# am/sadiq.xml.gz
# de/aburida.xml.gz
(src)="s1.1"> በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው ፡ ፡
(trg)="s1.1"> Im Namen Allahs , des Allerbarmers , des Barmherzigen !
(src)="s1.2"> ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው ፤
(trg)="s1.2"> Alles Lob gebührt Allah , dem Herrn der Welten
(src)="s1.3"> እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ
(trg)="s1.3"> dem Allerbarmer , dem Barmherzigen
(src)="s1.4"> የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው ፡ ፡
(trg)="s1.4"> dem Herrscher am Tage des Gerichts !
(src)="s1.5"> አንተን ብቻ እንግገዛለን ፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን ፡ ፡
(trg)="s1.5"> Dir ( allein ) dienen wir , und Dich ( allein ) bitten wir um Hilfe .
(src)="s1.6"> ቀጥተኛውን መንገድ ምራን ፡ ፡
(trg)="s1.6"> Führe uns den geraden Weg
(src)="s1.7"> የእነዚያን በነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ( ምራን ፤ በሉ ) ፡ ፡
(trg)="s1.7"> den Weg derer , denen Du Gnade erwiesen hast , nicht ( den Weg ) derer , die(Deinen ) Zorn erregt haben , und nicht ( den Weg ) der Irregehenden .
(src)="s2.1"> አ.ለ.መ
(trg)="s2.1"> Alif Lam Mim .
(src)="s2.2"> ይህ መጽሐፍ ( ከአላህ ለመኾኑ ) ጥርጥር የለበትም ፤ ለፈራህያን መሪ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.2"> Dies ist ( ganz gewiß ) das Buch ( Allahs ) , das keinen Anlaß zum Zweifel gibt , ( es ist ) eine Rechtleitung für die Gottesfürchtigen
(src)="s2.3"> ለነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት ፤
(trg)="s2.3"> die an das Verborgene glauben und das Gebet verrichten und von dem ausgeben , was Wir ihnen beschert haben
(src)="s2.4"> ለእነዚያም ወደ አንተ በተወረደውና ከአንተ በፊትም በተወረደው የሚያምኑ በመጨረሻይቱም ( ዓለም ) እነርሱ የሚያረጋግጡ ለኾኑት ( መሪ ነው ) ፡ ፡
(trg)="s2.4"> und die an das glauben , was auf dich und vor dir herabgesandt wurde , und die mit dem Jenseits fest rechnen .
(src)="s2.5"> እነዚያ ከጌታቸው በመመራት ላይ ናቸው ፤ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.5"> Diese folgen der Leitung ihres Herrn und diese sind die Erfolgreichen .
(src)="s2.6"> እነዚያ የካዱት ( ሰዎች ) ብታስፈራራቸውም ባታስፈራራቸውም በነርሱ ላይ እኩል ነው ፤ አያምኑም ፡ ፡
(trg)="s2.6"> Wahrlich , denen , die ungläubig sind , ist es gleich , ob du sie warnst oder nicht warnst : sie glauben nicht .
(src)="s2.7"> አላህ በልቦቻቸው ላይ በመስሚያቸውም ላይ አትሞባቸዋል ፤ በዓይኖቻቸውም ላይ መሸፈኛ አልለ ፤ ለነሱም ታላቅ ቅጣት አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.7"> Versiegelt hat Allah ihre Herzen und ihr Gehör ; und über ihren Augen liegt ein Schleier ; ihnen wird eine gewaltige Strafe zuteil sein .
(src)="s2.8"> ከሰዎችም « በአላህና በመጨረሻው ቀን አምነናል » የሚሉ አልሉ ፤ እነርሱም አማኞች አይደሉም ፡ ፡
(trg)="s2.8"> Und manche Menschen sagen : " Wir glauben an Allah und an den Jüngsten Tag " , doch sie sind keine Gläubigen .
(src)="s2.9"> አላህንና እነዚያን ያመኑትን ( ሰዎች ) ያታልላሉ ፤ የማያውቁ ሲኾኑ ነፍሶቻቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም ፡ ፡
(trg)="s2.9"> Sie versuchen , Allah und die Gläubigen zu betrügen , und doch betrügen sie nur sich selbst , ohne daß sie dies empfinden .
(src)="s2.10"> በልቦቻቸው ውስጥ ( የንፍቅና ) በሽታ አለባቸው ፡ ፡ አላህም በሽታን ጨመረባቸው ፡ ፡ ለነርሱም ይዋሹ በነበሩት ምክንያት አሳማሚ ቅጣት አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.10"> In ihren Herzen ist eine Krankheit , und Allah mehrt ihre Krankheit , und für sie ist eine schmerzliche Strafe dafür ( bestimmt ) , daß sie logen .
(src)="s2.11"> ለነርሱም « በምድር ላይ አታበላሹ » በተባሉ ጊዜ « እኛ አሳማሪዎች ብቻ ነን » ይላሉ ፡ ፡
(trg)="s2.11"> Und wenn ihnen gesagt wird : " Stiftet kein Unheil auf der Erde " , so sagen sie : " Wir sind doch die , die Gutes tun . "
(src)="s2.12"> ንቁ እነርሱ አጥፊዎቹ እነሱው ናቸው ፤ ግን አያውቁም ፡ ፡
(trg)="s2.12"> Gewiß jedoch sind sie die , die Unheil stiften , aber sie empfinden es nicht .
(src)="s2.13"> ለነሱም « ሰዎቹ እንዳመኑ እመኑ » በተባሉ ጊዜ « ቂሎቹ እንዳመኑ እናምናለን ? » ይላሉ ፡ ፡ አዋጅ ንቁ እነርሱ ቂሎቹ እነርሱው ናቸው ፤ ግን አያውቁም ፡ ፡
(trg)="s2.13.0"> Und wenn ihnen gesagt wird : " Glaubt wie die Menschen geglaubt haben " , sagen sie : " Sollen wir etwa wie die Toren glauben ? "
(trg)="s2.13.1"> Gewiß jedoch sind sie selbst die Toren , aber sie wissen es nicht .
(src)="s2.14"> እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ « አምነናል » ይላሉ ፡ ፡ ወደ ሰይጣኖቻቸውም ባገለሉ ጊዜ « እኛ ከናንተ ጋር ነን ፤ እኛ ( በነሱ ) ተሳላቂዎች ብቻ ነን » ይላሉ ፡ ፡
(trg)="s2.14.0"> Und wenn sie mit den Gläubigen zusammentreffen , so sagen sie : " Wir glauben " .
(trg)="s2.14.1"> Wenn sie aber mit ihren Satanen allein sind , sagen sie : " Wir sind ja mit euch ; wir treiben ja nur Spott . "
(src)="s2.15"> አላህ በነሱ ይሳለቅባቸዋል ፤ በጥመታቸውም ውስጥ የሚዋልሉ ሲኾኑ ያዘገያቸዋል ፡ ፡
(trg)="s2.15"> Allah verspottet sie und läßt sie weiter verblendet umherirren .
(src)="s2.16"> እነዚህ እነዚያ ስህተትን በቅንነት የገዙ ናቸው ፡ ፡ ንግዳቸውም አላተረፈችም ፤ ቀጥተኞችም አልኾኑም ፡ ፡
(trg)="s2.16"> Diese sind es , die das Irregehen gegen die Rechtleitung eingetauscht haben , doch ihr Handel brachte ihnen weder Gewinn , noch werden sie rechtgeleitet .
(src)="s2.17"> ( በንፍቅና ) ምሳሌያቸው እንደዚያ እሳትን እንዳነደደ ሰው በዙሪያው ያለውን ሁሉ ባበራች ጊዜም አላህ ብርሃናቸውን እንደወሰደባቸው በጨለማዎችም ውስጥ የማያዩ ኾነው እንደተዋቸው ( ሰዎች ) ብጤ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.17"> Ihr Beispiel ist dem Beispiel dessen gleich , der ein Feuer anzündet ; und als es nun alles um ihn herum erleuchtet hatte , ließ Allah ihr Licht verschwinden und ließ sie in Finsternissen zurück , und sie sahen nichts
(src)="s2.18"> ( እነሱ ) ደንቆሮዎች ፣ ዲዳዎች ፣ ዕውሮች ናቸው ፤ ስለዚህ እነርሱ አይመለሱም ፡ ፡
(trg)="s2.18"> taub , stumm und blind ; und so kehrten sie nicht um .
(src)="s2.19"> ወይም ( ምሳሌያቸው ) ከሰማይ እንደ ወረደ ዝናም ( ባለቤቶች ) ነው ፤ በርሱ ( በደመናው ) ውስጥ ጨለማዎች ፣ ነጎድጓድም ፣ ብልጭታም ያሉበት ሲኾን ከመብረቆቹ ሞትን ለመፍራት ጣቶቻቸውን በጆሮቻቸው ውስጥ እንደሚያደርጉ ብጤ ነው ፡ ፡ አላህም ከሓዲዎችን ከባቢ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.19.0"> Oder ( ihr Beispiel ist ) gleich ( jenen bei ) einem Regenguß vom Himmel , voller Finsternisse , Donner und Blitz ; sie stecken ihre Finger in ihre Ohren in Todesangst vor den Donnerschlägen .
(trg)="s2.19.1"> Und Allah hat die Ungläubigen in Seiner Gewalt .
(src)="s2.20"> ብልጭታው ዓይኖቻቸውን ሊነጥቅ ይቀርባል ፡ ፡ ለነርሱ ባበራላቸው ቁጥር በርሱ ውስጥ ይኼዳሉ ፡ ፡ በነሱም ላይ ባጨለመ ጊዜ ይቆማሉ ፡ ፡ አላህም በሻ ኖሮ መስሚያቸውንና ማያዎቻቸውን በወሰደ ነበር ፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.20.0"> Der Blitz raubt ihnen beinahe ihr Augenlicht : Sooft er ihnen Licht gibt , gehen sie hindurch , und wenn es dunkel um sie wird , so bleiben sie stehen .
(trg)="s2.20.1"> Und wenn Allah wollte , hätte Er ihnen gewiß Gehör und Augenlicht genommen .
(src)="s2.21"> እናንተ ሰዎች ሆይ ! የፈጠራችሁን እነዚያንም ከናንተ በፊት የነበሩትን ( የፈጠረውን ) ጌታችሁን ተገዙ ፤ ( ቅጣትን ) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና ፡ ፡
(trg)="s2.21"> O ihr Menschen , dient eurem Herrn , Der euch und diejenigen vor euch erschaffen hat , damit ihr gottesfürchtig sein möget
(src)="s2.22"> ( እርሱ ) ያ ለናንተ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው ፤ ከሰማይም ( ከደመና ) ውሃን ያወረደ በርሱም ከፍሬዎች ለናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው ፡ ፡ እናንተም ( ፈጣሪነቱን ) የምታውቁ ስትኾኑ ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ ፡ ፡
(trg)="s2.22"> Der euch die Erde zu einer Ruhestätte und den Himmel zu einem Bau gemacht hat und vom Himmel Wasser herniedersandte und dadurch Früchte als Gabe für euch hervorbrachte , darum setzt Allah nichts gleich , wo ihr doch wisset .
(src)="s2.23"> በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ ፡ ፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ ፡ ፡
(trg)="s2.23"> Und wenn ihr im Zweifel seid über das , was Wir auf Unseren Diener herabgesandt haben , so bringt doch eine Sura gleicher Art herbei und beruft euch auf eure Zeugen außer Allah , wenn ihr wahrhaftig seid .
(src)="s2.24"> ( ይህንን ) ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች የኾነችውን እሳት ተጠበቁ ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች ፡ ፡
(trg)="s2.24"> Und wenn ihr es aber nicht tut und ihr werdet es bestimmt nicht tun so fürchtet das Feuer , dessen Brennstoff Menschen und Steine sind ; es ist für die Ungläubigen vorbereitet .
(src)="s2.25"> እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችንም የሠሩትን ለነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች ያሏቸው መኾኑን አብስራቸው ፡ ፡ ከርሷ ከፍሬ ( ዓይነት ) ሲሳይን በተመገቡ ቁጥር ( ፍሬዎችዋ ስለሚመሳሰሉ ) « ይህ ያ ከአሁን በፊት የተገመብነው ነው » ይላሉ ፡ ፡ እርሱንም ተመሳሳይ ኾኖ ተሰጡት ፡ ፡ ለነሱም በውስጧ ንጹህ የተደረጉ ሚስቶች አሏቸው ፡ ፡ እነሱም በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.25.0"> Und verkünde die frohe Botschaft denjenigen , die glauben und Gutes tun , auf daß ihnen Gärten zuteil werden , in deren Niederungen Bäche fließen ; und sooft sie eine Frucht daraus bekommen , sagen sie : " Das ist doch das , was wir schon früher zu essen bekamen . "
(trg)="s2.25.1"> Doch ihnen wird nur Ähnliches gegeben .
(src)="s2.26"> አላህ ማንኛውንም ነገር ትንኝንም ኾነ ( በትንሽነት ወይም በትልቅነት ) ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም ፡ ፡ እነዚያ ያመኑትማ ፤ እርሱ ( ምሳሌው ) ከጌታቸው ( የተገኘ ) እውነት መኾኑን ያውቃሉ ፡ ፡ እነዚያም የካዱትማ « አላህ በዚህ ምንን ምሳሌ ሻ » ይላሉ ፡ ፡ በርሱ ( በምሳሌው ) ብዙዎችን ያሳስታል በርሱም ብዙዎችን ያቀናል ፡ ፡ በርሱም አመፀኞችን እንጅ ሌላን አያሳስትም ፡ ፡
(trg)="s2.26.0"> Wahrlich , Allah schämt sich nicht , irgendein Gleichnis zu prägen von einer Mücke oder von etwas Höherem .
(trg)="s2.26.1"> Nun diejenigen , die glauben , wissen , daß es die Wahrheit von ihrem Herrn ist .
(src)="s2.27"> እነዚያ የአላህን ቃል ኪዳን ከአጠበቀባቸው በኋላ የሚያፈርሱ እንዲቀጠልም በርሱ ያዘዘውን ነገር የሚቆርጡ በምድርም ላይ የሚያበላሹ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.27.0"> die den Bund Allahs brechen , nachdem dieser geschlossen wurde , und die zerreißen , was nach Allahs Gebot zusammengehalten werden soll , und Unheil auf der Erde anrichten .
(trg)="s2.27.1"> Diese sind die Verlierer .
(src)="s2.28"> ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ ከዚያም የሚገድላችሁ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ !
(trg)="s2.28"> Wie könnt ihr Allah leugnen , wo ihr doch tot waret und Er euch lebendig machte und euch dann sterben läßt und euch dann ( am Jüngsten Tag ) lebendig macht , an dem ihr zu Ihm zurückkehrt ?
(src)="s2.29"> እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው ፡ ፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው ፡ ፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.29"> Er ist es , Der für euch alles auf der Erde erschuf ; als dann wandte Er Sich den Himmeln zu und richtete sie zu sieben Himmeln auf ; und Er ist aller ( Dinge ) kundig .
(src)="s2.30"> ( ሙሐመድ ሆይ ) ጌታህ ለመላእክት ፡ - « እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ ፤ » ባለ ጊዜ ( የኾነውን አስታውስ ፤ እነርሱም ) « እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ ላንተም የምንቀድስ ስንኾን በርሷ ውስጥ የሚያጠፋንና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን ? » አሉ ፡ ፡ ( አላህ ) « እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.30.0"> Und als dein Herr zu den Engeln sprach : " Wahrlich , Ich werde auf der Erde einen Nachfolger einsetzen " , sagten sie : " Willst Du auf ihr jemanden einsetzen , der auf ihr Unheil anrichtet und Blut vergießt , wo wir doch Dein Lob preisen und Deine Herrlichkeit rühmen ? "
(trg)="s2.30.1"> Er sagte : " Wahrlich , Ich weiß , was ihr nicht wisset . "
(src)="s2.31"> አደምንም ስሞችን ሁሏንም አስተማረው ፡ ፡ ከዚያም በመላእክት ላይ ( ተጠሪዎቹን ) አቀረባቸው ፡ ፡ « እውነተኞችም እንደኾናችሁ የነዚህን ( ተጠሪዎች ) ስሞች ንገሩኝ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.31"> Und Er brachte Adam alle Namen bei , dann brachte Er diese vor die Engel und sagte : " Nennt mir die Namen dieser Dinge , wenn ihr wahrhaftig seid ! "
(src)="s2.32"> « ጥራት ይገባህ ፤ ከአስተማርከን ነገር በስተቀር ለኛ ዕውቀት የለንም ፡ ፡ አንተ ዐዋቂው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና » ( አሉ ) ፡ ፡
(trg)="s2.32.0"> Sie sprachen : " Gepriesen seist Du.
(trg)="s2.32.1"> Wir haben kein Wissen außer dem , was Du uns gelehrt hast ; wahrlich , Du bist der Allwissende , der Allweise . "
(src)="s2.33"> ፡ - « አደም ሆይ ስሞቻቸውን ንገራቸው » አለው ፡ ፡ ስሞቻቸውን በነገራቸውም ጊዜ « እኔ የሰማያትንና የምድርን ሩቅ ምስጢር ዐውቃለሁ ፤ የምትገልጹትንና ያንንም ትደብቁት የነበራችሁትን ዐውቃለሁ አላልኳችሁምን ? » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.33.0"> Er sprach : " O Adam , nenne ihnen ihre Namen ! "
(trg)="s2.33.1"> Und als er ihnen ihre Namen nannte , sprach Er : " Habe Ich nicht gesagt , daß Ich das Verborgene der Himmel und der Erde kenne , und daß Ich kenne , was ihr offenbart und was ihr verborgen gehalten habt . "
(src)="s2.34"> ለመላእክትም « ለአደም ስገዱ » ባልን ጊዜ ( አስታውስ ) ፡ ፡ ሁሉም ወዲያውኑ ሰገዱ ፤ ኢብሊስ ( ዲያብሎስ ) ብቻ ሲቀር እምቢ አለ ፤ ኮራም ከከሓዲዎቹም ኾነ ፡ ፡
(trg)="s2.34.0"> Und als Wir zu den Engeln sprachen : " Werft euch vor Adam nieder " , da warfen sie sich nieder bis auf Iblis ; er weigerte sich und war hochmütig .
(trg)="s2.34.1"> Und damit wurde er einer der Ungläubigen .
(src)="s2.35"> « አደም ሆይ ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና » አልንም ፡ ፡
(trg)="s2.35.0"> Und Wir sprachen : " O Adam , verweile du und deine Gattin im Paradies und esset uneingeschränkt von seinen Früchten , wo immer ihr wollt !
(trg)="s2.35.1"> Kommt jedoch diesem Baum nicht nahe , sonst würdet ihr zu den Ungerechten gehören . "
(src)="s2.36"> ከርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት ( ድሎት ) አወጣቸው ፡ ፡ « ከፊላችሁም ለከፊሉ ጠላት ሲኾን ውረዱ ፤ ለናንተም በምድር ላይ እስከ ጊዜ ( ሞታችሁ ) ድረስ መርጊያና መጣቀሚያ አላችሁ » አልናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.36.0"> Doch Satan ließ sie dort straucheln und brachte sie aus dem Zustand heraus , in dem sie waren .
(trg)="s2.36.1"> Da sprachen Wir : " Geht ( vom Paradies ) hinunter !
(src)="s2.37"> አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ ፡ ፡ በርሱ ላይም ( ጌታው ጸጸትን በመቀበል ) ተመለሰለት ፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.37"> Da empfing Adam von seinem Herrn Worte , worauf Er ihm verzieh ; wahrlich , Er ist der Allverzeihende , der Barmherzige .
(src)="s2.38"> « ሁላችሁም ኾናችሁ ከርሷ ውረዱ ፡ ፡ ከኔም የኾነ መመሪያ ቢመጣላችሁ ወዲያውኑ መመሪያዬን የተከተለ ሰው በነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም ፤ እነሱም አያዝኑም » አልናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.38.0"> Wir sprachen : " Geht hinunter von hier allesamt ! "
(trg)="s2.38.1"> Und wenn dann zu euch Meine Rechtleitung kommt , brauchen diejenigen , die Meiner Rechtleitung folgen , weder Angst zu haben , noch werden sie traurig sein .
(src)="s2.39"> እነዚያም ( በመልክተኞቻችን ) የካዱ በአንቀጾቻችንም ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው ፡ ፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.39"> Diejenigen aber , die ungläubig sind und Unsere Zeichen für Lüge erklären , werden Bewohner des Feuers sein , in dem sie auf ewig verweilen sollen .
(src)="s2.40"> የእስራኤል ልጆች ሆይ ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬን አስታውሱ ፡ ፡ በቃል ኪዳኔም ሙሉ ፤ በቃል ኪዳናችሁ እሞላለሁና ፤ እኔንም ብቻ ፍሩ ፡ ፡
(trg)="s2.40.1"> Gedenkt Meiner Gnade , die Ich euch erwiesen habe und erfüllt euer Versprechen Mir gegenüber , so erfülle Ich Mein Versprechen euch gegenüber .
(trg)="s2.40.2"> Und Mich allein sollt ihr fürchten .
(src)="s2.41"> ከናንተ ጋር ያለውን ( መጽሐፍ ) የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩትም ( ቁርኣን ) እመኑ ፡ ፡ በርሱም የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ ፡ ፡ በአንቀጾቼም ጥቂትን ዋጋ አትለውጡ ፡ ፡ እኔንም ብቻ ተጠንቀቁ ፡
(trg)="s2.41.0"> Und glaubt an das , was Ich als Bestätigung dessen herabgesandt habe , was bei euch ist , und seid nicht die ersten , die dies verleugnen !
(trg)="s2.41.1"> Und tauscht Meine Zeichen nicht ein gegen einen geringen Preis , und Mir allein gegenüber sollt ihr ehrfürchtig sein .
(src)="s2.42"> እውነቱንም በውሸት አትቀላቅሉ ፡ ፡ እናንተም የምታውቁ ስትሆኑ እውነትን አትደብቁ ፡ ፡
(trg)="s2.42.0"> Und mischt nicht Wahrheit mit Unrecht durcheinander !
(trg)="s2.42.1"> Und verschweigt nicht die Wahrheit , wo ihr ( sie ) doch kennt .
(src)="s2.43"> ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ ፡ ፡ ዘካንም ( ግዴታ ምጽዋትን ) ስጡ ፡ ፡ ( ለጌታችሁ ) ከአጎንባሾች ጋርም አጎንብሱ ፡ ፡
(trg)="s2.43"> Und verrichtet das Gebet und entrichtet die Zakah und verneigt euch mit den Sich- Verneigenden .
(src)="s2.44"> እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን ? ነፍሶቻችሁንም ትረሳላችሁን ? ( የሥራችሁን መጥፎነት ) አታውቁምን ?
(trg)="s2.44.0"> Wollt ihr den Menschen Aufrichtigkeit gebieten und euch selbst vergessen , wo ihr doch das Buch lest !
(trg)="s2.44.1"> Habt ihr denn keinen Verstand ?
(src)="s2.45"> በመታገስና በሶላትም ተረዱ ፡ ፡ እርሷም ( ሶላት ) በፈሪዎች ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት ፡ ፡
(trg)="s2.45"> Und helft euch durch Geduld und Gebet ; dies ist wahrlich schwer , außer für Demütige
(src)="s2.46"> እነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚገናኙ እነሱም ወደእርሱ ተመላሾች መኾናቸውን የሚያረጋግጡ በኾኑት ( ላይ እንጅ ከባድ ናት ) ፡ ፡
(trg)="s2.46"> welche es ahnen , daß sie ihrem Herrn begegnen und daß sie zu Ihm heimkehren werden .
(src)="s2.47"> የእስራኤል ልጆች ሆይ ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬንና እኔም በዓለማት ላይ ያበለጥኳችሁ ( አባቶቻችሁን በጊዜያቸው ከነበሩት ዓለማት ያበለጥኩዋቸው ) መኾኔን አስታውሱ ፡ ፡
(trg)="s2.47.0"> O ihr Kinder Israels !
(trg)="s2.47.1"> Gedenkt Meiner Gnade , mit der Ich euch begnadete und ( denkt daran , ) daß Ich euch allen Welten vorgezogen habe .
(src)="s2.48"> ( ማንኛዋ ) ነፍስም ከ ( ሌላዋ ) ነፍስ ምንንም የማትመነዳበትን ፣ ከርሷም ምልጃን የማይቀበሉባትን ፣ ከርሷም ቤዛ የማይያዝበትን ፣ እነርሱም የማይረዱበትን ቀን ተጠንቀቁ ፡ ፡
(trg)="s2.48"> Und meidet den Tag , an dem keine Seele für eine andere bürgen kann und von ihr weder Fürsprache noch Lösegeld angenommen wird ; und ihnen wird nicht geholfen .
(src)="s2.49"> ከፈርዖንም ቤተሰቦች ( ከጎሶቹና ከሰራዊቱ ) ብርቱን ቅጣት የሚያቀምሱዋችሁ ወንዶች ልጆቻችሁን የሚያርዱ ሴቶቻችሁንም የሚተው ሲኾኑ ባዳንናችሁ ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ በዚሃችሁም ከጌታችሁ ታላቅ ፈተና አለበት ፡ ፡
(trg)="s2.49.0"> Und denkt daran , daß Wir euch vor den Leuten des Pharao retteten , die euch schlimme Pein zufügten , indem sie eure Söhne abschlachteten und eure Frauen am Leben ließen .
(trg)="s2.49.1"> Darin lag eine schwere Prüfung von eurem Herrn .
(src)="s2.50"> በናንተም ምክንያት ባሕሩን በከፈልን ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ ወዲያውም አዳንናችሁ ፡ ፡ የፈርዖንንም ቤተሰቦች እናንተ የምትመለከቱ ኾናችሁ አሰጠምናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.50"> Und denkt daran , daß Wir für euch das Meer teilten und euch retteten , während Wir die Leute des Pharao vor euren Augen ertrinken ließen .
(src)="s2.51"> ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ ከዚያም ከርሱ ( መኼድ ) በኋላ እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን ( አምላክ አድርጋችሁ ) ያዛችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.51"> Und denkt daran , daß Wir Uns mit Moses vierzig Nächte verabredeten , als ihr dann hinter seinem Rücken das Kalb nahmt und damit Unrecht begingt .
(src)="s2.52"> ከዚያም ከዚህ በኋላ እናንተ ታመሰግኑ ዘንድ ከናንተ ምሕረት አደረግን ፡ ፡
(trg)="s2.52"> Alsdann vergaben Wir euch , auf daß ihr dankbar sein möget .
(src)="s2.53"> ሙሳንም መጽሐፍንና ( እውነትና ውሸትን ) መለያንም ትመሩ ዘንድ በሰጠነው ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡
(trg)="s2.53"> Und denkt daran , daß Wir Moses das Buch gaben , sowie die Unterscheidung , auf daß ihr rechtgeleitet werden möget .
(src)="s2.54"> ሙሳም ለሕዝቦቹ ፡ - « ሕዝቦቼ ሆይ ! እናንተ ወይፈንን ( አምላክ አድርጋችሁ ) በመያዛችሁ ነፍሶቻችሁን በደላችሁ ፡ ፡ ወደ ፈጣሪያችሁም ተመለሱ ፤ ነፍሶቻችሁንም ግደሉ ፤ ይሃችሁ በፈጣሪያችሁ ዘንድ ለናንተ በላጭ ነው » ባለ ጊዜ ( አስታውስ ) ፡ ፡ በእናንተም ላይ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላችሁ ፡ ፡ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.54.0"> Und da sagte Moses zu seinen Leuten : " O meine Leute !
(trg)="s2.54.1"> Ihr habt auf euch selbst eine schwere Schuld geladen , indem ihr euch das Kalb nahmt ; so kehrt reumütig zu eurem Schöpfer zurück und tötet selbst eure Schuldigen .
(src)="s2.55"> « ሙሳ ሆይ ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ላንተ በፍጹም አናምንልህም » በላችሁም ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.55.0"> Und als ihr sagtet : " O Moses !
(trg)="s2.55.1"> Wir werden dir gewiß nicht glauben , bis wir Allah unverhüllt sehen " , da traf euch der Blitzschlag , während ihr zuschautet .
(src)="s2.56"> ከዚያም ታመሰግኑ ዘንድ ከሞታችሁ በኋላ አስነሳናችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.56"> Dann erweckten Wir euch wieder nach eurem Tode , auf daß ihr dankbar sein möget
(src)="s2.57"> በናንተም ላይ ደመናን አጠለልን ፡ ፡ በናተም ላይ ( እንደ ነጭ ማር ያለ ) መንናን እና ድርጭትን አወረድን ፡ ፡ ከሰጠናችሁም ጣፋጮች « ብሉ ( አልን ) ፡ ፡ » አልበደሉንምም ግን ነፍሶቻቸውን ይበድሉ ነበር ፡ ፡
(trg)="s2.57"> und Wir ließen die Wolken über euch Schatten werfen und sandten euch Manna und Wachteln herab : " Esset von den guten Dingen , die Wir euch gegeben haben " ; sie schadeten Uns aber nicht ; vielmehr schadeten sie sich selbst .
(src)="s2.58"> « ይህችንም ከተማ ግቡ ፡ ፡ ከርሷም በሻችሁት ስፍራ ሰፊን ( ምግብ ) ተመገቡ ፡ ፡ በሩንም ያጎነበሳችሁ ኾናችሁ ግቡ ፤ ( ጥያቄያችን የኃጢአታችን መርገፍ ነው ) በሉም ፡ ፡ ኃጢአቶቻችሁን ለናንተ እንምራለንና ፡ ፡ በጎ ሠሪዎችንም ( ምንዳን ) እንጨምርላቸዋለን » ባልን ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡
(trg)="s2.58.0"> Und Wir sagten : " Tretet ein in diese Stadt und esset von dort wo immer ihr wollt nach Herzenslust , und tretet durch das Tor ein , indem ihr euch niederwerft und sagt : " Vergebung ! " , auf daß Wir euch eure Missetaten vergeben .
(trg)="s2.58.1"> Und Wir werden den Rechtschaffenen mehr geben .
(src)="s2.59"> እነዚያም የበደሉት ሰዎች ከዚያ ለነሱ ከተባሉት ሌላ ቃልን ለወጡ ፡ ፡ በነዚያም በበደሉት ላይ ያመጹ በመሆናቸው ምክንያት መቅሠፍትን አወረድንባቸው ፡ ፡
(trg)="s2.59.0"> Doch die Ungerechten vertauschen das Wort mit einem , das ihnen nicht gesagt wurde .
(trg)="s2.59.1"> Da sandten Wir auf die Ungerechten eine Strafe vom Himmel herab , weil sie gefrevelt hatten .
(src)="s2.60"> ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ « ድንጋዩንም በበትርህ ምታ » አልነው ፡ ፡ ( መታውም ) ከርሱም ዐሥራሁለት ምንጮች ፈለቁ ፡ ፡ ሰዎቹ ሁሉ መጠጫቸውን በእርግጥ ዐወቁ ፡ ፡ « ከአላህ ሲሳይ ብሉ ፤ ጠጡም ፤ አመጠኞችም ኾናችሁ በምድር ላይ አታበላሹ » ( አልናቸው ) ፡ ፡
(trg)="s2.60.0"> Und als Moses für sein Volk um Wasser bat , da sagten Wir : " Schlag mit deinem Stock auf den Felsen . "
(trg)="s2.60.1"> Da sprudelten aus ihm zwölf Quellen heraus .
(src)="s2.61"> ሙሳ ሆይ ፡ - « በአንድ ( ዓይነት ) ምግብ ላይ በፍጹም አንታገሥም ፤ ስለዚህ ጌታህን ከዚያ ምድር ከምታበቅለው ሁሉ ከቅጠላቅጠል ከዱባዋም ከስንዴዋም ከምስርዋም ከሽንኩርቷም ለኛ ያወጣ ዘንድ ለኛ ለምንልን » ባላችሁም ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ፡ ፡ ሙሳም ፡ - « ያንን እርሱ ዝቅተኛ የኾነውን በዚያ እርሱ በላጭ በኾነው ነገር ለውጥን ትፈልጋላችሁን ? ወደ ከተማ ውረዱ ፤ ለናንተም የጠየቃችሁት ነገር አላችሁ » አላቸው ፡ ፡ በነርሱም ላይ ውርደትና ድኽነት ተመታባቸው ፡ ፡ ከአላህም በኾነ ቁጣ ተመለሱ ፡ ፡ ይህ እነርሱ በአላህ ታምራቶች ይክዱና ነቢያትንም ያለ ሕግ ይገድሉ ስለነበሩ ነው ፡ ፡ ይህ በማመጻቸውና ወሰን የሚያልፉ በመኾናቸው ነው ፡ ፡
(trg)="s2.61.0"> Und als ihr sagtet : " O Moses , wir können uns mit einer einzigen Speise nicht mehr zufriedengeben .
(trg)="s2.61.1"> Bitte also deinen Herrn für uns , daß Er uns ( Speise ) von dem hervorbringe , was die Erde wachsen läßt , ( von ) Kräutern , Gurken , Knoblauch , Linsen und Zwiebeln Da sagte er : " Wollt ihr etwa das , was geringer ist , in Tausch nehmen für das , was besser ist ?
(src)="s2.62"> እነዚያ ያመኑ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ ፣ ክርስቲያኖችም ፣ ሳቢያኖችም ( ከእነርሱ ) በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው ፡ ፡ በነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም ፤ እነሱም አያዝኑም ፡ ፡
(trg)="s2.62"> Wahrlich , diejenigen , die glauben , und die Juden , die Christen und die Sabäer , wer an Allah und den Jüngsten Tag glaubt und Gutes tut diese haben ihren Lohn bei ihrem Herrn und sie werden weder Angst haben noch werden sie traurig sein .
(src)="s2.63"> ከበላያችሁም የጡርን ተራራ ያነሳን ኾነን የጠበቀ ቃልኪዳናችሁን በያዝን ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ « ያንን የሰጠናችሁን በኀይል ያዙ ፤ በውስጡ ያለውንም ነገር ( ከእሳት ) ትጠበቁ ዘንድ አስታውሱ » ( አልን ) ፡ ፡
(trg)="s2.63"> Und als Wir mit euch einen Bund schlossen und über euch den Berg emporragen ließen ( und zu euch sagten ) : " Haltet fest an dem , was Wir euch gebracht haben , und gedenkt dessen , was darin enthalten ist ; vielleicht werdet ihr gottesfürchtig sein "
(src)="s2.64"> ከዚያም ከዚህ በኋላ ( ኪዳኑን ) ተዋችሁ ፡ ፡ በናንተም ላይ የአላህ ችሮታና እዝነቱ ባልነበረ ኖሮ በእርግጥ ከጠፊዎቹ በኾናችሁ ነበር ፡ ፡
(trg)="s2.64"> da habt ihr euch abgewandt ; und wenn nicht die Gnade Allahs und Seine Barmherzigkeit über euch gewesen wären , so wäret ihr gewiß unter den Verlierenden gewesen .
(src)="s2.65"> እነዚያንም ከእናንተ ውስጥ በቅዳሜ ቀን ( ዐሣን በማጥመድ ) ወሰን ያለፉትንና ለነሱ « ወራዳዎች ስትኾኑ ዝንጀሮዎች ኹኑ » ያልናቸውን በእርግጥ ዐወቃችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.65.0"> Und gewiß habt ihr diejenigen unter euch gekannt , die das SabbatGebot brachen .
(trg)="s2.65.1"> Da sprachen Wir zu ihnen : " Werdet ausgestoßene Affen . "
(src)="s2.66"> ( ቅጣቲቱንም ) ለነዚያ በስተፊትዋ ለነበሩትና ለነዚያም ከበኋላዋ ላሉት ( ሕዝቦች ) መቀጣጫ ለፈራህያንም መገሰጫ አደረግናት ፡ ፡
(trg)="s2.66"> Und Wir machten dies zu einem warnenden Beispiel für alle Zeiten und zu einer Lehre für die Gottesfürchtigen .
(src)="s2.67"> ሙሳም ለሕዝቦቹ ፡ - « አላህ ላምን እንድታርዱ ያዛችኋል » ባለ ጊዜ ( አስታወሱ ) ፡ ፡ « መሳለቂያ አድርገህ ትይዘናለህን ? » አሉት ፡ ፡ « ከተሳላቂዎች ከመኾን በአላህ እጠበቃለሁ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.67.0"> Und als Moses zu seinem Volk sagte : " Wahrlich , Allah befiehlt euch , eine Kuh zu schlachten " sagten sie : " Willst du dich über uns lustig machen ? "
(trg)="s2.67.1"> Er sagte : " Allah bewahre mich davor , einer der Unwissenden zu sein . "
(src)="s2.68"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ እርሷ ምን እንደኾነች ( ዕድሜዋን ) ያብራራልን » አሉ ፡ ፡ « እርሱ እርሷ ያላረጀች ጥጃም ያልኾነች በዚህ መካከል ልከኛ የኾነች ጊደር ናት ይላችኋል ፤ የታዘዛችሁትንም ሥሩ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.68.0"> Sie sagten : " Bitte für uns deinen Herrn , daß Er uns erkläre , wie sie sein soll . "
(trg)="s2.68.1"> Er sagte : " Wahrlich , Er sagt , sie soll eine Kuh sein , die nicht zu alt und nicht zu jung ist , sondern ein Alter dazwischen hat .
(src)="s2.69"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ መልኳ ምን እንደኾነ ለኛ ይግለጽልን » አሉ ፡ ፡ « እርሱ እርሷ መልኳ ደማቅ ተመልካቾችን የምታስደስት ዳለቻ ላም ናት ይላችኋል » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.69.0"> Sie sagten : " Rufe für uns deinen Herrn an , daß Er uns erkläre , welche Farbe sie haben soll . "
(trg)="s2.69.1"> Er ( Moses ) sagte : " Wahrlich , Er sagt , es soll eine gelbe Kuh sein von lebhafter Farbe , die die Schauenden erfreut . "
(src)="s2.70"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ እርሷ ምን እንደኾነች ይግለጽልን ፤ ከብቶች በኛ ላይ ተመሳሰሉብን ፡ ፡ እኛም አላህ የሻ እንደኾነ በእርግጥ ተመሪዎች ነን » አሉ ፡ ፡
(trg)="s2.70.0"> Sie sagten : " Rufe für uns deinen Herrn an , daß Er uns erkläre , wie sie sein soll .
(trg)="s2.70.1"> Für uns sind die Kühe einander ähnlich ; und wenn Allah will , werden wir gewiß rechtgeleitet sein ! "
(src)="s2.71"> « እርሱ እርሷ ያልተገራች ምድርን ( በማረስ ) የማታስነሳ እርሻንም የማታጠጣ ( ከነውር ) የተጠበቀች ልዩ ምልክት የሌለባት ናት ይላችኋል » አላቸው ፡ ፡ « አሁን በትክክል መጣህ » አሉ ፤ ሊሠሩ ያልተቃረቡም ሲኾኑ አረዷት ፡ ፡
(trg)="s2.71.0"> Er ( Moses ) sagte : " Wahrlich , Er sagt , es soll eine Kuh sein , die nicht abgerichtet ist , die weder den Boden pflügt noch den Acker bewässert , makellos , ohne jeglichen Flecken . "
(trg)="s2.71.1"> Da sagten sie : " Jetzt bist du mit der Wahrheit gekommen . "
(src)="s2.72"> ነፍስነም በገደላችሁና በርሷም ( ገዳይ ) በተከራከራችሁ ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ አላህም ትደብቁት የነበራችሁትን ሁሉ ገላጭ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.72"> Und als ihr jemanden getötet und darüber untereinander gestritten hattet , da sollte Allah ans Licht bringen , was ihr verborgen hieltet .
(src)="s2.73"> « ( በድኑን ) በከፊሏም ምቱት » አልን ፤ እንደዚሁ አላህ ሙታንን ያስነሳል ፤ ታውቁም ዘንድ ታምራቶችን ያሳያችኋል ፡ ፡
(trg)="s2.73.0"> Da sagten Wir : " Berührt ihn mit einem Stück von ihr ! "
(trg)="s2.73.1"> So bringt Allah die Toten wieder zum Leben und zeigt euch Seine Zeichen ; vielleicht werdet ihr es begreifen .
(src)="s2.74"> ከዚያም ከዚህ በኋላ ልቦቻችሁ ደረቁ ፤ እርሷም እንደ ድንጋዮች ወይም በድርቅና ይበልጥ የበረታች ናት ፡ ፡ ከድንጋዮችም ከርሱ ጂረቶች የሚፈሱለት አልለ ፡ ፡ ከነርሱም በእርግጥ የሚሰነጠቅና ከርሱ ውሃ ( ምንጭ ) የሚወጣው አልለ ፡ ፡ ከነርሱም አላህን ከመፍራት የተነሳ ወደ ታች የሚወርድ አልለ ፡ ፡ አላህም ከምትሠሩት ነገር ዘንጊ አይደለም ፡ ፡
(trg)="s2.74.0"> Sodann verhärteten sich eure Herzen , so daß sie wie Steine wurden oder noch härter .
(trg)="s2.74.1"> Es gibt doch Steine , aus denen Bäche hervorsprudeln , und es gibt auch welche unter ihnen , die bersten und aus denen Wasser herausfließt .