# am/sadiq.xml.gz
# sd/amroti.xml.gz
(src)="s1.1"> በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው ፡ ፡
(trg)="s1.1"> الله ٻاجھاري مھربان جي نالي سان ( شروع )
(src)="s1.2"> ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው ፤
(trg)="s1.2"> سڀ ساراھ ( خاص ) جھانن جي پالڻھار الله کي جڳائي .
(src)="s1.3"> እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ
(trg)="s1.3"> ( جو ) ٻاجھارو مھربان .
(src)="s1.4"> የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው ፡ ፡
(trg)="s1.4"> قيامت جي ڏينھن جو مالڪ ( آھي ) .
(src)="s1.5"> አንተን ብቻ እንግገዛለን ፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን ፡ ፡
(trg)="s1.5"> تنھنجي ئي عبادت ڪيون ٿا ۽ تو کان ئي مدد گھرون ٿا .
(src)="s1.6"> ቀጥተኛውን መንገድ ምራን ፡ ፡
(trg)="s1.6"> اسان کي سڌي واٽ ڏيکار .
(src)="s1.7"> የእነዚያን በነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ( ምራን ፤ በሉ ) ፡ ፡
(trg)="s1.7"> جا انھن جي واٽ آھي جن تي فضل ڪيو اٿئي ، نه انھن جي ( واٽ ) جن تي ( تنھنجو ) ڏمر ٿيل آھي ۽ نه گمراھن جي ( واٽ ) .
(src)="s2.1"> አ.ለ.መ
(trg)="s2.1"> الٓمٓ
(src)="s2.2"> ይህ መጽሐፍ ( ከአላህ ለመኾኑ ) ጥርጥር የለበትም ፤ ለፈራህያን መሪ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.2"> ھيءُ ڪتاب ، جنھن ۾ ڪو شڪ ڪونھي ، اُنھن خدا ترسن کي سِڌو رستو ڏيکاريندڙ آھي ،
(src)="s2.3"> ለነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት ፤
(trg)="s2.3"> جيڪي اڻ ڏٺي تي ايمان آڻيندا آھن ۽ نماز پڙھندا آھن ۽ کين جيڪي رزق ڏنوسين تنھن مان خرچيندا آھن .
(src)="s2.4"> ለእነዚያም ወደ አንተ በተወረደውና ከአንተ በፊትም በተወረደው የሚያምኑ በመጨረሻይቱም ( ዓለም ) እነርሱ የሚያረጋግጡ ለኾኑት ( መሪ ነው ) ፡ ፡
(trg)="s2.4"> ۽ اُھي ( اي پيغمبر ) جيڪو ( قرآن ) تو ڏانھن لاٿو ويو ۽ جيڪي توکان اڳ ( ٻـين پيغمبرن تي ) لاٿو ويو تنھن کي مڃيندا آھن ۽ اُھي آخرت تي يقين رکندا آھن .
(src)="s2.5"> እነዚያ ከጌታቸው በመመራት ላይ ናቸው ፤ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.5"> اِھي ئي ( انھيءَ ) سڌي واٽ تي آھن جا سندن پالڻھار کان ( ڏسيل ) آھي ۽ اِھي ئي ڇوٽڪاري وارا آھن .
(src)="s2.6"> እነዚያ የካዱት ( ሰዎች ) ብታስፈራራቸውም ባታስፈራራቸውም በነርሱ ላይ እኩል ነው ፤ አያምኑም ፡ ፡
(trg)="s2.6"> بيشڪ جن انڪار ڪيو تن تي ( اي پيغمبر ! ) تنھنجو کين ڊيڄارين يا نه ڊيڄارين ( سو ) ھڪجھڙو آھي اِھي ايمان نه آڻيندا .
(src)="s2.7"> አላህ በልቦቻቸው ላይ በመስሚያቸውም ላይ አትሞባቸዋል ፤ በዓይኖቻቸውም ላይ መሸፈኛ አልለ ፤ ለነሱም ታላቅ ቅጣት አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.7"> الله سندن دلين تي ۽ سندن ڪنن تي مُھر ھنئي آھي ، ۽ سندن اکين تي ڇَوڙُ ( چڙھيل ) آھي ۽ اُنھن لاءِ وڏو عذاب آھي .
(src)="s2.8"> ከሰዎችም « በአላህና በመጨረሻው ቀን አምነናል » የሚሉ አልሉ ፤ እነርሱም አማኞች አይደሉም ፡ ፡
(trg)="s2.8"> ۽ ماڻھن مان ڪي ( اھڙا ) آھن جي چوندا آھن ته الله ۽ قيامت جي ڏينھن کي مڃيوسين ۽ حقيقت ۾ اُھي مؤمن نه آھن .
(src)="s2.9"> አላህንና እነዚያን ያመኑትን ( ሰዎች ) ያታልላሉ ፤ የማያውቁ ሲኾኑ ነፍሶቻቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም ፡ ፡
(trg)="s2.9"> الله ۽ مومنن کي دلبو ڏيندا آھن ، ۽ حالانڪ پاڻ کان سواءِ ( ٻئي ڪنھن کي ) دلبو نه ڏيندا آھن ۽ نه سمجھندا آھن .
(src)="s2.10"> በልቦቻቸው ውስጥ ( የንፍቅና ) በሽታ አለባቸው ፡ ፡ አላህም በሽታን ጨመረባቸው ፡ ፡ ለነርሱም ይዋሹ በነበሩት ምክንያት አሳማሚ ቅጣት አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.10"> سندن دلين ۾ ( منافقيءَ جي ) بيماري آھي پوءِ الله سندين بيماري وڌائي ، ۽ انھيءَ ڪري جو ( ھو ) ڪُوڙ ڳالھائيندا آھن انھن لاءِ ڏکوئيندڙ عذاب آھي .
(src)="s2.11"> ለነርሱም « በምድር ላይ አታበላሹ » በተባሉ ጊዜ « እኛ አሳማሪዎች ብቻ ነን » ይላሉ ፡ ፡
(trg)="s2.11"> ۽ جڏھن کين چئبو آھي ته مُلڪ ۾ فساد نه وجھو ، چوندا آھن ته اسين سڌاريندڙ ئي آھيون .
(src)="s2.12"> ንቁ እነርሱ አጥፊዎቹ እነሱው ናቸው ፤ ግን አያውቁም ፡ ፡
(trg)="s2.12"> خبردار ! اِھي پاڻ فسادي آھن پر نه سمجھندا آھن .
(src)="s2.13"> ለነሱም « ሰዎቹ እንዳመኑ እመኑ » በተባሉ ጊዜ « ቂሎቹ እንዳመኑ እናምናለን ? » ይላሉ ፡ ፡ አዋጅ ንቁ እነርሱ ቂሎቹ እነርሱው ናቸው ፤ ግን አያውቁም ፡ ፡
(trg)="s2.13"> ۽ جڏھن کين چئبو آھي ته جھڙي طرح ٻـين ماڻھن ايمان آندو آھي ( تھڙي طرح اوھين به ) ايمان آڻيو ( تڏھن ) چوندا آھن ته جئن بي سمجھن ايمان آندو آھي تئن ايمان آڻيون ڇا ؟ خبردار ، اُھي ئي بي سمجھ آھن پر نه ڄاڻندا آھن .
(src)="s2.14"> እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ « አምነናል » ይላሉ ፡ ፡ ወደ ሰይጣኖቻቸውም ባገለሉ ጊዜ « እኛ ከናንተ ጋር ነን ፤ እኛ ( በነሱ ) ተሳላቂዎች ብቻ ነን » ይላሉ ፡ ፡
(trg)="s2.14"> ۽ جڏھن مؤمنن کي ملندا آھن ( تڏھن ) چوندا آھن ته اسان ايمان آندو آھي ، ۽ جڏھن پنھنجن شيطانن ( سردارن ) کي ھيڪلو ملندا آھن ( تڏھن ) چوندا آھن ته اسين ( پر ۾ ) اوھان سان آھيون اسين ( مؤمنن سان ) رڳو چٿر ڪندڙ آھيون .
(src)="s2.15"> አላህ በነሱ ይሳለቅባቸዋል ፤ በጥመታቸውም ውስጥ የሚዋልሉ ሲኾኑ ያዘገያቸዋል ፡ ፡
(trg)="s2.15"> الله ساڻن چٿر ڪندو آھي ۽ انھن کي پنھنجي سرڪشي ۾ ڊيگھ ڏيندو آھي جو عقل جا انڌا آھن .
(src)="s2.16"> እነዚህ እነዚያ ስህተትን በቅንነት የገዙ ናቸው ፡ ፡ ንግዳቸውም አላተረፈችም ፤ ቀጥተኞችም አልኾኑም ፡ ፡
(trg)="s2.16"> اِھي اُھي آھن جن ھدايت جي بدران گمراھي ڳڌي ، پوءِ سندن واپار کين فائدو نه ڏنو ۽ نڪي اُھي ھدايت وارا ٿيا .
(src)="s2.17"> ( በንፍቅና ) ምሳሌያቸው እንደዚያ እሳትን እንዳነደደ ሰው በዙሪያው ያለውን ሁሉ ባበራች ጊዜም አላህ ብርሃናቸውን እንደወሰደባቸው በጨለማዎችም ውስጥ የማያዩ ኾነው እንደተዋቸው ( ሰዎች ) ብጤ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.17"> سندن مثال انھيءَ جي مثال جھڙو آھي جنھن باھ ٻاري ، پوءِ جنھن مھل باھ پنھنجي آس پاس کي روشن ڪيو ( تنھن مھل ) الله سندن سوجھرو اجھايو ۽ کين اونداھيءَ ۾ ڇڏي ڏنائين جو نه ڏسن .
(src)="s2.18"> ( እነሱ ) ደንቆሮዎች ፣ ዲዳዎች ፣ ዕውሮች ናቸው ፤ ስለዚህ እነርሱ አይመለሱም ፡ ፡
(trg)="s2.18"> ( اُھي ) ٻوڙا ، گونگا ، انڌا آھن پوءِ اُھي نه موٽندا .
(src)="s2.19"> ወይም ( ምሳሌያቸው ) ከሰማይ እንደ ወረደ ዝናም ( ባለቤቶች ) ነው ፤ በርሱ ( በደመናው ) ውስጥ ጨለማዎች ፣ ነጎድጓድም ፣ ብልጭታም ያሉበት ሲኾን ከመብረቆቹ ሞትን ለመፍራት ጣቶቻቸውን በጆሮቻቸው ውስጥ እንደሚያደርጉ ብጤ ነው ፡ ፡ አላህም ከሓዲዎችን ከባቢ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.19"> يا ( سندن مثال اُنھي ) آسماني برسات ( وارن ) جھڙو آھي جنھن ۾ اونداھيون ۽ گوڙ ۽ وڄ ھجي ، اُھي پنھنجيون آڱريون پنھنجن ڪنن ۾ ، ڪڙڪن کان موت جي ڀَو ڪري وجھن ، ۽ الله ڪافرن کي گھيرو ڪندڙ آھي .
(src)="s2.20"> ብልጭታው ዓይኖቻቸውን ሊነጥቅ ይቀርባል ፡ ፡ ለነርሱ ባበራላቸው ቁጥር በርሱ ውስጥ ይኼዳሉ ፡ ፡ በነሱም ላይ ባጨለመ ጊዜ ይቆማሉ ፡ ፡ አላህም በሻ ኖሮ መስሚያቸውንና ማያዎቻቸውን በወሰደ ነበር ፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.20"> وڄ سندن اکين ( جي سوجھري کي ) اُمالڪ کسڻ تي ھُجي ، جڏھن انھن لاءِ چمڪي ته منجھس ھلن ٿا ، ۽ جڏھن مٿن اوندھ ڪري تڏھن بيھي رھن ٿا ، ۽ جيڪڏھن الله گھري ته سندن اکيون ۽ سندن ڪن ضرور وڃائي ڇڏي ، بيشڪ الله سڀ ڪنھن شيء تي وس وارو آھي .
(src)="s2.21"> እናንተ ሰዎች ሆይ ! የፈጠራችሁን እነዚያንም ከናንተ በፊት የነበሩትን ( የፈጠረውን ) ጌታችሁን ተገዙ ፤ ( ቅጣትን ) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና ፡ ፡
(trg)="s2.21"> اي ماڻھؤ پنھنجي انھيءَ پالڻھار جي عبادت ڪريو جنھن اوھان کي ۽ جي اوھان کان اڳ هُئا تن کي پيدا ڪيوته مانَ اوھين ڊڄو .
(src)="s2.22"> ( እርሱ ) ያ ለናንተ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው ፤ ከሰማይም ( ከደመና ) ውሃን ያወረደ በርሱም ከፍሬዎች ለናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው ፡ ፡ እናንተም ( ፈጣሪነቱን ) የምታውቁ ስትኾኑ ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ ፡ ፡
(trg)="s2.22"> جنھن اوھان لاءِ زمين کي وڇاڻو بڻايو ۽ آسمان کي ڇت ، ۽ ( مينھن جو ) پاڻي آسمان کان وسايائين پوءِ اُن سان ( ھر جنس جي ) ميون منجھان اوھان لاءِ روزي پيدا ڪيائين ، پوءِ اوھين ڄاڻ ھوندي الله سان ڪنھن کي شريڪ نه ڪريو .
(src)="s2.23"> በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ ፡ ፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ ፡ ፡
(trg)="s2.23"> ۽ پنھنجي ٻانھي ( ﷴ ﷺ ) تي جيڪو ( قرآن ) لاٿوسون تنھن کان جيڪڏھن اوھين شڪ ۾ آھيوته جھڙيس ڪائي سُورة بڻائي آڻيو ، ۽ الله کان سواءِ پنھنجا مددگار ( به ) سڏيو جيڪڏھن سچا آھيو .
(src)="s2.24"> ( ይህንን ) ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች የኾነችውን እሳት ተጠበቁ ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች ፡ ፡
(trg)="s2.24"> پوءِ جيڪڏھن نه ڪندؤ ، ۽ ڪري به ڪڏھن نه سگھندؤ ، ته انھيءَ باھ کان ڊڄو جنھن جو ٻل ماڻھو ۽ پھڻ آھن ، اُھا نه مڃيندڙن لاءِ تيار ڪئي وئي آھي .
(src)="s2.25"> እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችንም የሠሩትን ለነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች ያሏቸው መኾኑን አብስራቸው ፡ ፡ ከርሷ ከፍሬ ( ዓይነት ) ሲሳይን በተመገቡ ቁጥር ( ፍሬዎችዋ ስለሚመሳሰሉ ) « ይህ ያ ከአሁን በፊት የተገመብነው ነው » ይላሉ ፡ ፡ እርሱንም ተመሳሳይ ኾኖ ተሰጡት ፡ ፡ ለነሱም በውስጧ ንጹህ የተደረጉ ሚስቶች አሏቸው ፡ ፡ እነሱም በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.25"> ۽ جن ايمان آندو ۽ چڱا ڪم ڪيا تن کي ھيءَ خوشخبري ڏي ته انھن لاءِ بھشت آھن جن جي ھيٺان واھيون پيون وھن ، جڏھن اُن مان ڪو به ميوو کاڄ لاءِ ڏنو پيو ويندن ( تنھن مھل ) پيا چوندا ته ھيءُ ( ميوو ) اُھو آھي جو اڳ اسان کي ڏنو ويو ھو ۽ اُھو ( شڪل ۾ ) ھڪ جھڙو ( پيو ) ڏبن ، ۽ انھن لاءِ منجھس پاڪ زالون آھن ۽ اُھي منجھس سدائين رھڻ وارا آھن .
(src)="s2.26"> አላህ ማንኛውንም ነገር ትንኝንም ኾነ ( በትንሽነት ወይም በትልቅነት ) ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም ፡ ፡ እነዚያ ያመኑትማ ፤ እርሱ ( ምሳሌው ) ከጌታቸው ( የተገኘ ) እውነት መኾኑን ያውቃሉ ፡ ፡ እነዚያም የካዱትማ « አላህ በዚህ ምንን ምሳሌ ሻ » ይላሉ ፡ ፡ በርሱ ( በምሳሌው ) ብዙዎችን ያሳስታል በርሱም ብዙዎችን ያቀናል ፡ ፡ በርሱም አመፀኞችን እንጅ ሌላን አያሳስትም ፡ ፡
(trg)="s2.26"> الله مڇر ۽ اُن کان وڌيڪ جي مثال ڏيڻ کان حياء ئي نه ڪندوآھي ، پوءِ جن ايمان آندو آھي سي ( پڪ ) ڄاڻندا آھن ته اُھو سندن پالڻھار وٽان ( آيل ) سچ آھي ، ۽ جن انڪار ڪيو سي چوندا آھن ته ھن مثال ڏيڻ ۾ الله جو ڇا مطلب آھي ؟ ( الله ) ان مثال ( ڏيڻ ) سببان گھڻن کي ڀلائيندو آھي ۽ ان سببان گھڻن کي سڌو رستو ڏيکاريندو آھي ، اُن سان اھڙن بي دينن کانسواءِ ( ٻي ڪنھين کي ) نه ڀلائيندو آھي .
(src)="s2.27"> እነዚያ የአላህን ቃል ኪዳን ከአጠበቀባቸው በኋላ የሚያፈርሱ እንዲቀጠልም በርሱ ያዘዘውን ነገር የሚቆርጡ በምድርም ላይ የሚያበላሹ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.27"> جيڪي الله جو انجام ان جي پڪي ڪرڻ کانپوءِ ڀڃندا آھن ، ۽ الله جن ڪمن جي ڳنڍڻ جو حڪم ڪيو آھي تن کي ڇنندا آھن ۽ مُلڪ ۾ فساد وجھندا آھن ، اُھي ئي ڇيئي وارا آھن .
(src)="s2.28"> ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ ከዚያም የሚገድላችሁ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ !
(trg)="s2.28"> اوھين ھن ھوندي به الله کي ڪھڙي طرح نه ٿا مڃيو ؟ جو بي ساھا ھُيؤ پوءِ اوھان کي جيئرو ڪيائين ، وري اوھان کي ماريندو ، وري اوھان کي جياريندو ۽ وري ڏانھس موٽايا ويندؤ .
(src)="s2.29"> እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው ፡ ፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው ፡ ፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.29"> اُھو ( الله ) آھي جنھن توھان ( جي فائدي ) لاءِ جيڪي مڙيئي ( شيون ) زمين ۾ آھن سي پيدا ڪيون ، وري آسمان ڏانھن متوجه ٿيو پوءِ اُنھن کي ست آسمان ڪري برابر بيھاريائين ، ۽ اُھو ( الله ) سڀڪنھن شيءِ کي ڄاڻندڙ آھي .
(src)="s2.30"> ( ሙሐመድ ሆይ ) ጌታህ ለመላእክት ፡ - « እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ ፤ » ባለ ጊዜ ( የኾነውን አስታውስ ፤ እነርሱም ) « እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ ላንተም የምንቀድስ ስንኾን በርሷ ውስጥ የሚያጠፋንና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን ? » አሉ ፡ ፡ ( አላህ ) « እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.30"> ۽ ( اي پيغمبر ) جڏھن تنھنجي پالڻھار ملائڪن کي چيو ته آءٌ زمين ۾ ھڪ نائب مُقرر ڪرڻ وارو آھيان ، ( تڏھن ) چيائون ته ڇا منجھس اھڙي کي ٿو پيدا ڪرين جو منجھس فساد ڪندو ۽ ( ناحق ) رت ھاريندو ، ۽ اسين تنھنجي ساراہ سان ( تنھنجي ) پاڪائي واکاڻيون ٿا ۽ توکي پاڪ ڪري مڃيون ٿا ، فرمايائين ته جيڪي آءٌ ڄاڻندو آھيان سو توھان نٿا ڄاڻو .
(src)="s2.31"> አደምንም ስሞችን ሁሏንም አስተማረው ፡ ፡ ከዚያም በመላእክት ላይ ( ተጠሪዎቹን ) አቀረባቸው ፡ ፡ « እውነተኞችም እንደኾናችሁ የነዚህን ( ተጠሪዎች ) ስሞች ንገሩኝ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.31"> ۽ ( الله ) آدم کي سڀني شين جا نالا سيکاريا وري اُھي شيون ملائڪن جي آڏو ڪيائين پوءِ فرمايائين ته جيڪڏھن سچا آھيو ته ھنن جا نالا ڏسيوم .
(src)="s2.32"> « ጥራት ይገባህ ፤ ከአስተማርከን ነገር በስተቀር ለኛ ዕውቀት የለንም ፡ ፡ አንተ ዐዋቂው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና » ( አሉ ) ፡ ፡
(trg)="s2.32"> چيائون ته تون پاڪ آھين جيڪي اسان کي ڄاڻايو اٿيئي تنھن کانسواءِ اسان کي ( ٻي ) ڪا خبر نه آھي ، بيشڪ تون ئي ڄاڻندڙ حڪمت وارو آھين .
(src)="s2.33"> ፡ - « አደም ሆይ ስሞቻቸውን ንገራቸው » አለው ፡ ፡ ስሞቻቸውን በነገራቸውም ጊዜ « እኔ የሰማያትንና የምድርን ሩቅ ምስጢር ዐውቃለሁ ፤ የምትገልጹትንና ያንንም ትደብቁት የነበራችሁትን ዐውቃለሁ አላልኳችሁምን ? » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.33"> ( الله ) چيو ته اي آدم انھن جا نالا کين ڏس ، پوءِ جڏھن کين انھن جا نالا ڏسيائين ( تڏھن الله ) چيو ته اوھان کي نه چيو ھوم ڇا ته آءٌ آسمانن ۽ زمين جو ڳجھ ڄاڻندو آھيان ۽ جيڪي پڌرو ڪيو ٿا ۽ جيڪي لڪايو ٿا سو به ڄاڻندو آھيان .
(src)="s2.34"> ለመላእክትም « ለአደም ስገዱ » ባልን ጊዜ ( አስታውስ ) ፡ ፡ ሁሉም ወዲያውኑ ሰገዱ ፤ ኢብሊስ ( ዲያብሎስ ) ብቻ ሲቀር እምቢ አለ ፤ ኮራም ከከሓዲዎቹም ኾነ ፡ ፡
(trg)="s2.34"> ۽ جڏھن ملائڪن کي چيوسون ته آدم کي سجدو ڪريو تڏھن شيطان ڌاران ( ٻـين ) سجدو ڪيو ، ھن انڪار ڪيو ۽ ھٺ ڪيائين ۽ ڪافرن مان ٿيو .
(src)="s2.35"> « አደም ሆይ ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና » አልንም ፡ ፡
(trg)="s2.35"> ۽ چيوسون ته اي آدم تون ۽ تنھنجي زال بھشت ۾ ٽڪو ۽ جتان وڻيوَ تتان مزي سان کائو ، ۽ ھن وڻ کي ويجھا نه وڃجو نه ته ظالمن ( جي شمار ) مان ٿيندؤ .
(src)="s2.36"> ከርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት ( ድሎት ) አወጣቸው ፡ ፡ « ከፊላችሁም ለከፊሉ ጠላት ሲኾን ውረዱ ፤ ለናንተም በምድር ላይ እስከ ጊዜ ( ሞታችሁ ) ድረስ መርጊያና መጣቀሚያ አላችሁ » አልናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.36"> پوءِ شيطان اُتاھون انھن کي ٿيڙيو پوءِ جنھن ( مزي ) ۾ ھئا تنھن مان کين ( ٻاھر ) ڪڍيائين ، ۽ چيوسون ته ( بھشت مان ) نڪري ھيٺ ٿيو اوھين ھڪ ٻئي جا ويري آھيو ، ۽ اوھان لاءِ ڪنھن وقت تائين زمين ۾ رھڪ جو ھنڌ ۽ ( گذران جو ) سامان ( ٺھرايل ) آھي .
(src)="s2.37"> አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ ፡ ፡ በርሱ ላይም ( ጌታው ጸጸትን በመቀበል ) ተመለሰለት ፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.37"> پوءِ آدم پنھنجي پالڻھار وٽان ڪي لفظ سکيا پوءِ ( الله ) سندس توبه قبول ڪئي ، بيشڪ اُھو ئي توبه قبوليندڙ مھربان آھي .
(src)="s2.38"> « ሁላችሁም ኾናችሁ ከርሷ ውረዱ ፡ ፡ ከኔም የኾነ መመሪያ ቢመጣላችሁ ወዲያውኑ መመሪያዬን የተከተለ ሰው በነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም ፤ እነሱም አያዝኑም » አልናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.38"> چيوسين ته منجھانئس سڀ لھي ھيٺ وڃو ، پوءِ جڏھن مون وٽان اوھان وٽ ڪا ھدايت اچي تڏھن جيڪي منھنجي ھدايت تي ھلندا تن کي ڪو ڀؤ ڪونھي ۽ نڪي اُھي غمگين رھندا .
(src)="s2.39"> እነዚያም ( በመልክተኞቻችን ) የካዱ በአንቀጾቻችንም ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው ፡ ፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.39"> ۽ جن نه مڃيو ۽ اسانجي آيتن کي ڪُوڙو ڄاتو سي دوزخي آھن ، اُھي منجھس سدائين رھڻ وارا آھن .
(src)="s2.40"> የእስራኤል ልጆች ሆይ ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬን አስታውሱ ፡ ፡ በቃል ኪዳኔም ሙሉ ፤ በቃል ኪዳናችሁ እሞላለሁና ፤ እኔንም ብቻ ፍሩ ፡ ፡
(trg)="s2.40"> اي يعقوب جي اولاد اُھو منھنجو ڳڻ ياد ڪريو جيڪو مون توھان تي ڪيو ۽ منھنجو انجام پاڙيو ته آءٌ ( به ) اوھان جو انجام پاڙيان ۽ رڳو مون کان ڊپ رکو .
(src)="s2.41"> ከናንተ ጋር ያለውን ( መጽሐፍ ) የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩትም ( ቁርኣን ) እመኑ ፡ ፡ በርሱም የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ ፡ ፡ በአንቀጾቼም ጥቂትን ዋጋ አትለውጡ ፡ ፡ እኔንም ብቻ ተጠንቀቁ ፡
(trg)="s2.41"> ۽ ( اي بني اسرائيل ) جيڪو اوھان وٽ آھي ( يعني توريت ) تنھن کي سچو ڪندڙ جيڪو ( قرآن ﷴ ﷺ تي ) لاٿم تنھنکي مڃيو ۽ ان جا پھريان منڪر نه ٿيو ، ۽ منھنجي آيتن کي ( دنيا جي ) ٿوري ملھ سان نه وڪڻو ، ۽ رڳو مون کا ڊڄو .
(src)="s2.42"> እውነቱንም በውሸት አትቀላቅሉ ፡ ፡ እናንተም የምታውቁ ስትሆኑ እውነትን አትደብቁ ፡ ፡
(trg)="s2.42"> ۽ سچ کي ڪوڙ سان نه ملايو ۽ نڪي اوھين ڄاڻ ھوندي به سچ لڪايو .
(src)="s2.43"> ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ ፡ ፡ ዘካንም ( ግዴታ ምጽዋትን ) ስጡ ፡ ፡ ( ለጌታችሁ ) ከአጎንባሾች ጋርም አጎንብሱ ፡ ፡
(trg)="s2.43"> ۽ نماز پڙھو ۽ زڪوٰة ڏيو ۽ رڪوع ڪندڙن سان گڏجي رڪوع ڪيو .
(src)="s2.44"> እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን ? ነፍሶቻችሁንም ትረሳላችሁን ? ( የሥራችሁን መጥፎነት ) አታውቁምን ?
(trg)="s2.44"> ماڻھن کي چڱائيءَ جو حڪم ڪريو ٿا ۽ پاڻ کي وساريو ٿا ؟ ھن ھوندي به جو توھين ڪتاب پڙھو ٿا ، پوءِ ڇو نه ٿا سمجھو ؟
(src)="s2.45"> በመታገስና በሶላትም ተረዱ ፡ ፡ እርሷም ( ሶላት ) በፈሪዎች ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት ፡ ፡
(trg)="s2.45"> ۽ صبر ۽ نماز سان مدد وٺو ، ۽ اُھا انھن آزي ڪندڙن کانسواءِ ٻـين کي ضرور ڏکي ( لڳندي ) آھي .
(src)="s2.46"> እነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚገናኙ እነሱም ወደእርሱ ተመላሾች መኾናቸውን የሚያረጋግጡ በኾኑት ( ላይ እንጅ ከባድ ናት ) ፡ ፡
(trg)="s2.46"> جيڪي پڪ ڀائيندا آھن ته اُھي پنھنجي پالڻھار کي ملڻ وارا آھن ۽ اُھي ڏانھس موٽڻ وارا آھن .
(src)="s2.47"> የእስራኤል ልጆች ሆይ ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬንና እኔም በዓለማት ላይ ያበለጥኳችሁ ( አባቶቻችሁን በጊዜያቸው ከነበሩት ዓለማት ያበለጥኩዋቸው ) መኾኔን አስታውሱ ፡ ፡
(trg)="s2.47"> اي بني اسرائيلو اُھو منھنجو ڳڻ ياد ڪريو جيڪو مون اوھان تي ڪيو ۽ مون اوھان کي جھان ( وارن ) تي سڳورو ڪيو .
(src)="s2.48"> ( ማንኛዋ ) ነፍስም ከ ( ሌላዋ ) ነፍስ ምንንም የማትመነዳበትን ፣ ከርሷም ምልጃን የማይቀበሉባትን ፣ ከርሷም ቤዛ የማይያዝበትን ፣ እነርሱም የማይረዱበትን ቀን ተጠንቀቁ ፡ ፡
(trg)="s2.48"> ۽ اُنھيءَ ڏينھن کان ڊڄو جنھن ۾ ڪو ( به ) ڪنھين کان ڪجھ به ٽاري نه سگھندو ۽ نڪي کانئس ڪا پارت قبول ڪبي ۽ نڪي کانئس ڪو عِوض وٺبو نڪي کين مدد ڏبي .
(src)="s2.49"> ከፈርዖንም ቤተሰቦች ( ከጎሶቹና ከሰራዊቱ ) ብርቱን ቅጣት የሚያቀምሱዋችሁ ወንዶች ልጆቻችሁን የሚያርዱ ሴቶቻችሁንም የሚተው ሲኾኑ ባዳንናችሁ ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ በዚሃችሁም ከጌታችሁ ታላቅ ፈተና አለበት ፡ ፡
(trg)="s2.49"> ۽ ( ھي ڳڻ به ياد ڪريو ) ته جڏھن اوھان کي فرعون جي ماڻھن کان ڇڏايوسون جي اوھان کي ڏاڍو ايذاءُ چکائيندا ھئا ، جو اوھان جا پُٽ ڪھندا ھئا ۽ اوھان جون ڌيئرون جيئريون ڇڏيندا ھئا ، ۽ اُن ۾ اوھان جي پالڻھار کان اوھان لاءِ وڏي پرک ھُئي .
(src)="s2.50"> በናንተም ምክንያት ባሕሩን በከፈልን ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ ወዲያውም አዳንናችሁ ፡ ፡ የፈርዖንንም ቤተሰቦች እናንተ የምትመለከቱ ኾናችሁ አሰጠምናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.50"> ۽ ( ياد ڪريو ته ) جڏھن اوھان لاءِ سمنڊ کي چيريوسون پوءِ اوھان کي ( ٻڏڻ کان ) بچايوسون ۽ فرعون جي ماڻھن کي ٻوڙيوسون ۽ اوھين ڏسندا رھيؤ .
(src)="s2.51"> ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ ከዚያም ከርሱ ( መኼድ ) በኋላ እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን ( አምላክ አድርጋችሁ ) ያዛችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.51"> ۽ ( ياد ڪريو ته ) جڏھن موسىٰ کي چاليھن راتين جو انجام ڏنوسون وري ان ( جي وڃڻ ) کانپوءِ گابي کي ( خدا ڪري ) ورتؤ ۽ اوھين ظلم ڪندڙ ھيؤ .
(src)="s2.52"> ከዚያም ከዚህ በኋላ እናንተ ታመሰግኑ ዘንድ ከናንተ ምሕረት አደረግን ፡ ፡
(trg)="s2.52"> وري اُن کان پوءِ اوھان کان ٽارو ڪيوسون ته مان اوھين شڪرانو ڪريو .
(src)="s2.53"> ሙሳንም መጽሐፍንና ( እውነትና ውሸትን ) መለያንም ትመሩ ዘንድ በሰጠነው ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡
(trg)="s2.53"> ۽ ( ياد ڪريو ته ) جڏھن موسىٰ کي ڪتاب ۽ ( سچ ۽ ڪوڙجي وچ ۾ ) سنڌو وجھندڙ ڏنوسين ته مان اوھين ھدايت وارا ٿيو .
(src)="s2.54"> ሙሳም ለሕዝቦቹ ፡ - « ሕዝቦቼ ሆይ ! እናንተ ወይፈንን ( አምላክ አድርጋችሁ ) በመያዛችሁ ነፍሶቻችሁን በደላችሁ ፡ ፡ ወደ ፈጣሪያችሁም ተመለሱ ፤ ነፍሶቻችሁንም ግደሉ ፤ ይሃችሁ በፈጣሪያችሁ ዘንድ ለናንተ በላጭ ነው » ባለ ጊዜ ( አስታውስ ) ፡ ፡ በእናንተም ላይ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላችሁ ፡ ፡ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.54"> ۽ ( ياد ڪريو ته ) جڏھن موسىٰ پنھنجي قوم کي چيو ته اي منھنجي قوم اوھان گابي کي خُدا ڪري وٺڻ سببان پاڻ تي ظلم ڪيو آھي تنھنڪري پنھنجي پالڻھار ڏانھن موٽو ۽ پاڻ کي ڪُھو ، اھو اوھان لاءِ توھان جي پيدا ڪندڙ وٽ چڱو آھي ، پوءِ اوھان تي ٻاجھ ڪيائين ، بيشڪ اُھو ئي معافي ڏيندڙ مھربان آھي .
(src)="s2.55"> « ሙሳ ሆይ ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ላንተ በፍጹም አናምንልህም » በላችሁም ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.55"> ۽ ( ياد ڪريو ته ) جڏھن اوھان چيو ته اي موسىٰ جيستائين الله چٽو ( نه ) ڏسنداسون تيستائين توکي ڪڏھن به نه مڃينداسون پوءِ اوھان تي وڄ اچي ڪڙڪي ۽ اوھين ڏسندا رھيؤ .
(src)="s2.56"> ከዚያም ታመሰግኑ ዘንድ ከሞታችሁ በኋላ አስነሳናችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.56"> وري اوھان جي مرڻ کان پوءِ اوھان کي جيئرو ڪيوسون ته مانَ اوھين شڪرانو ڪريو .
(src)="s2.57"> በናንተም ላይ ደመናን አጠለልን ፡ ፡ በናተም ላይ ( እንደ ነጭ ማር ያለ ) መንናን እና ድርጭትን አወረድን ፡ ፡ ከሰጠናችሁም ጣፋጮች « ብሉ ( አልን ) ፡ ፡ » አልበደሉንምም ግን ነፍሶቻቸውን ይበድሉ ነበር ፡ ፡
(trg)="s2.57"> ۽ اوھان تي ڪڪر جي ڇانوَ ڪئي سون ۽ اوھان تي مَنّ ۽ سلوىٰ لاٿاسون ، ته جيڪي اوھان کي سٺين شين مان رزق ڏنوسين سو کائو ، ۽ اسان تي ( ڪي ) ظلم نه ڪيائون پر پاڻ تي ظلم ڪندا ھئا .
(src)="s2.58"> « ይህችንም ከተማ ግቡ ፡ ፡ ከርሷም በሻችሁት ስፍራ ሰፊን ( ምግብ ) ተመገቡ ፡ ፡ በሩንም ያጎነበሳችሁ ኾናችሁ ግቡ ፤ ( ጥያቄያችን የኃጢአታችን መርገፍ ነው ) በሉም ፡ ፡ ኃጢአቶቻችሁን ለናንተ እንምራለንና ፡ ፡ በጎ ሠሪዎችንም ( ምንዳን ) እንጨምርላቸዋለን » ባልን ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡
(trg)="s2.58"> ۽ جڏھن چيوسون ته ھِن ڳوٺ ۾ گھِڙو پوءِ منجھانئس جتان وڻيوَ تتان مزي سان کائو ۽ دروازي کان سجدو ڪندڙ ٿي لنگھو ۽ چئو ته اسان جا ڏوھ بخش ته اوھان جون مدايون اوھان کي بخشيون ، ۽ چڱائي ڪندڙن کي سگھو وڌائينداسون .
(src)="s2.59"> እነዚያም የበደሉት ሰዎች ከዚያ ለነሱ ከተባሉት ሌላ ቃልን ለወጡ ፡ ፡ በነዚያም በበደሉት ላይ ያመጹ በመሆናቸው ምክንያት መቅሠፍትን አወረድንባቸው ፡ ፡
(trg)="s2.59"> پوءِ ظالمن جيڪي کين چيو ويو تنھن ڳالھ کي مٽائي ٻيو چيو پوءِ اُنھن ظالمن تي سندن بڇڙي ھجڻ سببان آسمان کان عذاب لاٿوسون .
(src)="s2.60"> ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ « ድንጋዩንም በበትርህ ምታ » አልነው ፡ ፡ ( መታውም ) ከርሱም ዐሥራሁለት ምንጮች ፈለቁ ፡ ፡ ሰዎቹ ሁሉ መጠጫቸውን በእርግጥ ዐወቁ ፡ ፡ « ከአላህ ሲሳይ ብሉ ፤ ጠጡም ፤ አመጠኞችም ኾናችሁ በምድር ላይ አታበላሹ » ( አልናቸው ) ፡ ፡
(trg)="s2.60"> ۽ ( ياد ڪر ته ) جڏھن موسىٰ پنھنجي قوم لاءِ پاڻي گھريو تڏھن چيوسون ته پنھنجي لٺ پھڻ کي ھڻ ، پوءِ منجھانئس ٻارھن واھيون ڦاٽي نڪتيون ، سڀڪنھن ماڻھو بيشڪ پنھنجو تڙ سُڃاتو ، ( چيوسون ته ) الله جي رزق مان کائو پيو ۽ زمين ۾ فسادي ٿي بگيڙ نه وجھو .
(src)="s2.61"> ሙሳ ሆይ ፡ - « በአንድ ( ዓይነት ) ምግብ ላይ በፍጹም አንታገሥም ፤ ስለዚህ ጌታህን ከዚያ ምድር ከምታበቅለው ሁሉ ከቅጠላቅጠል ከዱባዋም ከስንዴዋም ከምስርዋም ከሽንኩርቷም ለኛ ያወጣ ዘንድ ለኛ ለምንልን » ባላችሁም ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ፡ ፡ ሙሳም ፡ - « ያንን እርሱ ዝቅተኛ የኾነውን በዚያ እርሱ በላጭ በኾነው ነገር ለውጥን ትፈልጋላችሁን ? ወደ ከተማ ውረዱ ፤ ለናንተም የጠየቃችሁት ነገር አላችሁ » አላቸው ፡ ፡ በነርሱም ላይ ውርደትና ድኽነት ተመታባቸው ፡ ፡ ከአላህም በኾነ ቁጣ ተመለሱ ፡ ፡ ይህ እነርሱ በአላህ ታምራቶች ይክዱና ነቢያትንም ያለ ሕግ ይገድሉ ስለነበሩ ነው ፡ ፡ ይህ በማመጻቸውና ወሰን የሚያልፉ በመኾናቸው ነው ፡ ፡
(trg)="s2.61"> ۽ جڏھن چيوَ ته اي موسىٰ ھڪ طعام تي ڪڏھن به صبر نه ڪنداسون تنھنڪري پنھنجي پالڻھار کان اسان لاءِ ( دُعا ) گھر ته زمين جيڪو پنھنجو ساڳ ۽ پنھنجا بادرنگ ۽ پنھنجي ڪڻڪ ۽ پنھنجي مُھري ۽ پنھنجا بصر ڄمائيندي آھي سي اسان لاءِ پيدا ڪري ، چيائين ته جيڪي چڱيون آھن سي سادين سان ڇو ٿا مٽايو ؟ ( جي نٿا رھو ته ) ڪنھن شھر ۾ لھي وڃو ۽ پوءِ جيڪي گھرو ٿا سو سڀ اوھان لاءِ ( اُتي موجود ) آھي ، خواري ۽ محتاجي مٿن ھنئي وئي ۽ الله جي ڏمر ھيٺ وريا ، ھِيءُ ھن ڪري آھي جو اُنھن الله جي حڪمن کي نه ٿي مڃيو ۽ پيغمبرن کي ناحق ٿي ڪُٺائون ، اھو ڪم بي فرمانيءَ سببان ٿي ڪيائون ۽ حد کان لنگھندڙ ھوا .
(src)="s2.62"> እነዚያ ያመኑ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ ፣ ክርስቲያኖችም ፣ ሳቢያኖችም ( ከእነርሱ ) በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው ፡ ፡ በነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም ፤ እነሱም አያዝኑም ፡ ፡
(trg)="s2.62"> مؤمنن ۽ يھودين ۽ نصارن ۽ صابين منجھان جن الله ۽ قيامت جي ڏينھن کي مڃيو ۽ چڱا ڪم ڪيا تن لاءِ سندن پالڻھار وٽ سندن اجر آھي ، ۽ کين نڪي ڀؤ آھي ۽ نڪي اُھي غمگين رھندا .
(src)="s2.63"> ከበላያችሁም የጡርን ተራራ ያነሳን ኾነን የጠበቀ ቃልኪዳናችሁን በያዝን ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ « ያንን የሰጠናችሁን በኀይል ያዙ ፤ በውስጡ ያለውንም ነገር ( ከእሳት ) ትጠበቁ ዘንድ አስታውሱ » ( አልን ) ፡ ፡
(trg)="s2.63"> ۽ جڏھن اوھان کان انجام ورتوسين ۽ اوھان جي مٿان ( جبل ) طور کي کڙو ڪيوسون ، ( تڏھن چيوسون ته ) جيڪو ( توريت ) اوھانکي ڏنوسون سوگھو وٺو ۽ جيڪي منجھس آھي سو ياد ڪريو مانَ اوھين ڊڄو .
(src)="s2.64"> ከዚያም ከዚህ በኋላ ( ኪዳኑን ) ተዋችሁ ፡ ፡ በናንተም ላይ የአላህ ችሮታና እዝነቱ ባልነበረ ኖሮ በእርግጥ ከጠፊዎቹ በኾናችሁ ነበር ፡ ፡
(trg)="s2.64"> وري اُن کانپوءِ اوھين ڦريؤ ، پوءِ جڏھن اوھان تي الله جو فضل ۽ سندس ٻاجھ نه ٿئي ھا ته اوھين ضرور ڇيئي وارن مان ٿيو ھا .
(src)="s2.65"> እነዚያንም ከእናንተ ውስጥ በቅዳሜ ቀን ( ዐሣን በማጥመድ ) ወሰን ያለፉትንና ለነሱ « ወራዳዎች ስትኾኑ ዝንጀሮዎች ኹኑ » ያልናቸውን በእርግጥ ዐወቃችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.65"> ۽ انھن کي بيشڪ ڄاتو اٿو جي اوھان مان ڇنڇر بابت حد کان لنگھيا پوءِ کين چيوسين ته خوار ڀولڙا ٿيو .
(src)="s2.66"> ( ቅጣቲቱንም ) ለነዚያ በስተፊትዋ ለነበሩትና ለነዚያም ከበኋላዋ ላሉት ( ሕዝቦች ) መቀጣጫ ለፈራህያንም መገሰጫ አደረግናት ፡ ፡
(trg)="s2.66"> پوءِ اُن ( قصّه ) کي اُن ڳوٺ جي آس پاس وارن ۽ اُنھن جي پوين لاءِ عبرت ۽ خُدا ترسن لاءِ نصيحت ڪئي سون .
(src)="s2.67"> ሙሳም ለሕዝቦቹ ፡ - « አላህ ላምን እንድታርዱ ያዛችኋል » ባለ ጊዜ ( አስታወሱ ) ፡ ፡ « መሳለቂያ አድርገህ ትይዘናለህን ? » አሉት ፡ ፡ « ከተሳላቂዎች ከመኾን በአላህ እጠበቃለሁ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.67"> ۽ جڏھن موسىٰ پنھنجي قوم کي چيو ته الله اوھان کي ڳـئون ڪُھڻ جو حڪم ڪري ٿو ، ( تڏھن ) چيائون ته تون اسان سان چٿر ڪرڻ لڳين ٿو ڇا ؟ ( موسىٰ ) چيو ته آءٌ الله کان جاھلن مان ھجڻ جي پناہ گُھران ٿو .
(src)="s2.68"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ እርሷ ምን እንደኾነች ( ዕድሜዋን ) ያብራራልን » አሉ ፡ ፡ « እርሱ እርሷ ያላረጀች ጥጃም ያልኾነች በዚህ መካከል ልከኛ የኾነች ጊደር ናት ይላችኋል ፤ የታዘዛችሁትንም ሥሩ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.68"> چيائون ته اسان لاءِ پنھنجي پالڻھار کان دُعا گھر ته اسان لاءِ چٽائي ڪري ته اُھا ( ڳـئون ) ڪھڙي ( قسم جي ) آھي ، ( موسىٰ ) چيو ته الله چوي ٿو ته اُھا ڳـئون نڪي پوڙھي ۽ نڪي جوان آھي ، اِنھي وچ ۾ وچٿري آھي ، پوءِ جيڪي اوھان کي حڪم ڏنو ويو سو ڪريو .
(src)="s2.69"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ መልኳ ምን እንደኾነ ለኛ ይግለጽልን » አሉ ፡ ፡ « እርሱ እርሷ መልኳ ደማቅ ተመልካቾችን የምታስደስት ዳለቻ ላም ናት ይላችኋል » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.69"> چيائون ته پنھنجي پالڻھار کان اسان لاءِ دُعا گُھرته اسان لاءِ چٽائي ڪري ته ان جو رنگ ڪھڙو آھي ، ( موسىٰ ) چيو ته الله چوي ٿو ته اُھا ڳـئون ھيڊي ڪڪڙي آھي سندس رنگ ڳوڙھو ھيڊو آھي ڏسندڙن کي سُرھائي ڏيندي آھي .
(src)="s2.70"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ እርሷ ምን እንደኾነች ይግለጽልን ፤ ከብቶች በኛ ላይ ተመሳሰሉብን ፡ ፡ እኛም አላህ የሻ እንደኾነ በእርግጥ ተመሪዎች ነን » አሉ ፡ ፡
(trg)="s2.70"> چيائون ته پنھنجي پالڻھار کان اسان لاءِ دُعا گھر ته اسان لاءِ چٽائي ڪري ته اُھا ( ڳـئون ) ڪھڙي ( پارين ) آھي ڇوته ڳـئون اسان وٽ ( پاڻ جھڙين ۾ ) گڏيل آھي ، ۽ جيڪڏھن الله گھريو ته اسين ضرور لھنداسين .
(src)="s2.71"> « እርሱ እርሷ ያልተገራች ምድርን ( በማረስ ) የማታስነሳ እርሻንም የማታጠጣ ( ከነውር ) የተጠበቀች ልዩ ምልክት የሌለባት ናት ይላችኋል » አላቸው ፡ ፡ « አሁን በትክክል መጣህ » አሉ ፤ ሊሠሩ ያልተቃረቡም ሲኾኑ አረዷት ፡ ፡
(trg)="s2.71"> ( موسىٰ ) چيو ته الله چوي ٿو ته اُھا اھڙي ڳـئون آھي ( جو ) نڪي وھو آھي جو ھر کيڙي ۽ نڪي پوک پياري ، اڻ وڍ آھي منجھس ڪو دٻڪ ڪونھي ، چيائون ته ھاڻي تو پورو پار آندو ، پوءِ اُن کي ڪُٺائون ۽ ( انھي ڪم ) ڪرڻ تي نه ھوا .
(src)="s2.72"> ነፍስነም በገደላችሁና በርሷም ( ገዳይ ) በተከራከራችሁ ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ አላህም ትደብቁት የነበራችሁትን ሁሉ ገላጭ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.72"> ۽ جڏھن ھڪ شخص کي ڪُٺوَ تڏھن ان ( جي ماريندڙ ) بابت تڪرار ڪيوَ ، ۽ جيڪي لڪائيندا آھيو سو الله پڌرو ڪندڙ آھي .
(src)="s2.73"> « ( በድኑን ) በከፊሏም ምቱት » አልን ፤ እንደዚሁ አላህ ሙታንን ያስነሳል ፤ ታውቁም ዘንድ ታምራቶችን ያሳያችኋል ፡ ፡
(trg)="s2.73"> پوءِ چيوسين ته سندس ( گوشت جو ) ڪُجھ ڀاڱو اُن ( مئل ) کي ھڻو ، اھڙي طرح الله مئلن کي جياريندو آھي ۽ اوھان کي پنھنجيون نشانيون ڏيکاريندو آھي ته مانَ اوھين سمجھو .
(src)="s2.74"> ከዚያም ከዚህ በኋላ ልቦቻችሁ ደረቁ ፤ እርሷም እንደ ድንጋዮች ወይም በድርቅና ይበልጥ የበረታች ናት ፡ ፡ ከድንጋዮችም ከርሱ ጂረቶች የሚፈሱለት አልለ ፡ ፡ ከነርሱም በእርግጥ የሚሰነጠቅና ከርሱ ውሃ ( ምንጭ ) የሚወጣው አልለ ፡ ፡ ከነርሱም አላህን ከመፍራት የተነሳ ወደ ታች የሚወርድ አልለ ፡ ፡ አላህም ከምትሠሩት ነገር ዘንጊ አይደለም ፡ ፡
(trg)="s2.74"> وري ان کانپوءِ اوھان جون دليون ڏاڍيون ٿيون پوءِ پھڻ وانگر بلڪ ڏاڍيون سخت آھن ، ۽ پھڻن مان ڪي اھڙا ( به ) آھن جو منجھائن واھيون ڦاٽي نڪرنديون آھن ، ۽ منجھائن ڪو ڦاٽندو آھي پوءِ منجھانئس پاڻي نڪرندو آھي ، ۽ منجھائس ڪو الله جي ڀؤ کان ڪرندو آھي ، ۽ جيڪي ڪندا آھيو تنھن کان الله بيخبر نه آھي .
(src)="s2.75"> ( አይሁዶች ) ከነሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ቃል የሚሰሙና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሚለውጡት ሲኾኑ ለናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን ?
(trg)="s2.75"> ( اي مسلمانؤ ! اوھين يھودين ۾ ) پاڻ لاءِ فرمانبردار ھجڻ جو ھِن ھوندي به اڃان آسرو رکو ٿا ڇا ؟ جو بيشڪ منجھائن ھڪ ٽولي اِھڙي آھي جو الله جو ڪلام ٻڌندا آھن وري ان جي سمجھڻ کان پوءِ اُھي ڄاڻ ھوندي ان کي مٽائيندا آھن .
(src)="s2.76"> እነዚያንም ያመኑትን ባገኙ ጊዜ « አምነናል » ይላሉ ፡ ፡ ከፊላቸውም ወደ ከፊሉ ባገለለ « ጊዜ አላህ በናንተ ላይ በገለጸላቸሁ ነገር እጌታችሁ ዘንድ በርሱ እንዲከራከሩዋችሁ ትነግሩዋቸዋላችሁን ? አታውቁምን ? » ይላሉ ፡ ፡
(trg)="s2.76"> ۽ جڏھن مؤمنن کي ملندا آھن تڏھن چوندا آھن ته مڃيوسين ، ۽ جڏھن ھڪ ٻئي کي ھيڪلو ملندا آھن ( تڏھن پاڻ ۾ ) چوندا آھن ته جيڪي الله اوھان تي کوليو آھي تنھن جي ڳالھ ساڻن ڇو ڪندا آھيو ته اِن سببان اوھان جي پالڻھار وٽ اوھان تي حجت وٺندا رھن ، اوھين ڇونه سمجھندا آھيو ؟
(src)="s2.77"> አላህ የሚደብቁትንና የሚገልጹትን የሚያውቅ መኾኑን አያውቁምን ?
(trg)="s2.77"> نه ڄاڻندا آھن ڇا ته جيڪي لڪائيندا آھن ۽ جيڪي پڌرو ڪندا آھن سو الله ڄاڻندو آھي .
(src)="s2.78"> ከነሱም መጽሐፉን የማያውቁ መሃይማናን አሉ ፡ ፡ ግን ከንቱ ምኞቶችን ( ይመኛሉ ) ፤ እነርሱም የሚጠራጠሩ እንጂ ሌላ አይደሉም ፡ ፡
(trg)="s2.78"> ۽ منجھائن ڪي اڻ پڙھيا آھن جي ڪوڙن خيالن کانسواءِ ڪتاب کي نه ڄاڻندا آھن ۽ اُھي رڳو اٽڪل ھلندا آھن .
(src)="s2.79"> ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት « ይህ ከአላህ ዘንድ ነው » ለሚሉ ወዮላቸው ፡ ፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው ፡ ፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ( ኃጢኣት ) ወዮላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.79"> پوءِ اُنھن لاءِ خرابي آھي جيڪي پنھنجو ھٿراڌو ڪتاب لکندا آھن ، موٽي ( ماڻھن کي ) چوندا آھن ته ھيءُ الله وٽان ( آيو ) آھي ھِن لاءِ ته ان سان ( دنيا جو ) ٿورو ملھ وٺن ، پوءِ جيڪي سندن ھٿن لکيو تنھن سببان انھن لاءِ خرابي آھي ۽ جيڪي ڪمائيندا آھن تنھن سببان ( پڻ ) انھن لاءِ خرابي آھي .
(src)="s2.80"> « እሳትም የተቆጠሩን ቀኖች እንጂ አትነካንም » አሉ ፡ ፡ « አላህ ዘንድ ቃል ኪዳን ይዛችኋልን ? ( ይህ ከኾነ ) አላህም ኪዳኑን አያፈርስም ፤ በእውነቱ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁ » በላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.80"> ۽ چون ٿا ته باھ ڳڻيلن ڏينھن کان سواءِ اسان کي ڪڏھن نه ڇھندي . اي ( پيغمبرکين ) چئو ته الله وٽان اھڙو انجام ورتو اٿوَ ڇا ؟ ته الله پنھنجي انجام کي ڪڏھن نه ڦيريندو يا الله تي اڻ ڄاتو ( ڪوڙ ) ڳالھائيندا آھيو .
(src)="s2.81"> አይደለም ( ትነካችኋለች ) ፤ መጥፎን ( ክሕደትን ) የሠራ በርሱም ኃጠኣቱ የከበበችው ሰው እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው ፡ ፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.81"> ھائو جن مدائي ڪمائي ۽ سندن بڇڙائي کين ويڙھي وئي سي دوزخي آھن ، اُھي منجھس سدائين رھڻ وارا آھن .
(src)="s2.82"> እነዚያም ያመኑት በጎ ሥራዎችንም የሠሩት እነዚያ የገነት ጓዶች ናቸው ፡ ፡ እነርሱ በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.82"> ۽ جن ايمان آندو ۽ چڱا ڪم ڪيا سي بھشتي آھن ، اُھي منجھس سدائين رھڻ وارا آھن .
(src)="s2.83"> የእስራኤል ልጆችንም ጥብቅ ኪዳን አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ ፤ በወላጆችም በጎን ሥራ ( አድርጉ ) ፤ በዝምድና ባለቤቶችም ፣ በየቲሞችም ( አባት የሌላቸው ልጆች ) በምስኪኖችም ( በጎ ዋሉ ) ፤ ለሰዎችም መልካምን ተናገሩ ፤ ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ ፤ ዘካንም ስጡ በማለት በያዝንባቸው ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ ከዚያም ከናንተ ጥቂቶች ሲቀሩ ሸሻችሁ እናንተም ( ኪዳንን ) የምትተዉ ናችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.83"> ۽ جڏھن بني اسرائيلن کان انجام ورتوسين ته الله کانسواءِ ٻئي ڪنھن جي عبادت نه ڪريو ، ۽ ماءُ پيءُ ۽ مِٽن ۽ ڇورن ( ٻارن ) ۽ مسڪينن سان چڱائي ڪريو ۽ ماڻھن سان مِٺو ڳالھايو ۽ نماز پڙھو ۽ زڪوٰة ڏيو ، وري اوھان منجھان ٿورن کانسواءِ ( سڀ ) ڦِري ويؤ ۽ اوھين منھن موڙيندا ھيؤ .
(src)="s2.84"> ደሞቻችሁን አታፍስሱ ነፍሶቻችሁንም ( ከፊላችሁን ) ከአገሮቻችሁ አታውጡ የምንል ስንኾን የጠበቀ ቃል ኪዳናችሁን በያዝንባችሁ ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ ከዚያም ( በኪዳኑ ) አረጋገጣችሁ ፤ እናንተም ትመሰክራላችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.84"> ۽ جڏھن اوھان کان انجام ورتوسون ته پنھنجا خون نه ڪندؤ ۽ نڪي پنھنجي قوم کي پنھنجن ديسن مان لڏائيندؤ پوءِ باسيوَ ۽ ( ان جا ) اوھين گواھ آھيو .
(src)="s2.85"> ከዚያም እናንተ እነዚያ ነፍሶቻችሁን የምትገድሉ ከናንተም የኾኑ ጭፍሮችን በኃጢአትና በመበደል በነርሱ ላይ የምትረዳዱ ስትኾኑ ከአገሮቻቸው የምታወጡ ምርኮኞችም ኾነው ቢመጡዋችሁ የምትበዡ ናችሁ ፡ ፡ እርሱ ( ነገሩ ) እነርሱን ማውጣት በእናንተ ላይ የተከለከለ ነው ፡ ፡ በመጽሐፉ ከፊል ታምናላችሁን ? በከፊሉም ትክዳላችሁን ? ከእናንተም ይህንን የሚሠራ ሰው ቅጣት በቅርቢቱ ሕይወት ውርደት እንጂ ሌላ አይደለም ፡ ፡ በትንሣኤ ቀንም ወደ ብርቱ ቅጣት ይመለሳሉ ፡ ፡ አላህም ከምትሠሩት ሥራ ሁሉ ዘንጊ አይደለም ፡ ፡
(trg)="s2.85"> ( تنھن کان ) پوءِ اوھين اھڙا ٿيا آھيو جو پنھنجي قوم کي ڪُھو ٿا ۽ پنھنجي قوم مان ھڪ ٽوليءَ تي ايذاء ۽ ڏاڍ ڪرڻ لاءِ ( پاڻ ۾ ) ھڪ ٻئي کي مدد ڏئي کين سندن ديس مان لڏايو ٿا ، ۽ جيڪڏھن ( ڪي ) باندي ٿي اوھان وٽ ايندا آھن ته چَٽي ڀري کين ڇڏائيندا آھيو ھن ھوندي جو اُھو سندن لوڌڻ اوھان تي حرام ٿيل آھي ، پوءِ ڇاکون ڪي ( حڪم ) ڪتاب ( توريت ) جا مڃيندا آھيو ۽ ڪي نه مڃيندا آھيو ؟ پوءِ اوھان مان جيڪو اھڙو ڪم ڪري تنھن جي سزا دنيا جي حياتيءَ ۾ خواريءَ کانسواءِ ڪانه آھي ، ۽ قيامت جي ڏينھن سخت عذاب ڏانھن ورايا ويندا ، ۽ جيڪي ڪندا آھيو تنھن کان الله بي خبر نه آھي .
(src)="s2.86"> እነዚህ እነዚያ ቅርቢቱን ሕይወት በመጨረሻይቱ አገር የገዙ ናቸው ፡ ፡ ከነሱም ቅጣቱ አይቀልላቸውም ፤ እነሱም አይርረዱም ፡ ፡
(trg)="s2.86"> اِھي اُھي آھن جن آخرت جي بدران دنيا جي حياتي ڳڌي ، پوءِ کانئن عذاب ھلڪو نه ڪيو ويندو ۽ نڪي کين مدد ڏبي .
(src)="s2.87"> ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው ፡ ፡ ከበኋላውም መልክትኞችን አስከታተልን ፡ ፡ የመርየምን ልጅ ዒሳንም ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው ፡ ፡ በቅዱሱ መንፈስም አበረታነው ፡ ፡ ነፍሶቻችሁ በማትወደው ነገር መልክተኛ በመጣላችሁ ቁጥር ( ከመከተል ) ትኮራላችሁን ? ከፊሉን አስተባበላችሁ ፤ ከፊሉንም ትገድላላችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.87"> ۽ بيشڪ مُوسىٰ کي ڪتاب ( توريت ) ڏنوسون ۽ اُن کان پوءِ ( ٻيا ) پيغمبر ھڪ ٻئي پٺيان موڪلياسون ، ۽ عيسىٰ پٽ مريم کي پڌرا مُعجزا ڏناسون ۽ کين پاڪ روح سان مدد ڏني سون ، پوءِ جڏھن به ڪنھن پيغمبر اوھان وٽ اُھي حُڪم آندا ٿي جن کي اوھان جي دلين نٿي گھريو تڏھن اوھان ( ان جي مڃڻ کان ) وڏائي ڪئي ، پوءِ ( پيغمبرن جي ) ھڪ ٽولي کي ڪُوڙو ڄاتوَ ، ۽ ٻئي کي ڪُٺَوَ .
(src)="s2.88"> « ልቦቻችንም ሽፍኖች ናቸው » አሉ ፤ አይደለም አላህ በክሕደታቸው ምክንያት ረገማቸው ጥቂትንም ብቻ ያምናሉ ፡ ፡
(trg)="s2.88"> ۽ چون ٿا ته اسان جون دليون ڍڪيل آھن ، ( نه ) بلڪ الله سندن ڪفر سببان مٿن لعنت ڪئي آھي پوءِ ٿورا ايمان آڻيندا .
(src)="s2.89"> ከነሱም ጋር ያለውን ( መጽሐፍ ) አረጋጋጭ የኾነ መጽሐፍ ከአላህ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ ( ከመምጣቱ ) በፊት በነዚያ በካዱት ላይ ይረዱበት የነበሩ ሲኾኑ ያወቁት ነገር በመጣላቸው ጊዜ በርሱ ካዱ ፡ ፡ የአላህም ርግማን በከሓዲዎች ላይ ይኹን ፡ ፡
(trg)="s2.89"> ۽ جڏھن الله وٽان ڪتاب ( قرآن ) انھي ( توريت ) جو سچو ڪندڙ آين جيڪو وٽن آھي ۽ ( ھن کان ) اڳ ڪافرن تي سوڀ جون ( دعائون ) گھرندا ھئا ، پوءِ جڏھن وٽن آيو جنھن کي سڃاتائون تڏھن ان جو انڪار ڪيائون ، پوءِ ڪافرن تي الله جي لعنت آھي .
(src)="s2.90"> ነፍሶቻቸውን በርሱ የሸጡበት ነገር ከፋ ! ( እርሱም ) አላህ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከችሮታው ( ራእይን ) ማውረዱን በመመቅኘት አላህ ባወረደው ነገር መካዳቸው ነው ፡ ፡ በቁጣ ላይም ቁጣ ( የተረጋገጠባቸው ሲኾኑ ) ተመለሱ ፡ ፡ ለከሓዲዎችም አዋራጅ ቅጣት አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.90"> اُھو بڇڙو ( سودو ) آھي جنھن ۾ پاڻ ڏئي جيڪي الله ( ﷴ ﷺ تي ) لاٿو آھي تنھن جو نه مڃڻ ھن ( ڳالھ ) جي ساڙ ڪري ڳڌائون ته الله پنھنجي ٻانھن مان جنھن تي گھرندو آھي تنھن تي پنھنجي ٻاجھ سان ڪتاب لاھيندو آھي ، پوءِ ( الله جي ) ڏمر تي ڏمر ھيٺ وريا ، ۽ ڪافرن لاءِ خواري ڏيندڙ عذاب آھي .
(src)="s2.91"> አላህም ባወረደው ( ሁሉ ) ለእነርሱ « እመኑ » በተባሉ ጊዜ « በኛ ላይ በተወረደው ( መጽሐፍ ብቻ ) እናምናለን » ይላሉ ፡ ፡ ከርሱ ኋላ ባለው ( ቁርአን ) እርሱ ከነሱ ጋር ላለው ( መጽሐፍ ) አረጋጋጭ እውተኛ ሲኾን ይክዳሉ ፡ ፡ « አማኞች ከኾናችሁ ከአሁን በፊት የአላህን ነቢያት ለምን ገደላችሁ ? » በላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.91"> ۽ جڏھن کين چئبو آھي ته جيڪو ( قرآن ) الله لاٿو تنھن کي مڃيو تڏھن چون ٿا ته جيڪو ( توريت ) اسان تي لٿل آھي تنھن کي مڃيندا آھيون ۽ جيڪي ان کانسواءِ آھي تنھن کي نه مڃيندا آھن ، ۽ ( حقيقت ڪري ) اھو ( قرآن ) سچو آھي جيڪو ( توريت ) وٽن آھي تنھنجو سچو ڪندڙ ( به ) آھي ، ( اي پيغمبر ) چؤ ته جيڪڏھن ( توريت جا ) مڃيندڙ آھيو ته الله جي پيغمبرن کي ڇو ڪُٺوَ .
(src)="s2.92"> ሙሳም በታምራቶች በእርግጥ መጣላችሁ ፡ ፡ ከዚያም ከበኋላው እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን ( አምላክ አድርጋችሁ ) ያዛችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.92"> بيشڪ مُوسىٰ اوھان وٽ چٽا معجزا آندا وري کانئس پوءِ گابي کي ( خدا ڪري ) ورتوَ ۽ اوھين ظالم آھيو .
(src)="s2.93"> የጡርንም ጋራ ከበላያችሁ ያነሳን ስንኾን ( በኦሪት ሕግ እንድትሠሩ ) ኪዳናችሁን በያዝን ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ « የሰጠናችሁን በኀይል ያዙ ፤ ስሙም ፤ » ( አልን ) ፡ ፡ « ሰማን አመጽንም » አሉ ፡ ፡ የወይፈኑንም ውዴታ በክሕደታቸው ምክንያት በልቦቻቸው ውስጥ ተጠጡ ፡ ፡ « አማኞች እንደኾናችሁ እምነታችሁ በርሱ የሚያዛችሁ ነገር ከፋ ! » በላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.93"> ۽ جڏھن اوھان کان انجام ورتوسون ۽ اوھان جي مٿان طُور ( جبل ) کڙو ڪيوسون ، ( چيوسون ته ) جيڪو اوھان کي ڏنوسون ( يعني توريت ) سو سوگھو وٺو ۽ ٻڌو ، تڏھن چيائون ته ٻڌوسون ۽ نه مڃيوسون ، ۽ انھن جي دلين ۾ سندن ڪفر سببان گابي جي پريت وڌي وئي ، ( اي پيغمبر کين ) چؤ ته اوھان جو ايمان اوھان کي جنھن شيءِ جو حڪم ڪندو آھي سا بڇڙي آھي جيڪڏھن اوھين ( توريت ) جا مڃيندڙ آھيو .