# am/sadiq.xml.gz
# bs/korkut.xml.gz
(src)="s1.1"> በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው ፡ ፡
(trg)="s1.1"> U ime Allaha , Milostivog , Samilosnog !
(src)="s1.2"> ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው ፤
(trg)="s1.2"> Tebe , Allaha , Gospodara svjetova , hvalimo ,
(src)="s1.3"> እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ
(trg)="s1.3"> Milostivog , Samilosnog ,
(src)="s1.4"> የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው ፡ ፡
(trg)="s1.4"> Vladara Dana sudnjeg ,
(src)="s1.5"> አንተን ብቻ እንግገዛለን ፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን ፡ ፡
(trg)="s1.5"> Tebi se klanjamo i od Tebe pomoć tražimo !
(src)="s1.6"> ቀጥተኛውን መንገድ ምራን ፡ ፡
(trg)="s1.6"> Uputi nas na Pravi put ,
(src)="s1.7"> የእነዚያን በነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ( ምራን ፤ በሉ ) ፡ ፡
(trg)="s1.7"> na Put onih kojima si milost Svoju darovao , a ne onih koji su protiv sebe srdžbu izazvali , niti onih koji su zalutali !
(src)="s2.1"> አ.ለ.መ
(trg)="s2.1"> Elif Lām Mīm .
(src)="s2.2"> ይህ መጽሐፍ ( ከአላህ ለመኾኑ ) ጥርጥር የለበትም ፤ ለፈራህያን መሪ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.2"> Ova Knjiga , u koju nema nikakve sumnje , uputstvo je svima onima koji se budu Allaha bojali ;
(src)="s2.3"> ለነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት ፤
(trg)="s2.3"> onima koji u nevidljivi svijet budu vjerovali i molitvu obavljali i udjeljivali dio od onoga što im Mi budemo davali ;
(src)="s2.4"> ለእነዚያም ወደ አንተ በተወረደውና ከአንተ በፊትም በተወረደው የሚያምኑ በመጨረሻይቱም ( ዓለም ) እነርሱ የሚያረጋግጡ ለኾኑት ( መሪ ነው ) ፡ ፡
(trg)="s2.4"> i onima koji budu vjerovali u ono što se objavljuje tebi i u ono što je objavljeno prije tebe , i onima koji u onaj svijet budu čvrsto vjerovali .
(src)="s2.5"> እነዚያ ከጌታቸው በመመራት ላይ ናቸው ፤ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.5"> Njima će Gospodar njihov na Pravi put ukazati i oni će ono što žele ostvariti .
(src)="s2.6"> እነዚያ የካዱት ( ሰዎች ) ብታስፈራራቸውም ባታስፈራራቸውም በነርሱ ላይ እኩል ነው ፤ አያምኑም ፡ ፡
(trg)="s2.6"> Onima koji neće da vjeruju doista je svejedno – opominjao ih ti ili ne opominjao – oni neće vjerovati .
(src)="s2.7"> አላህ በልቦቻቸው ላይ በመስሚያቸውም ላይ አትሞባቸዋል ፤ በዓይኖቻቸውም ላይ መሸፈኛ አልለ ፤ ለነሱም ታላቅ ቅጣት አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.7"> Allah je zapečatio srca njihova i uši njihove , a pred očima njihovim je koprena ; njih čeka patnja golema .
(src)="s2.8"> ከሰዎችም « በአላህና በመጨረሻው ቀን አምነናል » የሚሉ አልሉ ፤ እነርሱም አማኞች አይደሉም ፡ ፡
(trg)="s2.8"> Ima ljudi koji govore : " Vjerujemo u Allaha i u onaj svijet ! " – a oni nisu vjernici .
(src)="s2.9"> አላህንና እነዚያን ያመኑትን ( ሰዎች ) ያታልላሉ ፤ የማያውቁ ሲኾኑ ነፍሶቻቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም ፡ ፡
(trg)="s2.9"> Oni nastoje prevariti Allaha i one koji vjeruju , a oni , i ne znajući , samo sebe varaju .
(src)="s2.10"> በልቦቻቸው ውስጥ ( የንፍቅና ) በሽታ አለባቸው ፡ ፡ አላህም በሽታን ጨመረባቸው ፡ ፡ ለነርሱም ይዋሹ በነበሩት ምክንያት አሳማሚ ቅጣት አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.10"> Njihova srca su bolesna , a Allah njihovu bolest još povećava ; njih čeka bolna patnja zato što lažu .
(src)="s2.11"> ለነርሱም « በምድር ላይ አታበላሹ » በተባሉ ጊዜ « እኛ አሳማሪዎች ብቻ ነን » ይላሉ ፡ ፡
(trg)="s2.11"> Kada im se kaže : " Ne remetite red na Zemlji ! " – odgovaraju : " Mi samo red uspostavljamo ! "
(src)="s2.12"> ንቁ እነርሱ አጥፊዎቹ እነሱው ናቸው ፤ ግን አያውቁም ፡ ፡
(trg)="s2.12.0"> Zar ? !
(trg)="s2.12.1"> A , uistinu , oni nered siju , ali ne opažaju .
(src)="s2.13"> ለነሱም « ሰዎቹ እንዳመኑ እመኑ » በተባሉ ጊዜ « ቂሎቹ እንዳመኑ እናምናለን ? » ይላሉ ፡ ፡ አዋጅ ንቁ እነርሱ ቂሎቹ እነርሱው ናቸው ፤ ግን አያውቁም ፡ ፡
(trg)="s2.13"> Kad im se kaže : " Vjerujte kao što pravi ljudi vjeruju ! " – oni odgovaraju : " Zar da vjerujemo u ono u što bezumni vjeruju ? " – A , uistinu , oni su bezumni , ali ne znaju .
(src)="s2.14"> እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ « አምነናል » ይላሉ ፡ ፡ ወደ ሰይጣኖቻቸውም ባገለሉ ጊዜ « እኛ ከናንተ ጋር ነን ፤ እኛ ( በነሱ ) ተሳላቂዎች ብቻ ነን » ይላሉ ፡ ፡
(trg)="s2.14"> Kada susretnu one koji vjeruju , govore : " Vjerujemo ! " – a čim ostanu nasamo sa šejtanima svojim , govore : " Mi smo s vama , mi se samo rugamo . "
(src)="s2.15"> አላህ በነሱ ይሳለቅባቸዋል ፤ በጥመታቸውም ውስጥ የሚዋልሉ ሲኾኑ ያዘገያቸዋል ፡ ፡
(trg)="s2.15"> Allah njih izvrgava poruzi i podržava ih da u svome nevjerstvu lutaju .
(src)="s2.16"> እነዚህ እነዚያ ስህተትን በቅንነት የገዙ ናቸው ፡ ፡ ንግዳቸውም አላተረፈችም ፤ ቀጥተኞችም አልኾኑም ፡ ፡
(trg)="s2.16"> Umjesto Pravim , oni su krenuli krivim putem ; njihova trgovina im nije donijela nikakvu dobit , i oni ne znaju šta rade .
(src)="s2.17"> ( በንፍቅና ) ምሳሌያቸው እንደዚያ እሳትን እንዳነደደ ሰው በዙሪያው ያለውን ሁሉ ባበራች ጊዜም አላህ ብርሃናቸውን እንደወሰደባቸው በጨለማዎችም ውስጥ የማያዩ ኾነው እንደተዋቸው ( ሰዎች ) ብጤ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.17"> Slični su onima koji potpale vatru , i kad ona osvijetli njihovu okolicu , Allah im oduzme svjetlo i ostavi ih u mraku , i oni ništa ne vide !
(src)="s2.18"> ( እነሱ ) ደንቆሮዎች ፣ ዲዳዎች ፣ ዕውሮች ናቸው ፤ ስለዚህ እነርሱ አይመለሱም ፡ ፡
(trg)="s2.18"> Gluhi , nijemi i slijepi su , nikako da se osvijeste .
(src)="s2.19"> ወይም ( ምሳሌያቸው ) ከሰማይ እንደ ወረደ ዝናም ( ባለቤቶች ) ነው ፤ በርሱ ( በደመናው ) ውስጥ ጨለማዎች ፣ ነጎድጓድም ፣ ብልጭታም ያሉበት ሲኾን ከመብረቆቹ ሞትን ለመፍራት ጣቶቻቸውን በጆሮቻቸው ውስጥ እንደሚያደርጉ ብጤ ነው ፡ ፡ አላህም ከሓዲዎችን ከባቢ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.19"> Ili , oni su nalik na one , koji za vrijeme silnog pljuska s neba , u punom mraku , usred grmljavine i munja , stavljaju zbog gromova prste u uši svoje bojeći se smrti – a nevjernici ne mogu umaći Allahu .
(src)="s2.20"> ብልጭታው ዓይኖቻቸውን ሊነጥቅ ይቀርባል ፡ ፡ ለነርሱ ባበራላቸው ቁጥር በርሱ ውስጥ ይኼዳሉ ፡ ፡ በነሱም ላይ ባጨለመ ጊዜ ይቆማሉ ፡ ፡ አላህም በሻ ኖሮ መስሚያቸውንና ማያዎቻቸውን በወሰደ ነበር ፤ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.20.0"> Munja samo što ih ne zaslijepi ; kada god im ona bljesne , oni prođu , a čim utonu u mraku , stanu .
(trg)="s2.20.1"> A da Allah hoće , mogao bi im oduzeti i sluh i vid , jer Allah , zaista , sve može .
(src)="s2.21"> እናንተ ሰዎች ሆይ ! የፈጠራችሁን እነዚያንም ከናንተ በፊት የነበሩትን ( የፈጠረውን ) ጌታችሁን ተገዙ ፤ ( ቅጣትን ) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና ፡ ፡
(trg)="s2.21"> O ljudi , klanjajte se Gospodaru svome , koji je stvorio vas i one prije vas , da biste se kazne sačuvali ;
(src)="s2.22"> ( እርሱ ) ያ ለናንተ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው ፤ ከሰማይም ( ከደመና ) ውሃን ያወረደ በርሱም ከፍሬዎች ለናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው ፡ ፡ እናንተም ( ፈጣሪነቱን ) የምታውቁ ስትኾኑ ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ ፡ ፡
(trg)="s2.22.0"> koji vam je Zemlju učinio posteljom , a nebo zdanjem ; koji s neba spušta kišu i čini da s njom rastu plodovi , hrana za vas .
(trg)="s2.22.1"> Zato ne činite svjesno druge Allahu ravnim !
(src)="s2.23"> በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ ፡ ፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ ፡ ፡
(trg)="s2.23"> A ako sumnjate u ono što objavljujemo robu Svome , načinite vi jednu suru sličnu objavljenim njemu , a pozovite i božanstva vaša , osim Allaha , ako istinu govorite .
(src)="s2.24"> ( ይህንን ) ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች የኾነችውን እሳት ተጠበቁ ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች ፡ ፡
(trg)="s2.24"> Pa ako ne učinite , a nećete učiniti , onda se čuvajte vatre za nevjernike pripremljene , čije će gorivo biti ljudi i kamenje .
(src)="s2.25"> እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችንም የሠሩትን ለነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች ያሏቸው መኾኑን አብስራቸው ፡ ፡ ከርሷ ከፍሬ ( ዓይነት ) ሲሳይን በተመገቡ ቁጥር ( ፍሬዎችዋ ስለሚመሳሰሉ ) « ይህ ያ ከአሁን በፊት የተገመብነው ነው » ይላሉ ፡ ፡ እርሱንም ተመሳሳይ ኾኖ ተሰጡት ፡ ፡ ለነሱም በውስጧ ንጹህ የተደረጉ ሚስቶች አሏቸው ፡ ፡ እነሱም በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.25.0"> A one koji vjeruju i dobra djela čine obraduj džennetskim baščama kroz koje će rijeke teći ; svaki put kada im se iz njih da kakav plod , oni će reći : " Ovo smo i prije jeli " – a biće im davani samo njima slični .
(trg)="s2.25.1"> U njima će čiste žene imati , i u njima će vječno boraviti .
(src)="s2.26"> አላህ ማንኛውንም ነገር ትንኝንም ኾነ ( በትንሽነት ወይም በትልቅነት ) ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም ፡ ፡ እነዚያ ያመኑትማ ፤ እርሱ ( ምሳሌው ) ከጌታቸው ( የተገኘ ) እውነት መኾኑን ያውቃሉ ፡ ፡ እነዚያም የካዱትማ « አላህ በዚህ ምንን ምሳሌ ሻ » ይላሉ ፡ ፡ በርሱ ( በምሳሌው ) ብዙዎችን ያሳስታል በርሱም ብዙዎችን ያቀናል ፡ ፡ በርሱም አመፀኞችን እንጅ ሌላን አያሳስትም ፡ ፡
(trg)="s2.26.0"> Allah se ne ustručava da za primjer navede mušicu ili nešto sićušnije od nje ; oni koji vjeruju – ta oni znaju da je to Istina od Gospodara njihova ; a oni koji ne vjeruju – govore : " Šta to Allah hoće sa ovim primjerom ? "
(trg)="s2.26.1"> Time On mnoge u zabludi ostavlja , a mnogima na Pravi put ukazuje ; ali , u zabludi ostavlja samo velike grješnike ,
(src)="s2.27"> እነዚያ የአላህን ቃል ኪዳን ከአጠበቀባቸው በኋላ የሚያፈርሱ እንዲቀጠልም በርሱ ያዘዘውን ነገር የሚቆርጡ በምድርም ላይ የሚያበላሹ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.27"> koji krše već čvrsto prihvaćenu obavezu prema Allahu i prekidaju ono što je Allah naredio da se održava , i prave nered na Zemlji ; oni će nastradati .
(src)="s2.28"> ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ ከዚያም የሚገድላችሁ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ !
(trg)="s2.28"> Kako možete da ne vjerujete u Allaha , vi koji ste bili ništa , pa vam je On život dao ; On će , zatim , učiniti i da pomrete i poslije će vas oživiti , a onda ćete se Njemu vratiti .
(src)="s2.29"> እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው ፡ ፡ ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው ፡ ፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.29"> On je za vas sve što postoji na Zemlji stvorio , zatim je Svoju volju prema nebu usmjerio i kao sedam nebesa ga uredio ; On sve zna .
(src)="s2.30"> ( ሙሐመድ ሆይ ) ጌታህ ለመላእክት ፡ - « እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ ፤ » ባለ ጊዜ ( የኾነውን አስታውስ ፤ እነርሱም ) « እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ ላንተም የምንቀድስ ስንኾን በርሷ ውስጥ የሚያጠፋንና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን ? » አሉ ፡ ፡ ( አላህ ) « እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.30.0"> A kada Gospodar tvoj reče melekima : " Ja ću na Zemlji namjesnika postaviti ! " – oni rekoše : " Zar će Ti namjesnik biti onaj koji će na njoj nered činiti i krv proljevati ?
(trg)="s2.30.1"> A mi Tebe veličamo i hvalimo i , kako Tebi dolikuje , štujemo . "
(src)="s2.31"> አደምንም ስሞችን ሁሏንም አስተማረው ፡ ፡ ከዚያም በመላእክት ላይ ( ተጠሪዎቹን ) አቀረባቸው ፡ ፡ « እውነተኞችም እንደኾናችሁ የነዚህን ( ተጠሪዎች ) ስሞች ንገሩኝ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.31"> I pouči On Adema nazivima svih stvari , a onda ih predoči melekima i reče : " Kažite Mi nazive njihove , ako istinu govorite ! "
(src)="s2.32"> « ጥራት ይገባህ ፤ ከአስተማርከን ነገር በስተቀር ለኛ ዕውቀት የለንም ፡ ፡ አንተ ዐዋቂው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና » ( አሉ ) ፡ ፡
(trg)="s2.32"> " Hvaljen neka si " – rekoše oni – " mi znamo samo ono čemu si nas Ti poučio ; Ti si Sveznajući i Mudri . "
(src)="s2.33"> ፡ - « አደም ሆይ ስሞቻቸውን ንገራቸው » አለው ፡ ፡ ስሞቻቸውን በነገራቸውም ጊዜ « እኔ የሰማያትንና የምድርን ሩቅ ምስጢር ዐውቃለሁ ፤ የምትገልጹትንና ያንንም ትደብቁት የነበራችሁትን ዐውቃለሁ አላልኳችሁምን ? » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.33.0"> " O Ademe " – reče On – " kaži im ti nazive njihove ! "
(trg)="s2.33.1"> I kad im on kaza nazive njihove , Allah reče : " Zar vam nisam rekao da samo Ja znam tajne nebesa i Zemlje i da samo Ja znam ono što javno činite i ono što krijete ! "
(src)="s2.34"> ለመላእክትም « ለአደም ስገዱ » ባልን ጊዜ ( አስታውስ ) ፡ ፡ ሁሉም ወዲያውኑ ሰገዱ ፤ ኢብሊስ ( ዲያብሎስ ) ብቻ ሲቀር እምቢ አለ ፤ ኮራም ከከሓዲዎቹም ኾነ ፡ ፡
(trg)="s2.34"> A kada rekosmo melekima : " Poklonite se Ademu ! " – oni se pokloniše , ali Iblis ne htjede , on se uzoholi i posta nevjernik .
(src)="s2.35"> « አደም ሆይ ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና » አልንም ፡ ፡
(trg)="s2.35"> I Mi rekosmo : " O Ademe , živite , ti i žena tvoja , u Džennetu i jedite u njemu koliko god želite i odakle god hoćete , ali se ovom drvetu ne približujte pa da sami sebi nepravdu nanesete ! "
(src)="s2.36"> ከርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት ( ድሎት ) አወጣቸው ፡ ፡ « ከፊላችሁም ለከፊሉ ጠላት ሲኾን ውረዱ ፤ ለናንተም በምድር ላይ እስከ ጊዜ ( ሞታችሁ ) ድረስ መርጊያና መጣቀሚያ አላችሁ » አልናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.36.0"> I šejtan ih navede da zbog drveta posrnu i izvede ih iz onoga u čemu su bili .
(trg)="s2.36.1"> " Siđite ! " – rekosmo Mi – " jedni drugima ćete neprijatelji biti , a na Zemlji ćete boraviti i do roka određenoga živjeti ! "
(src)="s2.37"> አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ ፡ ፡ በርሱ ላይም ( ጌታው ጸጸትን በመቀበል ) ተመለሰለት ፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.37"> I Adem primi neke riječi od Gospodara svoga , pa mu On oprosti ; On , doista , prima pokajanje , On je milostiv .
(src)="s2.38"> « ሁላችሁም ኾናችሁ ከርሷ ውረዱ ፡ ፡ ከኔም የኾነ መመሪያ ቢመጣላችሁ ወዲያውኑ መመሪያዬን የተከተለ ሰው በነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም ፤ እነሱም አያዝኑም » አልናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.38.0"> Mi rekosmo : " Silazite iz njega svi !
(trg)="s2.38.1"> Od Mene će vam uputstvo dolaziti , i oni koji uputstvo Moje budu slijedili – ničega se neće bojati i ni za čim neće tugovati .
(src)="s2.39"> እነዚያም ( በመልክተኞቻችን ) የካዱ በአንቀጾቻችንም ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው ፡ ፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.39"> A onima koji ne budu vjerovali i knjige Naše budu poricali – biće stanovnici Džehennema ; u njemu će vječno ostati . "
(src)="s2.40"> የእስራኤል ልጆች ሆይ ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬን አስታውሱ ፡ ፡ በቃል ኪዳኔም ሙሉ ፤ በቃል ኪዳናችሁ እሞላለሁና ፤ እኔንም ብቻ ፍሩ ፡ ፡
(trg)="s2.40"> O sinovi Israilovi , sjetite se blagodati Moje koju sam vam podario , i ispunite zavjet koji ste Mi dali – ispuniću i Ja svoj koji sam vama dao , i samo se Mene bojte !
(src)="s2.41"> ከናንተ ጋር ያለውን ( መጽሐፍ ) የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩትም ( ቁርኣን ) እመኑ ፡ ፡ በርሱም የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ ፡ ፡ በአንቀጾቼም ጥቂትን ዋጋ አትለውጡ ፡ ፡ እኔንም ብቻ ተጠንቀቁ ፡
(trg)="s2.41.0"> Vjerujte u ono što objavljujem , čime se potvrđuje da je istinito ono što vi imate , i ne budite prvi koji u to neće vjerovati .
(trg)="s2.41.1"> I ne zamjenjujte riječi Moje za nešto što malo vrijedi , i samo se Mene bojte !
(src)="s2.42"> እውነቱንም በውሸት አትቀላቅሉ ፡ ፡ እናንተም የምታውቁ ስትሆኑ እውነትን አትደብቁ ፡ ፡
(trg)="s2.42"> I istinu sa neistinom ne miješajte i istinu svjesno ne tajite !
(src)="s2.43"> ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ ፡ ፡ ዘካንም ( ግዴታ ምጽዋትን ) ስጡ ፡ ፡ ( ለጌታችሁ ) ከአጎንባሾች ጋርም አጎንብሱ ፡ ፡
(trg)="s2.43"> Molitvu obavljajte i zekat dajite i zajedno sa onima koji molitvu obavljaju i vi obavljajte !
(src)="s2.44"> እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን ? ነፍሶቻችሁንም ትረሳላችሁን ? ( የሥራችሁን መጥፎነት ) አታውቁምን ?
(trg)="s2.44.0"> Zar da od drugih tražite da dobra djela čine , a da pri tome sebe zaboravljate , vi koji Knjigu učite ?
(trg)="s2.44.1"> Zar se opametiti nećete ?
(src)="s2.45"> በመታገስና በሶላትም ተረዱ ፡ ፡ እርሷም ( ሶላት ) በፈሪዎች ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት ፡ ፡
(trg)="s2.45"> Pomozite sebi strpljenjem i molitvom , a to je , zaista , teško , osim poslušnima ,
(src)="s2.46"> እነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚገናኙ እነሱም ወደእርሱ ተመላሾች መኾናቸውን የሚያረጋግጡ በኾኑት ( ላይ እንጅ ከባድ ናት ) ፡ ፡
(trg)="s2.46"> koji su uvjereni da će pred Gospodara svoga stati i da će se Njemu vratiti .
(src)="s2.47"> የእስራኤል ልጆች ሆይ ! ያችን በናንተ ላይ የለገስኳትን ጸጋዬንና እኔም በዓለማት ላይ ያበለጥኳችሁ ( አባቶቻችሁን በጊዜያቸው ከነበሩት ዓለማት ያበለጥኩዋቸው ) መኾኔን አስታውሱ ፡ ፡
(trg)="s2.47"> O sinovi Israilovi , sjetite se blagodati Moje koju sam vam podario i toga što sam vas nad ostalim ljudima bio uzdigao ;
(src)="s2.48"> ( ማንኛዋ ) ነፍስም ከ ( ሌላዋ ) ነፍስ ምንንም የማትመነዳበትን ፣ ከርሷም ምልጃን የማይቀበሉባትን ፣ ከርሷም ቤዛ የማይያዝበትን ፣ እነርሱም የማይረዱበትን ቀን ተጠንቀቁ ፡ ፡
(trg)="s2.48"> i bojte se Dana kada niko ni za koga neće moći ništa učiniti , kada se ničiji zagovor neće prihvatiti , kada se ni od koga otkup neće primiti i kada im niko neće u pomoć priteći ;
(src)="s2.49"> ከፈርዖንም ቤተሰቦች ( ከጎሶቹና ከሰራዊቱ ) ብርቱን ቅጣት የሚያቀምሱዋችሁ ወንዶች ልጆቻችሁን የሚያርዱ ሴቶቻችሁንም የሚተው ሲኾኑ ባዳንናችሁ ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ በዚሃችሁም ከጌታችሁ ታላቅ ፈተና አለበት ፡ ፡
(trg)="s2.49"> i kada smo vas od faraonovih ljudi izbavili , koji su vas najgorim mukama mučili : mušku vam djecu klali a žensku u životu ostavljali ; – a to vam je bilo veliko iskušenje od Gospodara vašeg –
(src)="s2.50"> በናንተም ምክንያት ባሕሩን በከፈልን ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ ወዲያውም አዳንናችሁ ፡ ፡ የፈርዖንንም ቤተሰቦች እናንተ የምትመለከቱ ኾናችሁ አሰጠምናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.50"> i kada smo zbog vas more rastavili i vas izbavili , a faraonove ljude , na oči vaše , potopili ;
(src)="s2.51"> ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ ከዚያም ከርሱ ( መኼድ ) በኋላ እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን ( አምላክ አድርጋችሁ ) ያዛችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.51"> i kada smo Musau četrdeset noći obećanje ispunjavali , vi ste , u njegovu odsustvu , sami sebi čineći nepravdu , tele obožavati počeli .
(src)="s2.52"> ከዚያም ከዚህ በኋላ እናንተ ታመሰግኑ ዘንድ ከናንተ ምሕረት አደረግን ፡ ፡
(trg)="s2.52"> Zatim smo vam , i poslije toga , oprostili da biste zahvalni bili ;
(src)="s2.53"> ሙሳንም መጽሐፍንና ( እውነትና ውሸትን ) መለያንም ትመሩ ዘንድ በሰጠነው ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡
(trg)="s2.53"> i kada smo Musau Knjigu , koja rastavlja istinu od neistine , dali da biste Pravim putem išli ;
(src)="s2.54"> ሙሳም ለሕዝቦቹ ፡ - « ሕዝቦቼ ሆይ ! እናንተ ወይፈንን ( አምላክ አድርጋችሁ ) በመያዛችሁ ነፍሶቻችሁን በደላችሁ ፡ ፡ ወደ ፈጣሪያችሁም ተመለሱ ፤ ነፍሶቻችሁንም ግደሉ ፤ ይሃችሁ በፈጣሪያችሁ ዘንድ ለናንተ በላጭ ነው » ባለ ጊዜ ( አስታውስ ) ፡ ፡ በእናንተም ላይ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላችሁ ፡ ፡ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና ፡ ፡
(trg)="s2.54.0"> i kada je Musa rekao narodu svome : " O narode moj , prihvativši tele , vi ste samo sebi nepravdu učinili ; zato se Stvoritelju svome pokajte i između vas prestupnike smrću kaznite .
(trg)="s2.54.1"> To je bolje za vas kod Stvoritelja vašeg , On će vam oprostiti !
(src)="s2.55"> « ሙሳ ሆይ ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ላንተ በፍጹም አናምንልህም » በላችሁም ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.55"> i kada ste uglas rekli : " O Musa , mi ti nećemo vjerovati dok Allaha ne vidimo ! " – munja vas je ošinula , vidjeli ste .
(src)="s2.56"> ከዚያም ታመሰግኑ ዘንድ ከሞታችሁ በኋላ አስነሳናችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.56"> Zatim smo vas , poslije smrti vaše , oživili da biste zahvalni bili .
(src)="s2.57"> በናንተም ላይ ደመናን አጠለልን ፡ ፡ በናተም ላይ ( እንደ ነጭ ማር ያለ ) መንናን እና ድርጭትን አወረድን ፡ ፡ ከሰጠናችሁም ጣፋጮች « ብሉ ( አልን ) ፡ ፡ » አልበደሉንምም ግን ነፍሶቻቸውን ይበድሉ ነበር ፡ ፡
(trg)="s2.57.0"> I Mi smo vam od oblaka hladovinu načinili i manu i prepelice vam slali : " Jedite lijepa jela kojima vas opskrbljujemo ! "
(trg)="s2.57.1"> A oni Nama nisu naudili , sami sebi su nepravdu nanijeli ;
(src)="s2.58"> « ይህችንም ከተማ ግቡ ፡ ፡ ከርሷም በሻችሁት ስፍራ ሰፊን ( ምግብ ) ተመገቡ ፡ ፡ በሩንም ያጎነበሳችሁ ኾናችሁ ግቡ ፤ ( ጥያቄያችን የኃጢአታችን መርገፍ ነው ) በሉም ፡ ፡ ኃጢአቶቻችሁን ለናንተ እንምራለንና ፡ ፡ በጎ ሠሪዎችንም ( ምንዳን ) እንጨምርላቸዋለን » ባልን ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡
(trg)="s2.58"> i kada smo rekli : " Uđite u ovaj grad i jedite što god hoćete i koliko god hoćete , a na kapiju pognutih glava uđite , i recite : ' Oprosti ' – oprostićemo vam grijehe vaše , a onima koji čine dobra djela daćemo i više ! " –
(src)="s2.59"> እነዚያም የበደሉት ሰዎች ከዚያ ለነሱ ከተባሉት ሌላ ቃልን ለወጡ ፡ ፡ በነዚያም በበደሉት ላይ ያመጹ በመሆናቸው ምክንያት መቅሠፍትን አወረድንባቸው ፡ ፡
(trg)="s2.59"> onda su oni koji su bili nepravedni zamijenili drugom Riječ koja im je bila rečena i Mi smo na one koji su bili nepravedni s neba kaznu spustili zato što nisu poslušali ;
(src)="s2.60"> ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ « ድንጋዩንም በበትርህ ምታ » አልነው ፡ ፡ ( መታውም ) ከርሱም ዐሥራሁለት ምንጮች ፈለቁ ፡ ፡ ሰዎቹ ሁሉ መጠጫቸውን በእርግጥ ዐወቁ ፡ ፡ « ከአላህ ሲሳይ ብሉ ፤ ጠጡም ፤ አመጠኞችም ኾናችሁ በምድር ላይ አታበላሹ » ( አልናቸው ) ፡ ፡
(trg)="s2.60.0"> i kada je Musa za narod svoj vodu molio , Mi smo rekli : " Udari štapom svojim po stijeni ! " – i iz nje je dvanaest vrela provrelo , i svako bratstvo je vrelo iz kojeg će piti znalo .
(trg)="s2.60.1"> " Jedite i pijte Allahove darove , i ne činite zlo po Zemlji nered praveći ! " –
(src)="s2.61"> ሙሳ ሆይ ፡ - « በአንድ ( ዓይነት ) ምግብ ላይ በፍጹም አንታገሥም ፤ ስለዚህ ጌታህን ከዚያ ምድር ከምታበቅለው ሁሉ ከቅጠላቅጠል ከዱባዋም ከስንዴዋም ከምስርዋም ከሽንኩርቷም ለኛ ያወጣ ዘንድ ለኛ ለምንልን » ባላችሁም ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ፡ ፡ ሙሳም ፡ - « ያንን እርሱ ዝቅተኛ የኾነውን በዚያ እርሱ በላጭ በኾነው ነገር ለውጥን ትፈልጋላችሁን ? ወደ ከተማ ውረዱ ፤ ለናንተም የጠየቃችሁት ነገር አላችሁ » አላቸው ፡ ፡ በነርሱም ላይ ውርደትና ድኽነት ተመታባቸው ፡ ፡ ከአላህም በኾነ ቁጣ ተመለሱ ፡ ፡ ይህ እነርሱ በአላህ ታምራቶች ይክዱና ነቢያትንም ያለ ሕግ ይገድሉ ስለነበሩ ነው ፡ ፡ ይህ በማመጻቸውና ወሰን የሚያልፉ በመኾናቸው ነው ፡ ፡
(trg)="s2.61.1"> Idite u grad , imaćete ono što tražite ! "
(trg)="s2.61.2"> I poniženje i bijeda na njih padoše i Allahovu srdžbu na sebe navukoše zato što u Allahove dokaze nisu vjerovali i što su ni krive ni dužne vjerovjesnike ubijali , zato što su neposlušni bili i što su sve granice zla prelazili .
(src)="s2.62"> እነዚያ ያመኑ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ ፣ ክርስቲያኖችም ፣ ሳቢያኖችም ( ከእነርሱ ) በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው ፡ ፡ በነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም ፤ እነሱም አያዝኑም ፡ ፡
(trg)="s2.62"> One koji su vjerovali , pa i one koji su bili jevreji , kršćani i sabejci – one koji su u Allaha i u onaj svijet vjerovali i dobra djela činili – doista čeka nagrada od Gospodara njihova ; ničega se oni neće bojati i ni za čim neće tugovati ! –
(src)="s2.63"> ከበላያችሁም የጡርን ተራራ ያነሳን ኾነን የጠበቀ ቃልኪዳናችሁን በያዝን ጊዜ ( የኾነውን አስታውሱ ) ፡ ፡ « ያንን የሰጠናችሁን በኀይል ያዙ ፤ በውስጡ ያለውንም ነገር ( ከእሳት ) ትጠበቁ ዘንድ አስታውሱ » ( አልን ) ፡ ፡
(trg)="s2.63"> i kada smo od vas zavjet uzeli i brdo iznad vas podigli : " Svojski prihvatite ono što smo vam dali i neka vam je na umu ono što je u Knjizi , da biste se kazne sačuvali ! " –
(src)="s2.64"> ከዚያም ከዚህ በኋላ ( ኪዳኑን ) ተዋችሁ ፡ ፡ በናንተም ላይ የአላህ ችሮታና እዝነቱ ባልነበረ ኖሮ በእርግጥ ከጠፊዎቹ በኾናችሁ ነበር ፡ ፡
(trg)="s2.64"> vi ste poslije toga odustali , i da nije bilo Allahove dobrote prema vama i milosti Njegove , uistinu biste stradali .
(src)="s2.65"> እነዚያንም ከእናንተ ውስጥ በቅዳሜ ቀን ( ዐሣን በማጥመድ ) ወሰን ያለፉትንና ለነሱ « ወራዳዎች ስትኾኑ ዝንጀሮዎች ኹኑ » ያልናቸውን በእርግጥ ዐወቃችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.65"> Vama je poznato ono što se dogodilo onima od vas koji su se o subotu ogriješili , kao i to da smo im Mi rekli : " Budite majmuni prezreni ! "
(src)="s2.66"> ( ቅጣቲቱንም ) ለነዚያ በስተፊትዋ ለነበሩትና ለነዚያም ከበኋላዋ ላሉት ( ሕዝቦች ) መቀጣጫ ለፈራህያንም መገሰጫ አደረግናት ፡ ፡
(trg)="s2.66"> Savremenicima i pokoljenjima njihovim to smo učinili opomenom , a poukom onima koji se boje Allaha .
(src)="s2.67"> ሙሳም ለሕዝቦቹ ፡ - « አላህ ላምን እንድታርዱ ያዛችኋል » ባለ ጊዜ ( አስታወሱ ) ፡ ፡ « መሳለቂያ አድርገህ ትይዘናለህን ? » አሉት ፡ ፡ « ከተሳላቂዎች ከመኾን በአላህ እጠበቃለሁ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.67"> A kada je Musa rekao narodu svome : " Allah vam naređuje da zakoljete kravu " – oni upitaše : " Zbijaš li ti to s nama šalu ? " – " Ne dao mi Allah da budem neznalica ! " – reče on .
(src)="s2.68"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ እርሷ ምን እንደኾነች ( ዕድሜዋን ) ያብራራልን » አሉ ፡ ፡ « እርሱ እርሷ ያላረጀች ጥጃም ያልኾነች በዚህ መካከል ልከኛ የኾነች ጊደር ናት ይላችኋል ፤ የታዘዛችሁትንም ሥሩ » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.68"> " Zamoli Gospodara svoga , u naše ime " – rekoše – " da nam objasni kojih godina ona treba biti . " – " On kaže " – odgovori on – " da ta krava ne smije biti ni stara ni mlada , nego između toga , srednje dobi , pa izvršite to što se od vas traži ! "
(src)="s2.69"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ መልኳ ምን እንደኾነ ለኛ ይግለጽልን » አሉ ፡ ፡ « እርሱ እርሷ መልኳ ደማቅ ተመልካቾችን የምታስደስት ዳለቻ ላም ናት ይላችኋል » አላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.69"> " Zamoli Gospodara svoga , u naše ime " – rekoše – " da nam objasni kakve boje treba biti . " – " On poručuje " – odgovori on – " da ta krava treba biti jarkorumene boje , da se svidi onima koji je vide . "
(src)="s2.70"> « ለኛ ጌታህን ጠይቅልን ፤ እርሷ ምን እንደኾነች ይግለጽልን ፤ ከብቶች በኛ ላይ ተመሳሰሉብን ፡ ፡ እኛም አላህ የሻ እንደኾነ በእርግጥ ተመሪዎች ነን » አሉ ፡ ፡
(trg)="s2.70"> " Zamoli Gospodara svoga , u naše ime " – rekoše – " da nam objasni kakva još treba biti jer , nama krave izgledaju slične , a mi ćemo nju , ako Allah htjedne , sigurno pronaći . "
(src)="s2.71"> « እርሱ እርሷ ያልተገራች ምድርን ( በማረስ ) የማታስነሳ እርሻንም የማታጠጣ ( ከነውር ) የተጠበቀች ልዩ ምልክት የሌለባት ናት ይላችኋል » አላቸው ፡ ፡ « አሁን በትክክል መጣህ » አሉ ፤ ሊሠሩ ያልተቃረቡም ሲኾኑ አረዷት ፡ ፡
(trg)="s2.71"> " On poručuje " – reče on – " da ta krava ne smije biti istrošena oranjem zemlje i natapanjem usjeva ; treba biti bez mahane i bez ikakva biljega . " – " E sad si je opisao kako treba ! " – rekoše , pa je zaklaše , i jedva to učiniše .
(src)="s2.72"> ነፍስነም በገደላችሁና በርሷም ( ገዳይ ) በተከራከራችሁ ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ አላህም ትደብቁት የነበራችሁትን ሁሉ ገላጭ ነው ፡ ፡
(trg)="s2.72"> I kada ste jednog čovjeka ubili , pa se oko njega prepirati počeli – Allah je dao da iziđe na vidjelo ono što ste bili sakrili –
(src)="s2.73"> « ( በድኑን ) በከፊሏም ምቱት » አልን ፤ እንደዚሁ አላህ ሙታንን ያስነሳል ፤ ታውቁም ዘንድ ታምራቶችን ያሳያችኋል ፡ ፡
(trg)="s2.73"> Mi smo rekli : " Udarite ga jednim njezinim dijelom ! " – i eto tako Allah vraća mrtve u život i pruža vam dokaze Svoje da biste shvatili .
(src)="s2.74"> ከዚያም ከዚህ በኋላ ልቦቻችሁ ደረቁ ፤ እርሷም እንደ ድንጋዮች ወይም በድርቅና ይበልጥ የበረታች ናት ፡ ፡ ከድንጋዮችም ከርሱ ጂረቶች የሚፈሱለት አልለ ፡ ፡ ከነርሱም በእርግጥ የሚሰነጠቅና ከርሱ ውሃ ( ምንጭ ) የሚወጣው አልለ ፡ ፡ ከነርሱም አላህን ከመፍራት የተነሳ ወደ ታች የሚወርድ አልለ ፡ ፡ አላህም ከምትሠሩት ነገር ዘንጊ አይደለም ፡ ፡
(trg)="s2.74"> Ali srca vaša su poslije toga postala tvrda , kao kamen su ili još tvrđa , a ima i kamenja iz kojeg rijeke izbijaju , a ima , zaista , kamenja koje puca i iz kojeg voda izlazi , a ima ga , doista , i koje se od straha pred Allahom ruši . – A Allah motri na ono što radite .
(src)="s2.75"> ( አይሁዶች ) ከነሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ቃል የሚሰሙና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሚለውጡት ሲኾኑ ለናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን ?
(trg)="s2.75"> Zar se vi nadate da će vam se jevreji odazvati i vama za ljubav vjernici postati , a neki među njima su Allahove riječi slušali pa su ih , pošto su ih shvatili , svjesno izvrnuli .
(src)="s2.76"> እነዚያንም ያመኑትን ባገኙ ጊዜ « አምነናል » ይላሉ ፡ ፡ ከፊላቸውም ወደ ከፊሉ ባገለለ « ጊዜ አላህ በናንተ ላይ በገለጸላቸሁ ነገር እጌታችሁ ዘንድ በርሱ እንዲከራከሩዋችሁ ትነግሩዋቸዋላችሁን ? አታውቁምን ? » ይላሉ ፡ ፡
(trg)="s2.76.0"> Kad sretnu vjernike , oni govore : " Vjerujemo ! " , a čim se osame jedni s drugima , kažu : " Zar ćete im kazivati o onome što je Allah samo vama objavio , pa da im to bude dokaz protiv vas pred Gospodarom vašim ?
(trg)="s2.76.1"> Zar se nećete opametiti ? "
(src)="s2.77"> አላህ የሚደብቁትንና የሚገልጹትን የሚያውቅ መኾኑን አያውቁምን ?
(trg)="s2.77"> A zar oni ne znaju da Allah zna i ono što oni kriju i ono što pokazuju ?
(src)="s2.78"> ከነሱም መጽሐፉን የማያውቁ መሃይማናን አሉ ፡ ፡ ግን ከንቱ ምኞቶችን ( ይመኛሉ ) ፤ እነርሱም የሚጠራጠሩ እንጂ ሌላ አይደሉም ፡ ፡
(trg)="s2.78"> Neki od njih su neuki , oni ne znaju za Knjigu , nego samo za gatke , i oni se samo domišljaju .
(src)="s2.79"> ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት « ይህ ከአላህ ዘንድ ነው » ለሚሉ ወዮላቸው ፡ ፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው ፡ ፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ( ኃጢኣት ) ወዮላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.79.0"> A teško onima koji svojim rukama pišu Knjigu , a zatim govore : " Evo , ovo je od Allaha " – da bi za to korist neznatnu izvukli .
(trg)="s2.79.1"> I teško njima zbog onoga što ruke njihove pišu i teško njima što na taj način zarađuju !
(src)="s2.80"> « እሳትም የተቆጠሩን ቀኖች እንጂ አትነካንም » አሉ ፡ ፡ « አላህ ዘንድ ቃል ኪዳን ይዛችኋልን ? ( ይህ ከኾነ ) አላህም ኪዳኑን አያፈርስም ፤ በእውነቱ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁ » በላቸው ፡ ፡
(trg)="s2.80.0"> Oni govore : " Vatra će nas doticati samo neko vrijeme . "
(trg)="s2.80.1"> Reci : " Da li ste o tome dobili od Allaha obećanje – jer , Allah će sigurno ispuniti obećanje Svoje – ili na Allaha iznosite ono što ne znate ? "
(src)="s2.81"> አይደለም ( ትነካችኋለች ) ፤ መጥፎን ( ክሕደትን ) የሠራ በርሱም ኃጠኣቱ የከበበችው ሰው እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው ፡ ፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.81.0"> A nije tako !
(trg)="s2.81.1"> Oni koji budu zlo činili i grijesi njihovi ih budu sa svih strana stigli , oni će stanovnici Džehennema biti i u njemu će vječno ostati .
(src)="s2.82"> እነዚያም ያመኑት በጎ ሥራዎችንም የሠሩት እነዚያ የገነት ጓዶች ናቸው ፡ ፡ እነርሱ በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናቸው ፡ ፡
(trg)="s2.82"> A oni koji budu vjerovali i dobra djela činili – oni će stanovnici Dženneta biti i u njemu će vječno boraviti .
(src)="s2.83"> የእስራኤል ልጆችንም ጥብቅ ኪዳን አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ ፤ በወላጆችም በጎን ሥራ ( አድርጉ ) ፤ በዝምድና ባለቤቶችም ፣ በየቲሞችም ( አባት የሌላቸው ልጆች ) በምስኪኖችም ( በጎ ዋሉ ) ፤ ለሰዎችም መልካምን ተናገሩ ፤ ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ ፤ ዘካንም ስጡ በማለት በያዝንባቸው ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ ከዚያም ከናንተ ጥቂቶች ሲቀሩ ሸሻችሁ እናንተም ( ኪዳንን ) የምትተዉ ናችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.83"> I kada smo od sinova Israilovih zavjet uzeli da ćete se jedino Allahu klanjati , i roditeljima , i bližnjima , i siročadi , i siromasima dobročinstvo činiti , a ljudima lijepe riječi govoriti i molitvu obavljati i zekat davati , vi ste se poslije , izuzev vas malo , izopačili i zavjet iznevjerili ;
(src)="s2.84"> ደሞቻችሁን አታፍስሱ ነፍሶቻችሁንም ( ከፊላችሁን ) ከአገሮቻችሁ አታውጡ የምንል ስንኾን የጠበቀ ቃል ኪዳናችሁን በያዝንባችሁ ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ ከዚያም ( በኪዳኑ ) አረጋገጣችሁ ፤ እናንተም ትመሰክራላችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.84"> i kada smo od vas zavjet uzeli da krv jedni drugima nećete proljevati i da jedni druge iz zemlje vaše nećete izgoniti – vi priznajete da je tako i svjedoci ste –
(src)="s2.85"> ከዚያም እናንተ እነዚያ ነፍሶቻችሁን የምትገድሉ ከናንተም የኾኑ ጭፍሮችን በኃጢአትና በመበደል በነርሱ ላይ የምትረዳዱ ስትኾኑ ከአገሮቻቸው የምታወጡ ምርኮኞችም ኾነው ቢመጡዋችሁ የምትበዡ ናችሁ ፡ ፡ እርሱ ( ነገሩ ) እነርሱን ማውጣት በእናንተ ላይ የተከለከለ ነው ፡ ፡ በመጽሐፉ ከፊል ታምናላችሁን ? በከፊሉም ትክዳላችሁን ? ከእናንተም ይህንን የሚሠራ ሰው ቅጣት በቅርቢቱ ሕይወት ውርደት እንጂ ሌላ አይደለም ፡ ፡ በትንሣኤ ቀንም ወደ ብርቱ ቅጣት ይመለሳሉ ፡ ፡ አላህም ከምትሠሩት ሥራ ሁሉ ዘንጊ አይደለም ፡ ፡
(trg)="s2.85.0"> vi ipak jedni druge ubijate , a pojedine od vas iz zavičaja njihova izgonite – pomažući jedan drugom protiv njih , čineći i grijeh i nasilje ; a ako vam kao sužnji dođu , vi ih otkupljujete – a zabranjeno vam je da ih izgonite .
(trg)="s2.85.1"> Kako to da u jedan dio Knjige vjerujete , a drugi odbacujete ? !
(src)="s2.86"> እነዚህ እነዚያ ቅርቢቱን ሕይወት በመጨረሻይቱ አገር የገዙ ናቸው ፡ ፡ ከነሱም ቅጣቱ አይቀልላቸውም ፤ እነሱም አይርረዱም ፡ ፡
(trg)="s2.86"> To su oni koji su život na ovome svijetu pretpostavili onome na onom svijetu , zato im se patnja neće olakšati niti će im iko u pomoć priteći .
(src)="s2.87"> ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው ፡ ፡ ከበኋላውም መልክትኞችን አስከታተልን ፡ ፡ የመርየምን ልጅ ዒሳንም ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው ፡ ፡ በቅዱሱ መንፈስም አበረታነው ፡ ፡ ነፍሶቻችሁ በማትወደው ነገር መልክተኛ በመጣላችሁ ቁጥር ( ከመከተል ) ትኮራላችሁን ? ከፊሉን አስተባበላችሁ ፤ ከፊሉንም ትገድላላችሁ ፡ ፡
(trg)="s2.87.0"> I Mi smo Musau Knjigu dali i poslije njega smo jednog za drugim poslanike slali , a Isau , sinu Merjeminu , očigledne dokaze dali i Džibrilom ga pomogli .
(trg)="s2.87.1"> I kad god vam je koji poslanik donio ono što nije godilo dušama vašim , vi ste se oholili , pa ste jedne u laž utjerivali , a druge ubijali .
(src)="s2.88"> « ልቦቻችንም ሽፍኖች ናቸው » አሉ ፤ አይደለም አላህ በክሕደታቸው ምክንያት ረገማቸው ጥቂትንም ብቻ ያምናሉ ፡ ፡
(trg)="s2.88.0"> Oni govore : " Naša su srca okorjela . "
(trg)="s2.88.1"> A nije tako , nego je Allah njih prokleo zbog nevjerovanja njihova , i zato je vrlo malo njih koji vjeruju .
(src)="s2.89"> ከነሱም ጋር ያለውን ( መጽሐፍ ) አረጋጋጭ የኾነ መጽሐፍ ከአላህ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ ( ከመምጣቱ ) በፊት በነዚያ በካዱት ላይ ይረዱበት የነበሩ ሲኾኑ ያወቁት ነገር በመጣላቸው ጊዜ በርሱ ካዱ ፡ ፡ የአላህም ርግማን በከሓዲዎች ላይ ይኹን ፡ ፡
(trg)="s2.89"> A kada im Knjiga od Allaha dolazi , koja priznaje kao istinitu Knjigu koju imaju oni – a još ranije su pomoć protiv mnogobožaca molili – i kada im dolazi ono što im je poznato , oni u to neće da vjeruju , i neka zato stigne nevjernike Allahovo prokletstvo !