# am/sadiq.xml.gz
# tg/ayati.xml.gz


(src)="s1.1"> በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው ፡ ፡
(trg)="s1.1"> Ба номи Худованди бахшояндаи меҳрубон !

(src)="s1.2"> ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው ፤
(trg)="s1.2"> Ситоиш Худоро , ки Парвардигори ҷаҳониён аст .

(src)="s1.3"> እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ
(trg)="s1.3"> Бахшояндаи меҳрубон ,

(src)="s1.4"> የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው ፡ ፡
(trg)="s1.4"> Фармонравои рӯзи ҷазо .

(src)="s1.5"> አንተን ብቻ እንግገዛለን ፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን ፡ ፡
(trg)="s1.5"> Танҳо Туро мепарастем ва танҳо аз Ту ёри меҷӯем .

(src)="s1.6"> ቀጥተኛውን መንገድ ምራን ፡ ፡
(trg)="s1.6"> Моро ба роҳи рост ҳидоят кун :

(src)="s1.7"> የእነዚያን በነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ( ምራን ፤ በሉ ) ፡ ፡
(trg)="s1.7"> роҳи касоне , ки онҳоро неъмат додаи , на хашмгирифтагонӣ бар онҳо ва на гумроҳон .

(src)="s2.1"> አ.ለ.መ
(trg)="s2.1.0"> Алиф .
(trg)="s2.1.1"> Лом .

(src)="s2.2"> ይህ መጽሐፍ ( ከአላህ ለመኾኑ ) ጥርጥር የለበትም ፤ ለፈራህያን መሪ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.2.0"> Ин аст ҳамон китобе , ки дар он ҳеҷ шакке нест .
(trg)="s2.2.1"> Парҳезгоронро роҳнамост :

(src)="s2.3"> ለነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት ፤
(trg)="s2.3"> « онон , ки ба ғайб имон меоваранд ва намоз мегузоранд ва аз он чи рӯзияшон додаем , инфоқ ( харҷ ) мекунанд » .

(src)="s2.4"> ለእነዚያም ወደ አንተ በተወረደውና ከአንተ በፊትም በተወረደው የሚያምኑ በመጨረሻይቱም ( ዓለም ) እነርሱ የሚያረጋግጡ ለኾኑት ( መሪ ነው ) ፡ ፡
(trg)="s2.4"> ва онон , ки ба он чи бар ту ва бар паёмбарони пеш аз ту нозил шудааст , имон меоваранд ва ба охират яқин доранд .

(src)="s2.5"> እነዚያ ከጌታቸው በመመራት ላይ ናቸው ፤ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.5"> Эшон аз сӯи Парвардигорашон қарини ҳидоятанд ва худ наҷот ёфтагонанд .

(src)="s2.6"> እነዚያ የካዱት ( ሰዎች ) ብታስፈራራቸውም ባታስፈራራቸውም በነርሱ ላይ እኩል ነው ፤ አያምኑም ፡ ፡
(trg)="s2.6"> Кофиронро Хоҳ битарсони ё натарсони , фарқашон накунад , имон намеоваранд .

(src)="s2.7"> አላህ በልቦቻቸው ላይ በመስሚያቸውም ላይ አትሞባቸዋል ፤ በዓይኖቻቸውም ላይ መሸፈኛ አልለ ፤ ለነሱም ታላቅ ቅጣት አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.7"> Худо бар дилҳояшон ва бар гушашон муҳр ниҳода ва бар рӯи чашмонашон пардаест ва барояшон азобест бузург .

(src)="s2.8"> ከሰዎችም « በአላህና በመጨረሻው ቀን አምነናል » የሚሉ አልሉ ፤ እነርሱም አማኞች አይደሉም ፡ ፡
(trg)="s2.8.0"> Баъзе аз мардум мегӯянд : « Ба Худо ва рӯзи қиёмат имон овардаем » .
(trg)="s2.8.1"> Ҳолл он ки имон наовардаанд .

(src)="s2.9"> አላህንና እነዚያን ያመኑትን ( ሰዎች ) ያታልላሉ ፤ የማያውቁ ሲኾኑ ነፍሶቻቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም ፡ ፡
(trg)="s2.9"> Инон Худову мӯъминонро мефиребанд ва намедонанд , ки танҳо худро фиреб медиҳанд .

(src)="s2.10"> በልቦቻቸው ውስጥ ( የንፍቅና ) በሽታ አለባቸው ፡ ፡ አላህም በሽታን ጨመረባቸው ፡ ፡ ለነርሱም ይዋሹ በነበሩት ምክንያት አሳማሚ ቅጣት አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.10"> Дар дилҳояшон маразест ва Худо низ бар маразашон бияфзудааст ва ба ҷазои дуруғе , ки гуфтаанд , барояшон азобест дардовар .

(src)="s2.11"> ለነርሱም « በምድር ላይ አታበላሹ » በተባሉ ጊዜ « እኛ አሳማሪዎች ብቻ ነን » ይላሉ ፡ ፡
(trg)="s2.11"> Чун ба онҳо гуфта шавад , ки дар замин фасод накунед , мегӯянд : « Мо муслеҳонем » ( некӯкоронем ) .

(src)="s2.12"> ንቁ እነርሱ አጥፊዎቹ እነሱው ናቸው ፤ ግን አያውቁም ፡ ፡
(trg)="s2.12"> Огоҳ бошед , ки инҳо худ фасодкоронанду намедонанд .

(src)="s2.13"> ለነሱም « ሰዎቹ እንዳመኑ እመኑ » በተባሉ ጊዜ « ቂሎቹ እንዳመኑ እናምናለን ? » ይላሉ ፡ ፡ አዋጅ ንቁ እነርሱ ቂሎቹ እነርሱው ናቸው ፤ ግን አያውቁም ፡ ፡
(trg)="s2.13.0"> Ва чун ба онон гуфта шавад , ки шумо низ ҳамонанди дигар мардумон имон биёваред , мегӯянд : « Оё мо низ ҳамонанди бехирадон имон биёварем ? »
(trg)="s2.13.1"> Огоҳ бошед , ки онон худ бехирадонанду намедонанд .

(src)="s2.14"> እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ « አምነናል » ይላሉ ፡ ፡ ወደ ሰይጣኖቻቸውም ባገለሉ ጊዜ « እኛ ከናንተ ጋር ነን ፤ እኛ ( በነሱ ) ተሳላቂዎች ብቻ ነን » ይላሉ ፡ ፡
(trg)="s2.14.0"> Ва чун ба мӯъминон мерасанд , мегӯянд : « Имон овардем » .
(trg)="s2.14.1"> Ва чун бо шайтонҳои хеш хилват мекунанд , мегӯянд : « Мо бо шумо ҳастем , мо масқараашон мекунем » .

(src)="s2.15"> አላህ በነሱ ይሳለቅባቸዋል ፤ በጥመታቸውም ውስጥ የሚዋልሉ ሲኾኑ ያዘገያቸዋል ፡ ፡
(trg)="s2.15"> Худост ки онҳоро масхара мекунад ва онҳоро вомегузорад то ҳамчунон дар туғёни хеш саргардон бимонанд .

(src)="s2.16"> እነዚህ እነዚያ ስህተትን በቅንነት የገዙ ናቸው ፡ ፡ ንግዳቸውም አላተረፈችም ፤ ቀጥተኞችም አልኾኑም ፡ ፡
(trg)="s2.16"> Инҳо гумроҳиро ба ҳидоят хариданд , пас тоҷираташон суд накард ва дар шумори ҳидоятёфтагон дарнаёмадаанд .

(src)="s2.17"> ( በንፍቅና ) ምሳሌያቸው እንደዚያ እሳትን እንዳነደደ ሰው በዙሪያው ያለውን ሁሉ ባበራች ጊዜም አላህ ብርሃናቸውን እንደወሰደባቸው በጨለማዎችም ውስጥ የማያዩ ኾነው እንደተዋቸው ( ሰዎች ) ብጤ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.17"> Мисолашон мисли он касест , ки оташе афрӯхт , чун атрофашро равшан сохт , Худо рӯшнои аз онон бозгирифт ва нобино дар торики раҳояшон кард .

(src)="s2.18"> ( እነሱ ) ደንቆሮዎች ፣ ዲዳዎች ፣ ዕውሮች ናቸው ፤ ስለዚህ እነርሱ አይመለሱም ፡ ፡
(trg)="s2.18"> Каронанд , гунгонанд ва бознамегарданд !

(src)="s2.19"> ወይም ( ምሳሌያቸው ) ከሰማይ እንደ ወረደ ዝናም ( ባለቤቶች ) ነው ፤ በርሱ ( በደመናው ) ውስጥ ጨለማዎች ፣ ነጎድጓድም ፣ ብልጭታም ያሉበት ሲኾን ከመብረቆቹ ሞትን ለመፍራት ጣቶቻቸውን በጆሮቻቸው ውስጥ እንደሚያደርጉ ብጤ ነው ፡ ፡ አላህም ከሓዲዎችን ከባቢ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.19.0"> Ё чун бороне сахт дар зулмат ҳамроҳ бо раъду барқ аз осмон фуруд ояд , то мабод , ки аз бонги раъд бимиранд , ангуштони хеш дар гушҳо кунанд .
(trg)="s2.19.1"> Ва Худо бар кофирон иҳота дорад . ( бо илми худ ) .

(src)="s2.20"> ብልጭታው ዓይኖቻቸውን ሊነጥቅ ይቀርባል ፡ ፡ ለነርሱ ባበራላቸው ቁጥር በርሱ ውስጥ ይኼዳሉ ፡ ፡ በነሱም ላይ ባጨለመ ጊዜ ይቆማሉ ፡ ፡ አላህም በሻ ኖሮ መስሚያቸውንና ማያዎቻቸውን በወሰደ ነበር ፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.20.1"> Хар гоҳ равшан шавад , чанд қадаме бармедоранд ва чун хомуш шавад , аз рафтан бозистанд .
(trg)="s2.20.2"> Агар Худо мехост , гушҳояшонро кару чашмонашонро кур месохт , ки ӯ ба ҳар коре тавоност !

(src)="s2.21"> እናንተ ሰዎች ሆይ ! የፈጠራችሁን እነዚያንም ከናንተ በፊት የነበሩትን ( የፈጠረውን ) ጌታችሁን ተገዙ ፤ ( ቅጣትን ) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና ፡ ፡
(trg)="s2.21.0"> Эй мардум , Парвардигоратонро , ки шумо ва пешиниёнатонро биёфаридааст , бипарастед .
(trg)="s2.21.1"> Бошад ки парҳезгор шавед !

(src)="s2.22"> ( እርሱ ) ያ ለናንተ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው ፤ ከሰማይም ( ከደመና ) ውሃን ያወረደ በርሱም ከፍሬዎች ለናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው ፡ ፡ እናንተም ( ፈጣሪነቱን ) የምታውቁ ስትኾኑ ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ ፡ ፡
(trg)="s2.22"> Он Худованде , ки заминро чун гилеме бигустурд ва осмонро чун биное бияфрохт ва аз осмон обе фиристод ва бо он об барои рӯзии шумо аз замин ҳар гуна самарае бируёнид ва худ медонед , ки набояд барои Худо шариконе қарор диҳед !

(src)="s2.23"> በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ ፡ ፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ ፡ ፡
(trg)="s2.23"> Ва агар дар он чӣ бар бандаи хеш нозил кардаем дар шак ҳастед , сурае ҳамонанди он биёваред ва ғайра Худо ҳамаи ҳозиронатонро фаро хонед агар рост мегӯед .

(src)="s2.24"> ( ይህንን ) ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች የኾነችውን እሳት ተጠበቁ ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች ፡ ፡
(trg)="s2.24"> Ва ҳар гоҳ чунин накардаед , ки ҳаргиз натавонед кард , пас битарсед аз оташе , ки барои кофирон муҳайё шуда ҳезуми он мардумон ва сангҳо ҳастанд .

(src)="s2.25"> እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችንም የሠሩትን ለነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች ያሏቸው መኾኑን አብስራቸው ፡ ፡ ከርሷ ከፍሬ ( ዓይነት ) ሲሳይን በተመገቡ ቁጥር ( ፍሬዎችዋ ስለሚመሳሰሉ ) « ይህ ያ ከአሁን በፊት የተገመብነው ነው » ይላሉ ፡ ፡ እርሱንም ተመሳሳይ ኾኖ ተሰጡት ፡ ፡ ለነሱም በውስጧ ንጹህ የተደረጉ ሚስቶች አሏቸው ፡ ፡ እነሱም በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.25.0"> Ба онон , ки имон овардаанд ва корҳои шоиста кардаанд , мужда деҳ , ки барояшон биҳиштҳоест , ки дар он наҳрҳо ҷорист .
(trg)="s2.25.1"> Ва ҳар гоҳ , ки аз меваҳои он бархурдор шаванд , гӯянд : « Пеш аз ин дар дунё аз чунин меваҳое бархурдор шуда будем , ки ин меваҳо монанд ба якдигаранд » .

(src)="s2.26"> አላህ ማንኛውንም ነገር ትንኝንም ኾነ ( በትንሽነት ወይም በትልቅነት ) ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም ፡ ፡ እነዚያ ያመኑትማ ፤ እርሱ ( ምሳሌው ) ከጌታቸው ( የተገኘ ) እውነት መኾኑን ያውቃሉ ፡ ፡ እነዚያም የካዱትማ « አላህ በዚህ ምንን ምሳሌ ሻ » ይላሉ ፡ ፡ በርሱ ( በምሳሌው ) ብዙዎችን ያሳስታል በርሱም ብዙዎችን ያቀናል ፡ ፡ በርሱም አመፀኞችን እንጅ ሌላን አያሳስትም ፡ ፡
(trg)="s2.26.0"> Худо ибое надорад , ки ба пашша ва камтар аз он мисол биёрад .
(trg)="s2.26.1"> Онон , ки имон овардаанд , медонанд , ки он мисол дуруст ва аз ҷониби Парвардигори онҳост .

(src)="s2.27"> እነዚያ የአላህን ቃል ኪዳን ከአጠበቀባቸው በኋላ የሚያፈርሱ እንዲቀጠልም በርሱ ያዘዘውን ነገር የሚቆርጡ በምድርም ላይ የሚያበላሹ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.27"> Касоне , ки паймони Худоро пас аз бастани он мешикананд ва он чиро , ки Худо ба пайвастани он фармон дода , мебуранд ва дар замин фасод мекунанд зиёнкоронанд .

(src)="s2.28"> ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ ከዚያም የሚገድላችሁ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ !
(trg)="s2.28"> Чӣ гуна Худоро инкор мекунед , дар ҳоле ки мурда будед ва ӯ шуморо зинда сохт , боз мемиронад ва зинда мекунад ва он гоҳ ба назди Ӯ бозмегардед .

(src)="s2.29"> እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው ፡ ፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው ፡ ፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.29"> Ӯст , ки ҳамаи чизҳоеро , ки дар рӯи замин аст , бароятон биёфарид , он гоҳ ба осмон пардохт ва ҳар ҳафт осмонро барафрошт ва Ӯ аз ҳар чизе огоҳ аст !

(src)="s2.30"> ( ሙሐመድ ሆይ ) ጌታህ ለመላእክት ፡ - « እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ ፤ » ባለ ጊዜ ( የኾነውን አስታውስ ፤ እነርሱም ) « እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ ላንተም የምንቀድስ ስንኾን በርሷ ውስጥ የሚያጠፋንና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን ? » አሉ ፡ ፡ ( አላህ ) « እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.30.0"> Ва чун Парвардигорат ба фариштагон гуфт : « Ман дар замин халифае меофаринам » , гуфтанд : « Оё касеро меофарини , ки дар он ҷо фасод кунад ва хунҳо бирезад ва ҳол он ки мо ба ситоиши Ту тасбеҳ мегӯем ва Туро ба поки иқрор мекунем ? » .
(trg)="s2.30.1"> Гуфт : « Ман он донам , ки шумо намедонед » .

(src)="s2.31"> አደምንም ስሞችን ሁሏንም አስተማረው ፡ ፡ ከዚያም በመላእክት ላይ ( ተጠሪዎቹን ) አቀረባቸው ፡ ፡ « እውነተኞችም እንደኾናችሁ የነዚህን ( ተጠሪዎች ) ስሞች ንገሩኝ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.31.1"> Сипас онҳоро ба фариштагон арза кард .
(trg)="s2.31.2"> Ва гуфт : « Агар рост мегӯед , Маро ба номҳои инҳо хабар диҳед » .

(src)="s2.32"> « ጥራት ይገባህ ፤ ከአስተማርከን ነገር በስተቀር ለኛ ዕውቀት የለንም ፡ ፡ አንተ ዐዋቂው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና » ( አሉ ) ፡ ፡
(trg)="s2.32.0"> Гуфтанд : « Муназзаҳӣ ( покӣ ) Ту .
(trg)="s2.32.1"> Моро ҷуз он чӣ Худ ба мо омӯхтаӣ , донише нест .

(src)="s2.33"> ፡ - « አደም ሆይ ስሞቻቸውን ንገራቸው » አለው ፡ ፡ ስሞቻቸውን በነገራቸውም ጊዜ « እኔ የሰማያትንና የምድርን ሩቅ ምስጢር ዐውቃለሁ ፤ የምትገልጹትንና ያንንም ትደብቁት የነበራችሁትን ዐውቃለሁ አላልኳችሁምን ? » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.33.0"> Гуфт : « Эй Одам , онҳоро аз номҳояшон огоҳ кун ! »
(trg)="s2.33.1"> Чун аз он номҳо огаҳашон кард , Худо гуфт : « Оё ба шумо нагуфтам , ки манн ниҳони осмонҳову заминро медонам ва бар он чӣ ошкор мекунед ва пинҳон медоштед , огаҳам ? » .

(src)="s2.34"> ለመላእክትም « ለአደም ስገዱ » ባልን ጊዜ ( አስታውስ ) ፡ ፡ ሁሉም ወዲያውኑ ሰገዱ ፤ ኢብሊስ ( ዲያብሎስ ) ብቻ ሲቀር እምቢ አለ ፤ ኮራም ከከሓዲዎቹም ኾነ ፡ ፡
(trg)="s2.34.0"> Ва ба фариштагон гуфтем : « Одамро саҷда кунед ! »
(trg)="s2.34.1"> Ҳама саҷда карданд ҷуз Иблис , ки рӯй гардонд ва бартарӣ ҷуст .

(src)="s2.35"> « አደም ሆይ ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና » አልንም ፡ ፡
(trg)="s2.35.1"> Ва ҳар чӣ хоҳед , ва ҳар ҷо , ки хоҳед , аз самароти он ба хушӣ бихӯред .
(trg)="s2.35.2"> Ва ба ин дарахт наздик машавед , ки ба гурӯҳи ситамкорон дароед » .

(src)="s2.36"> ከርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት ( ድሎት ) አወጣቸው ፡ ፡ « ከፊላችሁም ለከፊሉ ጠላት ሲኾን ውረዱ ፤ ለናንተም በምድር ላይ እስከ ጊዜ ( ሞታችሁ ) ድረስ መርጊያና መጣቀሚያ አላችሁ » አልናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.36.0"> Пас шайтон он дуро ба хато водошт ва аз биҳиште , ки дар он буданд , берун ронд .
(trg)="s2.36.1"> Гуфтем : « Поин равед , баъзе душмани баъзеи дигар , ва кароргоҳу ҷои бархурдории шумо то рӯзи қиёмат дар замин бошад » .

(src)="s2.37"> አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ ፡ ፡ በርሱ ላይም ( ጌታው ጸጸትን በመቀበል ) ተመለሰለት ፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.37.0"> Одам аз Парвардигораш калимае чанд таълим гирифт .
(trg)="s2.37.1"> Пас Худо тавбаи ӯро пазируфт , зеро тавбапазир ва меҳрубон аст !

(src)="s2.38"> « ሁላችሁም ኾናችሁ ከርሷ ውረዱ ፡ ፡ ከኔም የኾነ መመሪያ ቢመጣላችሁ ወዲያውኑ መመሪያዬን የተከተለ ሰው በነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም ፤ እነሱም አያዝኑም » አልናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.38"> Гуфтем : « Ҳама аз биҳишт поён шавед : пас агар аз ҷониби Ман роҳнамоӣ бароятон омад , бар онҳо , ки аз роҳнамоии Ман пайравӣ кунанд , биме нахоҳад буд ва худ андӯҳнок намешаванд » .

(src)="s2.39"> እነዚያም ( በመልክተኞቻችን ) የካዱ በአንቀጾቻችንም ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው ፡ ፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.39"> Касоне , ки кофир шаванд ва оёти Худоро дуруғ бароранд , худ аҳли ҷаҳаннаманд ва ҷовидона дар он ҷо хоҳад буд .

(src)="s2.40"> የእስራኤል ልጆች ሆይ ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬን አስታውሱ ፡ ፡ በቃል ኪዳኔም ሙሉ ፤ በቃል ኪዳናችሁ እሞላለሁና ፤ እኔንም ብቻ ፍሩ ፡ ፡
(trg)="s2.40.0"> Эй банӣ-Исроил , неъматеро , ки ба шумо арзонӣ доштам , ба ёд биёваред .
(trg)="s2.40.1"> Ва ба аҳди Ман вафо кунед , то ба аҳдатон вафо кунам .

(src)="s2.41"> ከናንተ ጋር ያለውን ( መጽሐፍ ) የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩትም ( ቁርኣን ) እመኑ ፡ ፡ በርሱም የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ ፡ ፡ በአንቀጾቼም ጥቂትን ዋጋ አትለውጡ ፡ ፡ እኔንም ብቻ ተጠንቀቁ ፡
(trg)="s2.41.0"> Ва ба он чӣ нозил кардаам ва китоби шуморо тасдиқ мекунад , имон биёваред ва аз нахустин касоне , ки инкораш мекунанд , мабошед .
(trg)="s2.41.1"> Ва оёти Маро ба баҳои андак нафурӯшед ва аз Ман битарсед !

(src)="s2.42"> እውነቱንም በውሸት አትቀላቅሉ ፡ ፡ እናንተም የምታውቁ ስትሆኑ እውነትን አትደብቁ ፡ ፡
(trg)="s2.42"> Ҳақро ба ботил маёмезед ва бо он ки ҳақиқатро медонед , пинҳонаш макунед !

(src)="s2.43"> ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ ፡ ፡ ዘካንም ( ግዴታ ምጽዋትን ) ስጡ ፡ ፡ ( ለጌታችሁ ) ከአጎንባሾች ጋርም አጎንብሱ ፡ ፡
(trg)="s2.43"> Ва намозро барпой доред ва закот бидиҳед ва бо рукӯъкунандагон рукӯъ кунед !

(src)="s2.44"> እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን ? ነፍሶቻችሁንም ትረሳላችሁን ? ( የሥራችሁን መጥፎነት ) አታውቁምን ?
(trg)="s2.44.0"> Оё дар ҳоле ки китобро мехонед , мардумро ба некӣ фармон медиҳед ва худро фаромӯш мекунед ?
(trg)="s2.44.1"> Оё ақлро кор намефармоед !

(src)="s2.45"> በመታገስና በሶላትም ተረዱ ፡ ፡ እርሷም ( ሶላት ) በፈሪዎች ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት ፡ ፡
(trg)="s2.45.0"> Аз сабр ва намоз ёрӣ ҷӯед .
(trg)="s2.45.1"> Ва ин ду , коре душворанд , ҷуз барои аҳли хушӯъ ( хоксорон , фурӯтанон ) .

(src)="s2.46"> እነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚገናኙ እነሱም ወደእርሱ ተመላሾች መኾናቸውን የሚያረጋግጡ በኾኑት ( ላይ እንጅ ከባድ ናት ) ፡ ፡
(trg)="s2.46"> Онон , ки бегумон медонанд , ки бо Парвардигори худ дидор хоҳанд кард ва назди ӯ бозмегарданд .

(src)="s2.47"> የእስራኤል ልጆች ሆይ ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬንና እኔም በዓለማት ላይ ያበለጥኳችሁ ( አባቶቻችሁን በጊዜያቸው ከነበሩት ዓለማት ያበለጥኩዋቸው ) መኾኔን አስታውሱ ፡ ፡
(trg)="s2.47"> Эй банӣ - Исроил , неъматеро , ки бар шумо арзонӣ доштам ва шуморо бар ҷаҳониён бартарӣ додам , ба ёд биёваред .

(src)="s2.48"> ( ማንኛዋ ) ነፍስም ከ ( ሌላዋ ) ነፍስ ምንንም የማትመነዳበትን ፣ ከርሷም ምልጃን የማይቀበሉባትን ፣ ከርሷም ቤዛ የማይያዝበትን ፣ እነርሱም የማይረዱበትን ቀን ተጠንቀቁ ፡ ፡
(trg)="s2.48"> Ва битарсед аз рӯзе , ки ҳеҷ кас дигареро ба кор наёяд ва ҳеҷ шафоъате аз касе пазируфта нагардад ва аз касе ивазе наситонанд ва касеро ёрӣ накунанд .

(src)="s2.49"> ከፈርዖንም ቤተሰቦች ( ከጎሶቹና ከሰራዊቱ ) ብርቱን ቅጣት የሚያቀምሱዋችሁ ወንዶች ልጆቻችሁን የሚያርዱ ሴቶቻችሁንም የሚተው ሲኾኑ ባዳንናችሁ ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ በዚሃችሁም ከጌታችሁ ታላቅ ፈተና አለበት ፡ ፡
(trg)="s2.49.0"> Ва ба ёд оред он гоҳ , ки шуморо аз фиръавниён раҳонидем : шуморо шиканҷаҳои сахт мекарданд , писаронатонро мекуштанд ва занонатонро зинда мегузоштанд .
(trg)="s2.49.1"> Ва дар ин озмуне бузург аз сӯи Парвардигоратон буд .

(src)="s2.50"> በናንተም ምክንያት ባሕሩን በከፈልን ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ ወዲያውም አዳንናችሁ ፡ ፡ የፈርዖንንም ቤተሰቦች እናንተ የምትመለከቱ ኾናችሁ አሰጠምናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.50"> Ва он ҳангомро , ки дарёро бароятон шикофтем ва шуморо раҳонидем ва фиръавниёнро дар баробари чашмонатон ғарқ сохтем .

(src)="s2.51"> ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ ከዚያም ከርሱ ( መኼድ ) በኋላ እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን ( አምላክ አድርጋችሁ ) ያዛችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.51"> Ва он ҳангомро , ки чиҳил шаб бо Мӯсо ваъда ниҳодем ва шумо , ки ситамкорон будед , баъд аз ӯ гӯсоларо парастидед .

(src)="s2.52"> ከዚያም ከዚህ በኋላ እናንተ ታመሰግኑ ዘንድ ከናንተ ምሕረት አደረግን ፡ ፡
(trg)="s2.52"> Пас гуноҳонатонро афв кардем , шояд , ки сипосгузор бошед !

(src)="s2.53"> ሙሳንም መጽሐፍንና ( እውነትና ውሸትን ) መለያንም ትመሩ ዘንድ በሰጠነው ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡
(trg)="s2.53"> Ва ба ёд оред он ҳангомро , ки ба Мӯсо китоб ва фурқон додем , бошад , ки ҳидоят шавед .

(src)="s2.54"> ሙሳም ለሕዝቦቹ ፡ - « ሕዝቦቼ ሆይ ! እናንተ ወይፈንን ( አምላክ አድርጋችሁ ) በመያዛችሁ ነፍሶቻችሁን በደላችሁ ፡ ፡ ወደ ፈጣሪያችሁም ተመለሱ ፤ ነፍሶቻችሁንም ግደሉ ፤ ይሃችሁ በፈጣሪያችሁ ዘንድ ለናንተ በላጭ ነው » ባለ ጊዜ ( አስታውስ ) ፡ ፡ በእናንተም ላይ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላችሁ ፡ ፡ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.54.0"> Ва он ҳангомро , ки Мӯсо ба қавми худ гуфт : « Эй қавми ман , шумо ба он сабаб , ки гӯсоларо парастидед , бар худ ситам раво доштед : инак ба даргоҳи Офаридгоратон тавба куне два якдигарро бикушед , ки чунин коре дар назди Офаридгоратон беҳтар аст » .
(trg)="s2.54.1"> Пас Худо тавбаи шуморо пазируфт , зеро тавбапазир ва меҳрубон аст .

(src)="s2.55"> « ሙሳ ሆይ ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ላንተ በፍጹም አናምንልህም » በላችሁም ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.55.0"> Ва он ҳамгонро , ки гуфтед : « Эй Мӯсо , мо то Худоро ба ошкор набинем , ба ту имон намеоварем » .
(trg)="s2.55.1"> Ва ҳамчунон ки менигаристед , соӣиқа ( оташак , барқ ) шуморо фурӯ гирифт .

(src)="s2.56"> ከዚያም ታመሰግኑ ዘንድ ከሞታችሁ በኋላ አስነሳናችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.56"> Ва шуморо пас аз мурдан зинда сохтем , шояд сипосгузор шавед !

(src)="s2.57"> በናንተም ላይ ደመናን አጠለልን ፡ ፡ በናተም ላይ ( እንደ ነጭ ማር ያለ ) መንናን እና ድርጭትን አወረድን ፡ ፡ ከሰጠናችሁም ጣፋጮች « ብሉ ( አልን ) ፡ ፡ » አልበደሉንምም ግን ነፍሶቻቸውን ይበድሉ ነበር ፡ ፡
(trg)="s2.57.0"> Ва абрро соябонатон гардонидем ва бароятон манну салво фиристодем : « Бихӯред аз ин чизҳои покиза , ки шуморо рӯзӣ додаем !
(trg)="s2.57.1"> Ва онон бар Мо ситам накарданд , балки бар худ ситам мекарданд » .

(src)="s2.58"> « ይህችንም ከተማ ግቡ ፡ ፡ ከርሷም በሻችሁት ስፍራ ሰፊን ( ምግብ ) ተመገቡ ፡ ፡ በሩንም ያጎነበሳችሁ ኾናችሁ ግቡ ፤ ( ጥያቄያችን የኃጢአታችን መርገፍ ነው ) በሉም ፡ ፡ ኃጢአቶቻችሁን ለናንተ እንምራለንና ፡ ፡ በጎ ሠሪዎችንም ( ምንዳን ) እንጨምርላቸዋለን » ባልን ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡
(trg)="s2.58.0"> Ва ба ёд оред он замонро , ки ба шумо гуфтем : « Ба ин қария дароед ва аз неъматҳои он ҳар чӣ ва ҳар ҷо , ки хоста бошед , ба фаровонӣ бихӯред !
(trg)="s2.58.1"> Вале саҷдакунон аз дарвоза дохил шавед ва бигӯед : « Боре гуноҳ аз мо кам кун » .

(src)="s2.59"> እነዚያም የበደሉት ሰዎች ከዚያ ለነሱ ከተባሉት ሌላ ቃልን ለወጡ ፡ ፡ በነዚያም በበደሉት ላይ ያመጹ በመሆናቸው ምክንያት መቅሠፍትን አወረድንባቸው ፡ ፡
(trg)="s2.59"> Аммо ситамкорон он суханро дигар карданд ва бар онон ба ҷазои гуноҳе , ки карда буданд , азобе осмонӣ фуруд овардем .

(src)="s2.60"> ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ « ድንጋዩንም በበትርህ ምታ » አልነው ፡ ፡ ( መታውም ) ከርሱም ዐሥራሁለት ምንጮች ፈለቁ ፡ ፡ ሰዎቹ ሁሉ መጠጫቸውን በእርግጥ ዐወቁ ፡ ፡ « ከአላህ ሲሳይ ብሉ ፤ ጠጡም ፤ አመጠኞችም ኾናችሁ በምድር ላይ አታበላሹ » ( አልናቸው ) ፡ ፡
(trg)="s2.60.3"> Ҳар гурӯҳе маҳалли обнӯшии худро бидонист .
(trg)="s2.60.4"> Аз рӯзии Худо бихӯреду биёшомед ва дар рӯи замин ба фасод саркашӣ макунед !

(src)="s2.61"> ሙሳ ሆይ ፡ - « በአንድ ( ዓይነት ) ምግብ ላይ በፍጹም አንታገሥም ፤ ስለዚህ ጌታህን ከዚያ ምድር ከምታበቅለው ሁሉ ከቅጠላቅጠል ከዱባዋም ከስንዴዋም ከምስርዋም ከሽንኩርቷም ለኛ ያወጣ ዘንድ ለኛ ለምንልን » ባላችሁም ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ፡ ፡ ሙሳም ፡ - « ያንን እርሱ ዝቅተኛ የኾነውን በዚያ እርሱ በላጭ በኾነው ነገር ለውጥን ትፈልጋላችሁን ? ወደ ከተማ ውረዱ ፤ ለናንተም የጠየቃችሁት ነገር አላችሁ » አላቸው ፡ ፡ በነርሱም ላይ ውርደትና ድኽነት ተመታባቸው ፡ ፡ ከአላህም በኾነ ቁጣ ተመለሱ ፡ ፡ ይህ እነርሱ በአላህ ታምራቶች ይክዱና ነቢያትንም ያለ ሕግ ይገድሉ ስለነበሩ ነው ፡ ፡ ይህ በማመጻቸውና ወሰን የሚያልፉ በመኾናቸው ነው ፡ ፡
(trg)="s2.61.0"> Ва он гоҳро , ки гуфтед : « Эй Мӯсо , мо бар як навъи таъом натавонем сабр кард , аз Парвардигорат бихоҳ то барои мо аз он чӣ аз замин мерӯяд , чун сабзӣ , бодирингу сир ва наску пиёз бируёнад » .
(trg)="s2.61.1"> Мӯсо гуфт : « Оё мехоҳед он чиро , ки беҳтар аст ба он чӣ пасттар аст , иваз кунед ?

(src)="s2.62"> እነዚያ ያመኑ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ ፣ ክርስቲያኖችም ፣ ሳቢያኖችም ( ከእነርሱ ) በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው ፡ ፡ በነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም ፤ እነሱም አያዝኑም ፡ ፡
(trg)="s2.62"> Касоне , ки имон овардаанд ва касоне , ки дини яҳудон ва тарсоён ва собионро гирифтанд , агар ба Худо ва рӯзи бозпасин имон дошта бошанд ва коре шоиста кунанд , Худо ба онҳо ҷазои нек медиҳад ва на бимнок мешаванд ва на ғамгин .

(src)="s2.63"> ከበላያችሁም የጡርን ተራራ ያነሳን ኾነን የጠበቀ ቃልኪዳናችሁን በያዝን ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ « ያንን የሰጠናችሁን በኀይል ያዙ ፤ በውስጡ ያለውንም ነገር ( ከእሳት ) ትጠበቁ ዘንድ አስታውሱ » ( አልን ) ፡ ፡
(trg)="s2.63.0"> Ва ба ёд оред он замонро , ки бо шумо паймон бастем ва кӯҳи Турро бар болои саратон бидоштем .
(trg)="s2.63.1"> Он чиро , ки ба шумо додаем , мустаҳкам бигиред ва он чиро , ки дар он аст , ба хотир бидоред !

(src)="s2.64"> ከዚያም ከዚህ በኋላ ( ኪዳኑን ) ተዋችሁ ፡ ፡ በናንተም ላይ የአላህ ችሮታና እዝነቱ ባልነበረ ኖሮ በእርግጥ ከጠፊዎቹ በኾናችሁ ነበር ፡ ፡
(trg)="s2.64"> Вале з-он пас аз фармон Сар тобидед ва агар фазлу раҳмати Худо набуд , аз зиёнкорон мебудед .

(src)="s2.65"> እነዚያንም ከእናንተ ውስጥ በቅዳሜ ቀን ( ዐሣን በማጥመድ ) ወሰን ያለፉትንና ለነሱ « ወራዳዎች ስትኾኑ ዝንጀሮዎች ኹኑ » ያልናቸውን በእርግጥ ዐወቃችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.65"> Ва шинохтед он гурӯҳро , ки дар он рӯзи шанбе аз ҳадди худ таҷовуз карданд , пас ба онҳо хитоб кардем : « Бӯзинагоне хору хомӯш гардед ! » .

(src)="s2.66"> ( ቅጣቲቱንም ) ለነዚያ በስተፊትዋ ለነበሩትና ለነዚያም ከበኋላዋ ላሉት ( ሕዝቦች ) መቀጣጫ ለፈራህያንም መገሰጫ አደረግናት ፡ ፡
(trg)="s2.66"> Ва онҳоро ибрати муосирон ва ояндагон ва панде барои парҳезгорон гардонидем .

(src)="s2.67"> ሙሳም ለሕዝቦቹ ፡ - « አላህ ላምን እንድታርዱ ያዛችኋል » ባለ ጊዜ ( አስታወሱ ) ፡ ፡ « መሳለቂያ አድርገህ ትይዘናለህን ? » አሉት ፡ ፡ « ከተሳላቂዎች ከመኾን በአላህ እጠበቃለሁ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.67.0"> Ва ба ёд оред он ҳангомро , ки Мӯсо ба қавми худ гуфт : « Худо фармон медиҳад , ки говеро бикушед ! »
(trg)="s2.67.1"> Гуфтанд : « Оё Моро маскара мекунӣ ? »

(src)="s2.68"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ እርሷ ምን እንደኾነች ( ዕድሜዋን ) ያብራራልን » አሉ ፡ ፡ « እርሱ እርሷ ያላረጀች ጥጃም ያልኾነች በዚህ መካከል ልከኛ የኾነች ጊደር ናት ይላችኋል ፤ የታዘዛችሁትንም ሥሩ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.68.0"> Гуфтанд : « Барои мо Парвардигоратро бихон то баён кунад , ки он чӣ гуна говест ? »
(trg)="s2.68.1"> Гуфт : « Мегӯяд : « Говест на сахт пиру аз кор афтода , на ҷавону корнокарда , миёнасол » .

(src)="s2.69"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ መልኳ ምን እንደኾነ ለኛ ይግለጽልን » አሉ ፡ ፡ « እርሱ እርሷ መልኳ ደማቅ ተመልካቾችን የምታስደስት ዳለቻ ላም ናት ይላችኋል » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.69.0"> Гуфтанд : « Барои мо Парвардигоратро бихон то бигӯяд , ки ранги он чист ? »
(trg)="s2.69.1"> Гуфт : « Мегӯяд : « Говест зарди сахт , ки рангаш бинандагонро шодмон месозад » .

(src)="s2.70"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ እርሷ ምን እንደኾነች ይግለጽልን ፤ ከብቶች በኛ ላይ ተመሳሰሉብን ፡ ፡ እኛም አላህ የሻ እንደኾነ በእርግጥ ተመሪዎች ነን » አሉ ፡ ፡
(trg)="s2.70.0"> Гуфтанд : « Барои мо Парвардигоратро бихон то бигӯяд он чӣ гуна говест ?
(trg)="s2.70.1"> Ки он гов бар мо муштабеҳ шудааст ва агар Худо бихоҳад мо , ба он роҳ меёбам » .

(src)="s2.71"> « እርሱ እርሷ ያልተገራች ምድርን ( በማረስ ) የማታስነሳ እርሻንም የማታጠጣ ( ከነውር ) የተጠበቀች ልዩ ምልክት የሌለባት ናት ይላችኋል » አላቸው ፡ ፡ « አሁን በትክክል መጣህ » አሉ ፤ ሊሠሩ ያልተቃረቡም ሲኾኑ አረዷት ፡ ፡
(trg)="s2.71.0"> Гуфт : « Мегӯянд : « Аз он говон нест , ки ром бошад ва заминро ҷуфт кунад ва киштаро об диҳад .
(trg)="s2.71.1"> Беайб асту якранг » .