ኢብራሂም፦ ጌታዬ ያ ሕያው የሚያደርግና የሚገድልነው ባለ ጊዜ፣››[አል በቀራህ፡258]
Ibrahim alipo sema: Mola wangu ni yule ambaye huhuisha na kufisha.
እኔ ግን ከብዙ ዓመታት በኋላ ድረስ እርሱ እንደ ሆነ አᤰቁት አያውቅም.
Lakini Sikujua kuwa ni yeye mpaka miaka mingi baadaye.
እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በሌሊትና በቀን በድብቅም በግልጽም የሚለግሱ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም፡፡
Wale watoao mali zao usiku na mchana kwa siri na dhahiri, wana ujira wao kwa Mola wao; wala haitakuwa hofu juu yao wala wao hawatahuzunika.
የእውነቱም ንጉስ አላህ ከፍተኛነት ተገባው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ የሚያምረው ዐርሽ ጌታ ነው፡፡ (አል ሙእሚኑን፤115-116)
Ametukuka Mwenyezi Mungu, Mfalme wa Haki, hapana mungu ila Yeye, Mola Mlezi wa A'rshi Tukufu.
«እናንተ (የቆያችሁትን መጠን) የምታውቁ ብትኾኑ ኖሮ (በእሳት ውስጥ በምትቆዩት አንፃር) ጥቂትን ጊዜ እንጂ አልቆያችሁም» ይላቸዋል፡፡
Atasema, 'Ninyi hamkukaa ila kidogo tu, laiti mngalikuwa mnajua.'
አላህም ይፈርዳል፤ ለፍርዱም ገልባጭ የለውም፤ እርሱም ምርመራው ፈጣን ነው።
Na Mwenyezi Mungu huhukumu, na hapana wa kupinga hukumu yake, naye ni Mwepesi wa kuhisabu.
እኛም ተውናችሁ፤ ትሠሩት በነበራችሁትም ጥፋት ዘውታሪን ቅጣት ቅመሱ፣ (ይባላሉ)።
Na sisi tutakusahauni.; na onjeni adhabu idumuyo kwa yale mliyokuwa mkiyatenda.
አምላክ የሕይወት ፈጣሪ እና እርሱ ያውቃል.
Mungu ndiye Muumba wa maisha na anajua.
እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በሌሊትና በቀን በድብቅም በግልጽም የሚለግሱ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም፡፡
Wale watowao mali zao usiku na mchana, kwa siri na dhahiri, wana ujira wao kwa Mola wao; wala haitakuwa hofu juu yao wala hawatahuzunika.
አላህን ፍሩ፤ ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ፡፡
((Enyi mulioamini mcheni Allah na muwe pamoja na walio wakweli))
በጣም ነው, አባት, በዚህ መንገድ በፊትህ እንዲህ ሆኖአልና ስለ.
Ndiyo, Ee Baba, kwa sababu kufanya hivyo kulikuwa ndiyo njia iliyokubaliwa nawe.”
እነዚያ የካዱት ሰዎች ገንዘቦቻቸውና ልጆቻቸው ከአላህ (ቅጣት) ምንም አያስጥሉዋቸውም፡፡ እነዚያም እነርሱ የእሳት ማገዶዎች ናቸው፡፡
MAANA Hakika wale ambao wamekufuru hazitawafaa kitu mali zao na watoto wao kwa Mwenyezi Mungu; na hao ndio kuni za moto.
ሰው” እኔ ማን ነኝ?”
Je, watu husema kuwa mimi ni nani?
በመከራ ውስጥ ወደቁ፡፡ ገሀነምም ከሓዲዎችን በእርግጥ ከባቢ ናት፡፡
Na tumeifanya Jahannamu kuwa ni gereza kwa ajili ya makafiri.
እኛ ሁሉን ቻይ አምላክ ስለ አንድ ሺህ እጥፍ ምስጋና ይሰጣሉ.
Na pia tunamshukuru Mungu kwa maelfu ya watu waliookoka katika kipindi hicho.
በእውነቱም (ቁርኣን) በመጣላቸው ጊዜ በእርግጥ አስተባበሉ፡፡ በእርሱም ይሳለቁበት የነበሩት ነገር ዜናዎች (ቅጣት) በእርግጥ ይመጣባቸዋል፡፡
Lakini waliikanusha Haki ilipo wajia; kwa hivyo wamo katika mambo ya mkorogo.
አልኳቸው። አቡበክርም “በአላህ እምላለሁ!
Sayyidna Ali (a.s.) akasema: “Ninaapa kwa jina la Allah!
በእውነቱ ከአሁን በፊት ሙሳ እንደተጠየቀ ብጤ መልክተኛችሁን ልትጠይቁ ትፈልጋላችሁን?
Je mnataka kumuuliza Mtume wenu kama alivyoulizwa Musa zamani?
“ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ (አስታውስ)፤ አስቀያሚን ሥራ ትሰራላችሁን?
Na Lut'i alipo waambia watu wake: Je!
እነዚያን በአቅራቢያችሁ ያሉትን ከሓዲዎች ተዋጉ፡፡ ከእናንተም ብርታትን ያግኙ፡፡ አላህም ከሚጠነቀቁት ጋር መኾኑን ዕወቁ፡፡
“Na nyote piganeni na makafiri kama wao (wote) waanvyopigana nanyi; na jueni kwamba Mwenyezi Mungu yu pamoja na wanaomuogopa.
መፍጠርና ማዘዝ የእርሱ ብቻ ነው፡፡ የዓለማት ጌታ አላህ (ክብሩ) ላቀ፡፡
“…Fahamuni,kuumba na amri ni zake.Ametukuka kabisa Mwenyezi Mungu,Mola mlezi wa viume vyote.”
ዒሳ ከተላኩና አላህ (ሱ.ወ.)
Yesu ametumwa na Mwenyezi Mungu.
"በዚያ ቀን ለእናንተ ምንም ነገር ስለ አትጠይቀኝ ይሆናል.
"Katika siku hiyo huwezi kuuliza mimi kuhusu kitu chochote.
«የፈጠርናችሁ ለከንቱ መኾኑን እናንተም ወደኛ የማትመለሱ መኾናችሁን ጠረጠራችሁን?»
Je, mlidhani ya kwamba tumekuumbeni bure na ya kwamba ninyi kwetu hamtarudishwa?
የ yen የ 100 sen ወይም 1000 rin አለው.
Yen inajumuisha 100 Sen, au 1000 rin.
እኔ ከአልረሕማን ቅጣት ሊያገኝህ፣ለሰይጣንም ጓደኛ ልትኾን እፈራለሁ።››[መርየም፡42-45]
Hakika mimi ninahofia ya kwamba itakugusa adhabu kutoka kwa (Allah) Mwingi wa rehema na kwamba uwe rafiki wa shetani.”
በገሀነም ውስጥ ምንም ልጆች ናቸውና አንተ, ማንኛውም ልጆች በመሳቅ እና ገሀነም ውስጥ እየተጫወተ አይሰሙም.
Hutasikia watoto wowote huku akicheka na kucheza katika Jahannamu, kwa hakuna watoto katika jehanamu.
እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል.
Namna hivi Mwenyezi Mungu anakubainishieni Ishara zake ili mpate kuongoka.
አዳዲስ አዳዲስ ግምገማዎች በይፋ አካል ጋር ሰውነት ሁሉ ቅድሚያ.)
Hakika Allaah ni Mjuzi wa kila kitu” (4: 32).
«የፈጠርናችሁ ለከንቱ መኾኑን እናንተም ወደኛ የማትመለሱ መኾናችሁን ጠረጠራችሁን?»
Mlidhani ya kwamba tulikuumbeni bure na ya kwamba nyinyi kwetu hamtarudishwa?
በኛና በወገኖቻችን መካከል በውነት ፍረድ፡፡ አንተም ከፈራጆቹ ሁሉ በላጭ ነህ» (አለ)
Hukumu baina yetu na baina ya kaumu yetu kwa haki, nawe ndiye bora wa wenye kuhukumu.”
እነዚያ የካዱት ሰዎች ገንዘቦቻቸውና ልጆቻቸው ከአላህ (ቅጣት) ምንም አያስጥሉዋቸውም፡፡ እነዚያም እነርሱ የእሳት ማገዶዎች ናቸው፡፡
10.Hakika wale ambao wamekufuru hazitawafaa kitu mali zao na watoto wao kwa Mwenyezi Mungu; na hao ndio kuni za Moto.
እርሱም በእኔ ላይ ቀኝ እጁንም ጫነብኝ, ብሎ: "አትፍራ.
Lakini yeye akaweka mkono wake wa kulia juu yangu akasema, “Usiogope.
ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል፡፡ እነዚያንም በጎ የሚሠሩትን ምእመናን ለእነሱ ታላቅ ምንዳ ያላቸው መኾኑን ያበስራል፡፡
Hakika hii Qur"ani inaongoa kwenye ya yaliyo nyooka kabisa, na inawabashiria Waumini ambao wanatenda mema ya kwamba watapata malipo makubwa.
እርሱ አባታችሁ ነው.
Yeye ni Baba yako.
የሻችሁትን ሥሩ (ዋጋችሁን ታገኛላችሁ)፡፡ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና፡፡
Fanyeni mnayopenda, kwa yakini yeye anayaona yote mnayoyatenda.
እናንተ እነዚያ ለእናንተ በርሱ ዕውቀት ባላችሁ ነገር የተከራከራችሁ ናችሁ፡፡ ታዲያ ለእናንተ በርሱ ዕውቀት በሌላችሁ ነገር ለምን ትከራከራላችሁ አላህም ያውቃል፡፡ እናንተ ግን አታውቁም፡፡
Mbona (sasa) mnabishana katika lile msilolijua na Mwenyezi Mungu ndiye ajuaye na nyinyi hamjui ( kitu).
ተፈራራን እኮ!
Kuwa tahadhari!
«እናንተ (የቆያችሁትን መጠን) የምታውቁ ብትኾኑ ኖሮ (በእሳት ውስጥ በምትቆዩት አንፃር) ጥቂትን ጊዜ እንጂ አልቆያችሁም» ይላቸዋል፡፡
Atasema: Nyinyi hamkukaa (huko duniani) ila kidogo, laiti ingelikuwa mnajua.
በቅርቢቱም በመጨረሻይቱም ዓለም በእናንተ ላይ የአላህ ችሮታና እዝነቱ ባልነበረ ኖሮ በውስጡ በገባችሁበት ወሬ ምክንያት ታላቅ ቅጣት በእርግጥ በደረሰባችሁ ነበር፡፡
Na lau kuwa si fadhila ya Mwenyezi Mungu juu yenu na rehema yake katika dunia na Akhera, bila ya shaka ingelikupateni adhabu kubwa kwa sababu ya yale mliyojiingiza.
11:11 ይህ ከተማ ለእናንተ ድስት አይሆንም, እናንተም በመካከሏ ሥጋ እንደ አይሆንም.
11 Mji huu hautakuwa chungu kwa ajili yenu, wala hamtakuwa nyama ndani yake.
ለዳውድና ለሱለይማንም ዕውቀትን በእርግጥ ሰጠናቸው፡፡ አሉም፡- «ምስጋና ለአላህ ለእዚያ ከምእምናን ባሮቹ በብዙዎቹ ላይ ላበለጠን ይገባው፡፡»
Na hakika tuliwapa Daudi na Sulaiman ilimu, na wakasema: Alhamdu Lillahi, Kuhimidiwa kote ni kwa Mwenyezi Mungu ambaye ametufadhilisha kuliko wengi katika waja wake Waumini.
ወደ እስራኤልም ልጆች በመጽሐፉ ውስጥ (እንዲህ በማለት) አወረድን፡፡ በምድር ላይ በእርግጥ ሁለት ጊዜ ታጠፋላችሁ፡፡ ትልቅንም ኩራት ትኮራላችሁ፡፡
Na tukawaambiwa wana wa Israili katika kitabu, hakika mtafanya ufisadi katika ardhi mara mbili, Na hakika mtajitia uluwa, uluwa mkubwa.
እነዚያ ምንዳቸው ከጌታቸው ምሕረትና በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ በሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶችም ናቸው፡፡ የሠሪዎችም ምንዳ (ገነት) ምንኛ አማረች!፡፡
Hao malipo yao ni msamaha kwa Mola wao Mlezi, na Bustani zipitazo mito kati yake.
ለ Alex Ferguson, "ቤተሰብ አስፈላጊ ነገር አይደለም.
Kwa Alex Ferguson, "Familia sio jambo muhimu.
በቅርቢቱም በመጨረሻይቱም ዓለም በእናንተ ላይ የአላህ ችሮታና እዝነቱ ባልነበረ ኖሮ በውስጡ በገባችሁበት ወሬ ምክንያት ታላቅ ቅጣት በእርግጥ በደረሰባችሁ ነበር፡፡
Na lau kuwa si fadhila ya Mwenyezi Mungu juu yenu na rehema yake katika dunia na Akhera, bila ya shaka ingeli kupateni adhabu kubwa kwa sababu ya yale mliyo jiingiza.
አይደለም እነሱ ከርሷ በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፤ በውነትም እነሱ ከርሷ ዕውሮች ናቸው።
Bali wao wamo katika shaka nayo.
ለሰሙዶች (ከአላህ እዝነት) መራቅ ተገባቸው፡፡
Na Thamudi walio chonga majabali huko bondeni?
ጌታህም ከተሞችን በዋናዋ ከተማ ውስጥ አንቀጾቻችንን በእነሱ ላይ የሚያነብ መልክተኛን እስከሚልክ ድረስ አጥፊ አልነበረም፡፡ ከተሞችንም ባለቤቶቿ በዳዮች ሆነው እንጅ አጥፊዎች አልነበርንም፡፡
Na Mola wako haangamizi miji mpaka ampeleke mtume katika mji wao mkuu,awasomee Aya zetu [wakatae ndio wangamizwe]walahatuiangamizi miji mpaka watu wake wamekuwa madhalimu.
“አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል «ጌታዬ ሆይ!
Mpaka yanapomfikia mmoja wao mauti, husema: Mola wangu Mlezi!