) ፡ ፡
(trg)="s2.63"> Bir zaman da sizin sözünüzü almış , üzerinize dağı kaldırmıştık : " Size verdiğimizi kuvvetle tutun , içinde olanı hatırlayın ki ( azabımızdan ) korunasınız , " ( demiştik ) .

(src)="s2.64"> ከዚያም ከዚህ በኋላ ( ኪዳኑን ) ተዋችሁ ፡ ፡ በናንተም ላይ የአላህ ችሮታና እዝነቱ ባልነበረ ኖሮ በእርግጥ ከጠፊዎቹ በኾናችሁ ነበር ፡ ፡
(trg)="s2.64"> Ardından yine dönmüştünüz ; eğer Allah ' ın size iyiliği ve merhameti olmasaydı , elbette ziyana uğrayanlardan olurdunuz .

(src)="s2.65"> እነዚያንም ከእናንተ ውስጥ በቅዳሜ ቀን ( ዐሣን በማጥመድ ) ወሰን ያለፉትንና ለነሱ « ወራዳዎች ስትኾኑ ዝንጀሮዎች ኹኑ » ያልናቸውን በእርግጥ ዐወቃችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.65"> İçinizden , Cumartesi günü ( avlanma yasağı ) nı çiğneyenleri elbette bilmişsinizdir ; işte onlara : " Aşağılık maymunlar olun ! " dedik .

(src)="s2.66"> ( ቅጣቲቱንም ) ለነዚያ በስተፊትዋ ለነበሩትና ለነዚያም ከበኋላዋ ላሉት ( ሕዝቦች ) መቀጣጫ ለፈራህያንም መገሰጫ አደረግናት ፡ ፡
(trg)="s2.66"> Ve bunu , önündekilere ve ardından geleceklere ibret bir ceza , ( Allah ' ın azabından ) korunanlara da bir öğüt yaptık .

(src)="s2.67"> ሙሳም ለሕዝቦቹ ፡ - « አላህ ላምን እንድታርዱ ያዛችኋል » ባለ ጊዜ ( አስታወሱ ) ፡ ፡ « መሳለቂያ አድርገህ ትይዘናለህን ? » አሉት ፡ ፡ « ከተሳላቂዎች ከመኾን በአላህ እጠበቃለሁ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.67.0"> Musa , kavmine : " Allah size bir inek kesmenizi emrediyor . " demişti .
(trg)="s2.67.1"> " Bizimle alay mı ediyorsun ? " dediler . " cahillerden olmaktan Allah ' a sığınırım ! " dedi .

(src)="s2.68"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ እርሷ ምን እንደኾነች ( ዕድሜዋን ) ያብራራልን » አሉ ፡ ፡ « እርሱ እርሷ ያላረጀች ጥጃም ያልኾነች በዚህ መካከል ልከኛ የኾነች ጊደር ናት ይላችኋል ፤ የታዘዛችሁትንም ሥሩ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.68.0"> Bizim için Rabbine du ' a et , onun ne olduğunu bize açıklasın. dediler .
(trg)="s2.68.1"> Dedi ki : " O diyor ki : O ( inek ) ne yaşlı , ne körpe , ikisinin ortasında ( bir inek ) tir !

(src)="s2.69"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ መልኳ ምን እንደኾነ ለኛ ይግለጽልን » አሉ ፡ ፡ « እርሱ እርሷ መልኳ ደማቅ ተመልካቾችን የምታስደስት ዳለቻ ላም ናት ይላችኋል » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.69.0"> Dediler ki : " Bizim için Rabbine du ' a et , renginin nasıl olduğunu açıklasın . "
(trg)="s2.69.1"> Dedi : " O diyor ki : " Rengi parlak , sarı bir inektir , bakanlara sevinç verir . "

(src)="s2.70"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ እርሷ ምን እንደኾነች ይግለጽልን ፤ ከብቶች በኛ ላይ ተመሳሰሉብን ፡ ፡ እኛም አላህ የሻ እንደኾነ በእርግጥ ተመሪዎች ነን » አሉ ፡ ፡
(trg)="s2.70.0"> Bizim için Rabbine du ' a et , onun nasıl bir şey olduğunu bize açıklasın .
(trg)="s2.70.1"> Zira o inek bize ( başka ineklere ) benzer geldi .

(src)="s2.71"> « እርሱ እርሷ ያልተገራች ምድርን ( በማረስ ) የማታስነሳ እርሻንም የማታጠጣ ( ከነውር ) የተጠበቀች ልዩ ምልክት የሌለባት ናት ይላችኋል » አላቸው ፡ ፡ « አሁን በትክክል መጣህ » አሉ ፤ ሊሠሩ ያልተቃረቡም ሲኾኑ አረዷት ፡ ፡
(trg)="s2.71.2"> Salma , ( çifte koşulmamış ) hiç alacası yok . "
(trg)="s2.71.3"> " İşte şimdi gerçeği getirdin " deyip ineği boğazladılar ; az daha yapmayacaklardı .